@dianapaivagroomer: #shihpoo #shihpoopuppy #shihpoodog #shihpoooftiktok #shihpoomix #shihpoofam #shihpoolove #doggroomer #doggroomerlife #doggroomersoftiktok #doggroomerhumor #doggroomerthings #doggroomers #boston #malden #massachusetts #explorepage #fypシ #prevention

Diana Paiva Groomer
Diana Paiva Groomer
Open In TikTok:
Region: US
Friday 19 August 2022 20:25:16 GMT
29401
585
6
17

Music

Download

Comments

d0nnalu
D0nn@Lu46 :
<----Looks so much like my Kirby 🥰
2022-08-19 21:36:26
0
yunikon555
Nat :
Can I book you to come to FL?? Omg I love how careful you are and so informative 🥰 I have 2 dogs
2022-08-19 21:41:35
0
money_sense
Mahesh :
How to fix eye stains in morkie
2022-08-19 22:43:13
0
busymommadoingherbest
busymommadoingherbest :
Beautiful groom. Do you like the kinchi Love? I have the set.
2022-08-19 23:03:48
0
gooddoggrooming
Good Dog Grooming :
my dogs usually almost always turn their head the opposite direction of the ear I'm working on
2022-08-19 23:23:32
0
giulianagiordano48
Giuliana Giordano :
Could you please share What brand chunkers you use? Thank you🥰
2022-08-20 00:10:18
0
To see more videos from user @dianapaivagroomer, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

አባ በቃ እኔ ሰለቸኝ!!በቃ እኔ አቃተኝ!!ከዚህ ወዲህ ከዚህ ዝሙቴ አልላቀቅም!!በራሴ ተስፋ ቆርጫለሁ ሱሴን አስቀድሜ አምላኬን..አምላኬን....(ቃሉ መጨረስ ቢከብዳት አፏን በነጠላ ሸፍና መነፋረቋን ቀጠለች... ምነው እህተ ማርያም??ስንት ተነጋግረን?ስንት ተባብለን??አልመለስበትም ብለሽ ተገዝተሽ?? መልሶ ወደ ዝሙት ምን ይሉታል (አሉ አባም ቆጣ እንደማለት ብለው አቃተኛ አባ!!እሺ እንዴት ልሁን??ምነው እግዚአብሔርስ እኔን አልሰማ አለሳ??ከራሴ ጋ እየተዋ.....(አሁንም ተንገሸገሸች።በዚህ ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ንሰሐ ስትገባ ነው።አመሏን ታቀዋለች።አፏ እሺ ይበል እንጂ ልቧ ግን እየሸፈተ እራሷን መልሳ እዛው ስታገኝ የመጀመርያዋ አደለም።ከአመሏ ለመላቀቅ ያልገባችው ሱባኤ፤ ያልተጠመቀችው ጠበል፤ ያልረገጠችበት ገዳም የለም። ለዚህ ነው ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ንሰሀ አባቷ ጋ መጥታ ታለቅስ የያዘችው.... በቃ በቃ እሺ አሁን አታልቅሺ.. ከነጋ ሻይ አልጠጣሁም ልጄዋ ሻይ አፍዪልኝና መፍትሔውን እናወራለን። አሁንም አባ ከበፊቱ በበለጠ ስክን ብለው። ሄራን ጥሩ ላይ ባትሆንም ጉድ ጉድ ብላ ለአባ ሻይ ለማፍላት እሳቷን አቀጣጥላ ማንቆርቆርያው ጥዳ ስትጨርስ መልሳ አንገቷን ቀብራ እስራቸው ቁጭ አለች።በመሀል በመሀል የእልኋን ንፍጧን ወደላይ እየሳበች ስታለቅስ ይሰማል።አባም ተይ ለማለት ሳይደፍሩ ቆይተው ከደቂቃወች በኋላ... ልጄ ውሀው ፈላ ሻይ ቅጠል አድርጊበትና አውጪው...እቺን መቆንጠጫም ወደጓዳ...(ብለው ይዘውት የነበረውን ብረት ሊሰጧት እጃቸውን ዘረጉ።እሷም እንቅልፍ ሸለብ አድርጓት ስለነበር ለምን እንዳነሱት ሳይገባት ብትቀበላቸው ከመቅፅበት ግን እኩል የሄራን ጩኸት ቤቱን ሞላው። እንዴዴዴዴ አባ!!!ምን እያደረጉ ነው???እጄንኮ አቃጠሉኝ ቆይ ብረቱ የጋለ ነው አይሉኝም??( ትንሽ ጋብ ብሎ የነበረ እንባዋ ግልብጥ ብሎ በአይኗ ሞላ ውይ ይቅር በይኝ ልጄዋ ሳላውቅ ነው እንዴ አሁንስ በዛ!!ቢቀርስ!!ከነሀጥያቴ ብሞትስ!!ምነው መከራዬ!!ምነው!!!(ሄራን እንደ እብድ እያደረጋት ቦርሳዋን ለቀም አድርጋ ብቻ ስትሮጥ ወጥታ ሄደች።በዛላይ ሁለት የቀኝ ጧቷ ተቃጥሎ ስትመናቀር ቤት የደረሰችው ስልኳም ጭምር ተሰርቆ ነበር። ሁለተኛ ደጃቸው ከደረስኩ ሄራን አደለሁም!!. እንደውም ቤተክርስትያንም አልሄድም!! ንሰሐም አልገባም!!  እያለች ስትዝት ሳምንት ሆናት።የሚገርመው ግን እጇ በመታመሙ እና ስልኳን በማጣቷ ከምትጠላው ሱሷ መራቋ ነው።በመሀል ብታስበው እንኳ እጇን እያየች ስለምትበሳጭ ወደ ሱሷ አልተመለሰችም።እንዲያውም ሁለተኛ ሳምንቷ ሊመጣ አከባቢ ንዴቷ በረደላት መሠል ነጠላዋን አንጠልጥላ ስትሮጥ አባ ጋ ሄደች ምነው አንቺ??እኔ አባትሽን ጥለሽ??እንዲህ ይደረጋል አሏት ከወትሯቸው ፈገግ ብለው አባዬ ትንሽ ተናድጄ እኮ ነው።ግን ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል በአምላክሽ ... ምን ተገኘ እናቴ?? ያን ሱሴን ከጣልኩት ይኸው ሁለት ሳምንቴ!!ጎበዝ ነኝ አደለ አባ?? ጎበዝ አደለሽም ልጄ!!አታስዋሺኝ አደለሽም!!(ሄራን ወድያው ፊቷ ጨው ሆነ ማለት አባ?? ጎበዝማ ትንሽ አጥቅቶ ሚፎክር ሳይሆን እስከመጨረሻው ታግሎ የሚጥል ነው።እቺን ጊዜ ከሱስ በመራቅሽ ትመሠገኛለሽ ግን ደሞ የሚያኩራራ አደለም።ምናልባትም እቺን ኩራት ያመጣት ሰይጣን ሊሆን ይችላል።አየሽ ብዙወች ተውን ብለው ተመልሰው እዛው ሚሆኑት እንደተውት በማሰብ ልባቸውን ሲያሳብጡ ነገሩን እንደገና ስለሚያሰላስሉት መልሰው እዛው ሲሆኑ ይታያል።ድልሽ እንዲቀጥል መበርታት ያለብሽ በወሬ ሳይሆን በፀሎት ነው።ለመሆኑ የባለፈው ቁስል ተሻለሽ??ጠባሳውስ የት ሄደ?? ውይ አባ ዳንኩኝ እኮ ጠባሳውማ በሌላ ቆዳ ተተካ (አለች ሄራን እንደ ብርቅ እጇን እየዘረጋች እንግዲህ እህተ ማርያም ባለፈው ያቃጠልኩሽ ተሳስቼ ሳይሆን ሆነ ብዬ ነው።አንዳንዴ ሀጥያቱ ሳይሆን ሀጥያት የሚያሰራ ነገርም መቀጣት አለበት።ሁሉ ባይወራም...ሰይጣን ግን እየፈተነሽ ያለው በእጅሽ ነው ስለዚህ አእምሮሽ አላርፍ ካለ እጅሽን መቅጣት ግድ ነበርና ጨክኜ አቃጠልኩሽ።ሌላኛው ትልቁ ደሞ ይሄ ነው...(ብለው አባ ፎጣቸው ስር ትልቅ ስልክ መዘው አወጡ።ሄራን ያኔ የተሰረቀችው ስልኳ መሆኑን ስታይ እየደነገጠች... እንዴ ስልኬ!!!እንዴት!!እርሶ ጋ ምን ይሰራል??? ያኔ እንቅልፍ ሸለብ ሲያረግሽ ነው ከቦርሳሽ የወሰድኩት።ተናደሽ ስለነበር ሳታስተውዪ ወጣሽ።ለማንኛውም ስልክሽን ውሰጂ...ግን ደሞ አንድ ነገር እወቂ።በያዝሽው ስልክ እነ ሙት አንሳን ጨምሮ ትልልቅ ገዳማት እየተሰሩ ይገኛል በዚያውም ልክ ሰውን የመሠለ የክርስቶስ ህንፃ ፈርሷል።ቴክኖሎጂ ላወቀበት በአለም ላይ በፅድቅ መንገሻ ሲሆን፤ላላወቀበት ደሞ የአለም ባርያ የሚያደርግ ነው!!
አባ በቃ እኔ ሰለቸኝ!!በቃ እኔ አቃተኝ!!ከዚህ ወዲህ ከዚህ ዝሙቴ አልላቀቅም!!በራሴ ተስፋ ቆርጫለሁ ሱሴን አስቀድሜ አምላኬን..አምላኬን....(ቃሉ መጨረስ ቢከብዳት አፏን በነጠላ ሸፍና መነፋረቋን ቀጠለች... ምነው እህተ ማርያም??ስንት ተነጋግረን?ስንት ተባብለን??አልመለስበትም ብለሽ ተገዝተሽ?? መልሶ ወደ ዝሙት ምን ይሉታል (አሉ አባም ቆጣ እንደማለት ብለው አቃተኛ አባ!!እሺ እንዴት ልሁን??ምነው እግዚአብሔርስ እኔን አልሰማ አለሳ??ከራሴ ጋ እየተዋ.....(አሁንም ተንገሸገሸች።በዚህ ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ንሰሐ ስትገባ ነው።አመሏን ታቀዋለች።አፏ እሺ ይበል እንጂ ልቧ ግን እየሸፈተ እራሷን መልሳ እዛው ስታገኝ የመጀመርያዋ አደለም።ከአመሏ ለመላቀቅ ያልገባችው ሱባኤ፤ ያልተጠመቀችው ጠበል፤ ያልረገጠችበት ገዳም የለም። ለዚህ ነው ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ንሰሀ አባቷ ጋ መጥታ ታለቅስ የያዘችው.... በቃ በቃ እሺ አሁን አታልቅሺ.. ከነጋ ሻይ አልጠጣሁም ልጄዋ ሻይ አፍዪልኝና መፍትሔውን እናወራለን። አሁንም አባ ከበፊቱ በበለጠ ስክን ብለው። ሄራን ጥሩ ላይ ባትሆንም ጉድ ጉድ ብላ ለአባ ሻይ ለማፍላት እሳቷን አቀጣጥላ ማንቆርቆርያው ጥዳ ስትጨርስ መልሳ አንገቷን ቀብራ እስራቸው ቁጭ አለች።በመሀል በመሀል የእልኋን ንፍጧን ወደላይ እየሳበች ስታለቅስ ይሰማል።አባም ተይ ለማለት ሳይደፍሩ ቆይተው ከደቂቃወች በኋላ... ልጄ ውሀው ፈላ ሻይ ቅጠል አድርጊበትና አውጪው...እቺን መቆንጠጫም ወደጓዳ...(ብለው ይዘውት የነበረውን ብረት ሊሰጧት እጃቸውን ዘረጉ።እሷም እንቅልፍ ሸለብ አድርጓት ስለነበር ለምን እንዳነሱት ሳይገባት ብትቀበላቸው ከመቅፅበት ግን እኩል የሄራን ጩኸት ቤቱን ሞላው። እንዴዴዴዴ አባ!!!ምን እያደረጉ ነው???እጄንኮ አቃጠሉኝ ቆይ ብረቱ የጋለ ነው አይሉኝም??( ትንሽ ጋብ ብሎ የነበረ እንባዋ ግልብጥ ብሎ በአይኗ ሞላ ውይ ይቅር በይኝ ልጄዋ ሳላውቅ ነው እንዴ አሁንስ በዛ!!ቢቀርስ!!ከነሀጥያቴ ብሞትስ!!ምነው መከራዬ!!ምነው!!!(ሄራን እንደ እብድ እያደረጋት ቦርሳዋን ለቀም አድርጋ ብቻ ስትሮጥ ወጥታ ሄደች።በዛላይ ሁለት የቀኝ ጧቷ ተቃጥሎ ስትመናቀር ቤት የደረሰችው ስልኳም ጭምር ተሰርቆ ነበር። ሁለተኛ ደጃቸው ከደረስኩ ሄራን አደለሁም!!. እንደውም ቤተክርስትያንም አልሄድም!! ንሰሐም አልገባም!! እያለች ስትዝት ሳምንት ሆናት።የሚገርመው ግን እጇ በመታመሙ እና ስልኳን በማጣቷ ከምትጠላው ሱሷ መራቋ ነው።በመሀል ብታስበው እንኳ እጇን እያየች ስለምትበሳጭ ወደ ሱሷ አልተመለሰችም።እንዲያውም ሁለተኛ ሳምንቷ ሊመጣ አከባቢ ንዴቷ በረደላት መሠል ነጠላዋን አንጠልጥላ ስትሮጥ አባ ጋ ሄደች ምነው አንቺ??እኔ አባትሽን ጥለሽ??እንዲህ ይደረጋል አሏት ከወትሯቸው ፈገግ ብለው አባዬ ትንሽ ተናድጄ እኮ ነው።ግን ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል በአምላክሽ ... ምን ተገኘ እናቴ?? ያን ሱሴን ከጣልኩት ይኸው ሁለት ሳምንቴ!!ጎበዝ ነኝ አደለ አባ?? ጎበዝ አደለሽም ልጄ!!አታስዋሺኝ አደለሽም!!(ሄራን ወድያው ፊቷ ጨው ሆነ ማለት አባ?? ጎበዝማ ትንሽ አጥቅቶ ሚፎክር ሳይሆን እስከመጨረሻው ታግሎ የሚጥል ነው።እቺን ጊዜ ከሱስ በመራቅሽ ትመሠገኛለሽ ግን ደሞ የሚያኩራራ አደለም።ምናልባትም እቺን ኩራት ያመጣት ሰይጣን ሊሆን ይችላል።አየሽ ብዙወች ተውን ብለው ተመልሰው እዛው ሚሆኑት እንደተውት በማሰብ ልባቸውን ሲያሳብጡ ነገሩን እንደገና ስለሚያሰላስሉት መልሰው እዛው ሲሆኑ ይታያል።ድልሽ እንዲቀጥል መበርታት ያለብሽ በወሬ ሳይሆን በፀሎት ነው።ለመሆኑ የባለፈው ቁስል ተሻለሽ??ጠባሳውስ የት ሄደ?? ውይ አባ ዳንኩኝ እኮ ጠባሳውማ በሌላ ቆዳ ተተካ (አለች ሄራን እንደ ብርቅ እጇን እየዘረጋች እንግዲህ እህተ ማርያም ባለፈው ያቃጠልኩሽ ተሳስቼ ሳይሆን ሆነ ብዬ ነው።አንዳንዴ ሀጥያቱ ሳይሆን ሀጥያት የሚያሰራ ነገርም መቀጣት አለበት።ሁሉ ባይወራም...ሰይጣን ግን እየፈተነሽ ያለው በእጅሽ ነው ስለዚህ አእምሮሽ አላርፍ ካለ እጅሽን መቅጣት ግድ ነበርና ጨክኜ አቃጠልኩሽ።ሌላኛው ትልቁ ደሞ ይሄ ነው...(ብለው አባ ፎጣቸው ስር ትልቅ ስልክ መዘው አወጡ።ሄራን ያኔ የተሰረቀችው ስልኳ መሆኑን ስታይ እየደነገጠች... እንዴ ስልኬ!!!እንዴት!!እርሶ ጋ ምን ይሰራል??? ያኔ እንቅልፍ ሸለብ ሲያረግሽ ነው ከቦርሳሽ የወሰድኩት።ተናደሽ ስለነበር ሳታስተውዪ ወጣሽ።ለማንኛውም ስልክሽን ውሰጂ...ግን ደሞ አንድ ነገር እወቂ።በያዝሽው ስልክ እነ ሙት አንሳን ጨምሮ ትልልቅ ገዳማት እየተሰሩ ይገኛል በዚያውም ልክ ሰውን የመሠለ የክርስቶስ ህንፃ ፈርሷል።ቴክኖሎጂ ላወቀበት በአለም ላይ በፅድቅ መንገሻ ሲሆን፤ላላወቀበት ደሞ የአለም ባርያ የሚያደርግ ነው!! "አንድ ሰው ስልክ ገዛ ማለት የጦር መሳርያ እንደገዛ ቁጠሪው አጠቃቀሙን ካወቀ እራሱን ከጠላት ይጠብቃል።ያላወቀ እንደው ግን እራሱን አጥፍቶት ያርፈዋል!!"እንግዲህ እራስሽን እንዳታጠፊው አጠቃቀሙን እወቂበት.... እናም...ሰው ሁሉ የጭን ፍም አለው። በስሜቱ የማይፈተን የለም።ስሜቱን ታግሎ የሚያሸንፍ ራሱን ለስሜት ሳይሆን ለክርስቶስ ለንሰሐ ያንበረከከም አለ።ይኼ እጅሽ በቀናት ሂደት ጠባሳው እንደሻረ ሀጥያትም እንዲሁ በእግዚአብሔር ምህረት በንሰሐ ይሻራል።ስለዚህ የጭን ፍም እንዳያጠቃሽ መኩራራቱን ትተሽ በንሰሐ በርቺ።ስጋ ወደሙን ተቀበዪ።ደሞ አንቀላፍተሽ እንደተሰረቅሽ በዛላይ እንዳቃጠልኩሽ እንዳትሆኚ.. ሠይጣን ነብስሽን ሰርቆ እንዳያቃጥልሽ ነቃ በይ አታንቀላፊ እሺ...(አባ ቀድመው ያፈሏትን ሻይ ለባለፈው መካሻ ቀድተው ምትወደውን ዱቤ ሽንብራ አቀረቡላት አልነቀል ካለ የሀጥያት ወጥመድ በቸርነቱ ያውጣን ፆማችንን ድል መንሻ ያድርግልን።አንብቦ የጨረሰ ሪፖስት ኮፒ ሊንክ ያደርጋል...#ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ፀንታ_ለዘለዓለም_ትኑር #ኦርቶዶክስ⛪ተዋህዶ⛪ለዘለዓለም🙏ትኑር🙏 #ተዋህዶ #fyp

About