@chemellll: POV : berpakaian tradisional ke Desa Pujangga Puri Siti Khadijah #desapujanggapuri

Chemellll
Chemellll
Open In TikTok:
Region: MY
Thursday 23 February 2023 09:08:15 GMT
39709
2597
9
47

Music

Download

Comments

hakaksilau
Hakak Silau Your stylist :
Comel la mell
2023-02-23 12:14:36
1
_matahari0301
supermarket ema :
cantiknya baju akak, beli mana
2023-02-23 09:30:18
0
quattroramen
🍪 :
wehhh saya beli Siti Khatijah tuuuu
2023-02-23 10:53:33
0
wadefishh
Abg Belangkas 🦀 :
saya suka🥰
2023-02-23 11:39:13
0
syahidah118
Syh :
Baju awak dari mana ?
2023-02-23 17:24:30
0
el_hidayah98
El_Nurlle :
Masa belajar dulu, pernah buat transliterasi kitab tib 🥰🥰
2023-02-24 02:42:36
0
sheeshsdhh
s :
time aku x pergi laaa die nk Ade event
2023-02-25 05:50:12
0
aridisnin
Arid Isnin :
👍🏼👍🏼
2023-02-25 16:32:05
0
pika.mie
B E N N Y :
cantiknya baju u
2023-02-28 15:06:38
0
To see more videos from user @chemellll, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

Replying to @seka_nanayie16  ኢትኤል ኢትኤል ማለት የአምላክ ሥጦታ ማለት ነው፡፡ኢትዮጵያ የሚለው ”ኢትዮጵ” ከተባለው ሰው የመጣ ነው። ኢትዮጵ ማን ነው ካልን፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሰው መልከፀዴቅ የሚባል የሳሌም ንጉሠ ነገሥትና ሊቀካህን ነበር።የመልከፀድቅ ልጅ ኢትኤል ይባል ነበር። እግዚአብሔር ኢትኤልን ካለህበት የሳሌም ምድር ለቀህ ጣና ላይ ስፈር አለው። ”ከዚያም ያንተ የልጅ ልጆች፣ እኔ ከ2000 ዓመታት በኋላ በምወለድበት ጊዜ በኢትዮጵያ ግዛት ላይ ስለ መወለዴ ኮከብ አሳይሃለሁ” ይለዋል በዚህ ሁኔታ ኢትኤል አሁን ወዳለችው ኢትዮጵያ ሲደርስ እግዚአብሔር፤ ”ኢትዮጵ” ተብለህ ተጠራ አለው። ”ኢት” - ስጦታ ማለት ነው። ”ዮጵ” - ማለት ደግሞ ቢጫ ወርቅ ነው። ስለዚህ “ቢጫ ወርቅ ስጦታ” ተባለ። በኋላ ሀገሪቷን ኢትዮጵያ አሠኛት። ።<<ኢትኤል>> ማለት <<የእግዚአብሔር ስጦታ>> ማለት ነው። እየሱስ ሰው ሆኖ በቤተልሄም ሲወለድ የኢትኤል ዝርያወችን ወደ ቤተልሔም ሊመራቸው በኢትዬጵያ በሚወጣው ኮከብ እየተመሩ የኢትዬጵያን ስጦታ ቢጫ ወርቅ፣ ከርቤና እጣን እንደሚያመጡለት አስቀድሞ ሲያመለክት ነው። የክህነቱ ስም ኢትኤል የተባለው ኢትዮጵ የአበ መለክስ ናምሩድ የልጅ ልጅ ነው፡፡ ናምሩድ አዳማን ወለደ፤ አዳማ ራፌልብን ወለደ፤ ራፌልብ ኬናን ወለደ፤ ኬና ወይም ቄና ጌራራን ወለደ፤ ጌራራ ወይም ጌራ ሃሙራቢ የክህነት ስሙ መልከጼዴቅ የተባለው ታላቁ የሰላም ንጉሥና የአምላክ አገልጋይ በደብረሣሌም ኢትን ወለደ፤ ኢትም እንዳባቱ አምላኩን ወዳድና ለፈጣሪው ታዛዥ ተገዥ ስለነበረ ኢትኤል ተባለ፤ ኢትኤል ማለት የአምላክ ሥጦታ ማለት ነው፡፡ ኢትኤልም በአምላኩ መንፈስ እየተመራ ግዮን ወንዝ ወደሚፈስበት ምድር ሄዶ ተቀመጠ፤ ያንም ምድር ኢያስጵድያ የሚባለውን ድንጋይና ከጥራቱ የተነሣ የሚያንፀባርቀው ኢያስጵድ ክርስቶ ድንጋይ ክብር ዮጵ ድንጋይ የሚገኝበት ነው፡፡ ስለዚህ ዮጵ በሚባለው ወርቅና በእንቁ ድንጋይ ሃብታም ስለነበረ ኢትኤል መባሉ ቀርቶ ኢትዮጵ ተባለ፤ ሚስቱም ሲና መባሉዋ ቀርቶ እንቅዮጳግዮን ተብላለች በነገደ ዮቅጣን አግአዝያን የሚባሉት አቡሳውያን እንቆ እንቁጳግዮን የሚባለው ስም እንቆዮጳዝዮን ብለውታል፤ ይሄውም የአባይ ወርቅ ማለት ቀርቶ የፅዮን ወርቅ እንዲባል ብለው ነው፡፡ ኢትኤልም ግዮን ወንዙን ለወንዝ አጠራቅሞና ሰብስቦ እስከሚገናኝበት ያለውን ምድር ሁሉ በስሙ ኢትዮጵያ እንዲባል አድርጓል በግዮን ዳርቻ ሄዶ የልጅ ልጆቹ በሚነግሡበት ጊዜ በዚህ ድንጋይ ላይ ተቀምጠው ቅባአ መንግሥታቸውን እንዲቀቡና እንዲነግሡ ሲል ኤለንኤል ብሎ በክብር ለማሳሰቢያ ትልቅ የድንጋይ ዙፋን አስቀምጧል፡፡ ይህም ምድር ከሳሌም እስከ ግዮን ድረስ የኢትዮጵ ልጅ አዜብ ይገዛው ስለነበረ አዜብ ይባላል፡፡ አዜብ መልከዘቦ ንጉሥ በግራ ክፍል የሚገኘውን የግዮን ገባሪ ሰማያዊ ግዮን ወንዝ እስከሚፈልቅበት ምድር ድረስ ግዛቱን አስፋፍቶ ስለነበረ ያ ምድር እስከ አሁን አዜብ ወይም አዘቦ ይባላል፡፡ አዜብያ በሚለው ሃገር ውስጥ አብርሃም ሳይባል አብራም ብዙ ቀናት በእንግድነት ተቀምጦበት ነበር አብራም በዚሁ ወርቅና በብር ከብሮበት ነበር፤ ይህም ታሪክ በሴም ነገዶች ተጽፎ ይገኛል፡፡ አዜብ 132 ዓመት ገዝቶ የኢትዮጵያ ታላቅ ልጅ አቲባ ወርካዘቦ ንጉሥ በቀኝ በኩል ያለውን የግዮን ገባሪ ወንዞች የሚፈልቁበትን ሃገሮች እንዲገዛ አንግሦ ሰደደው፤ አቲባም በአባቱ በኢትዮጵ ሥር ሆኖ እስከ ታላቁ ባህር በሚገኙት ጎሣዎች ላይ በሱባ አቆጣጠር ሰባት ሱባኤ ገዝቷል፡፡ ኢትዮጵያ የተባለው ኢትኤል በፋቱራ የተድኦልን ልጅ እንቁጳን አግብቶ አሥር ወንዶች ሦስት ሴቶች ወለደ፡፡ ...... (Noah lawi) መሪራስ አማን በላይ   #ሀበሻ🇪🇹🇪🇹🇪🇹tiktok #እልፍኝ_የባህል_ማዕከል #ሀበሻ🇪🇹🇪🇹🇪🇹tiktok #f #አድዋ #fyp #fypviralシviral #ጎንደር❤ጎጃም❤ወሎ❤ሸዋ #video #ፍቅር➻ብቻ🖇ፍቅር➻ብቻ❤🥀🔐 #ጎንደር❤ጎጃም❤ወሎ❤ሸዋ #fypviralシviral #ጎጃም💚💛❤ሸዋ💚💛❤ጎንደር💚💛❤ወሎ💚💛❤አንድ #amharatiktok #Gonder #CapCut #habesha #ጎጃም #እግዚአብሔር_ብርሃኔና_መድኀኒቴ_ነው
Replying to @seka_nanayie16 ኢትኤል ኢትኤል ማለት የአምላክ ሥጦታ ማለት ነው፡፡ኢትዮጵያ የሚለው ”ኢትዮጵ” ከተባለው ሰው የመጣ ነው። ኢትዮጵ ማን ነው ካልን፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሰው መልከፀዴቅ የሚባል የሳሌም ንጉሠ ነገሥትና ሊቀካህን ነበር።የመልከፀድቅ ልጅ ኢትኤል ይባል ነበር። እግዚአብሔር ኢትኤልን ካለህበት የሳሌም ምድር ለቀህ ጣና ላይ ስፈር አለው። ”ከዚያም ያንተ የልጅ ልጆች፣ እኔ ከ2000 ዓመታት በኋላ በምወለድበት ጊዜ በኢትዮጵያ ግዛት ላይ ስለ መወለዴ ኮከብ አሳይሃለሁ” ይለዋል በዚህ ሁኔታ ኢትኤል አሁን ወዳለችው ኢትዮጵያ ሲደርስ እግዚአብሔር፤ ”ኢትዮጵ” ተብለህ ተጠራ አለው። ”ኢት” - ስጦታ ማለት ነው። ”ዮጵ” - ማለት ደግሞ ቢጫ ወርቅ ነው። ስለዚህ “ቢጫ ወርቅ ስጦታ” ተባለ። በኋላ ሀገሪቷን ኢትዮጵያ አሠኛት። ።<<ኢትኤል>> ማለት <<የእግዚአብሔር ስጦታ>> ማለት ነው። እየሱስ ሰው ሆኖ በቤተልሄም ሲወለድ የኢትኤል ዝርያወችን ወደ ቤተልሔም ሊመራቸው በኢትዬጵያ በሚወጣው ኮከብ እየተመሩ የኢትዬጵያን ስጦታ ቢጫ ወርቅ፣ ከርቤና እጣን እንደሚያመጡለት አስቀድሞ ሲያመለክት ነው። የክህነቱ ስም ኢትኤል የተባለው ኢትዮጵ የአበ መለክስ ናምሩድ የልጅ ልጅ ነው፡፡ ናምሩድ አዳማን ወለደ፤ አዳማ ራፌልብን ወለደ፤ ራፌልብ ኬናን ወለደ፤ ኬና ወይም ቄና ጌራራን ወለደ፤ ጌራራ ወይም ጌራ ሃሙራቢ የክህነት ስሙ መልከጼዴቅ የተባለው ታላቁ የሰላም ንጉሥና የአምላክ አገልጋይ በደብረሣሌም ኢትን ወለደ፤ ኢትም እንዳባቱ አምላኩን ወዳድና ለፈጣሪው ታዛዥ ተገዥ ስለነበረ ኢትኤል ተባለ፤ ኢትኤል ማለት የአምላክ ሥጦታ ማለት ነው፡፡ ኢትኤልም በአምላኩ መንፈስ እየተመራ ግዮን ወንዝ ወደሚፈስበት ምድር ሄዶ ተቀመጠ፤ ያንም ምድር ኢያስጵድያ የሚባለውን ድንጋይና ከጥራቱ የተነሣ የሚያንፀባርቀው ኢያስጵድ ክርስቶ ድንጋይ ክብር ዮጵ ድንጋይ የሚገኝበት ነው፡፡ ስለዚህ ዮጵ በሚባለው ወርቅና በእንቁ ድንጋይ ሃብታም ስለነበረ ኢትኤል መባሉ ቀርቶ ኢትዮጵ ተባለ፤ ሚስቱም ሲና መባሉዋ ቀርቶ እንቅዮጳግዮን ተብላለች በነገደ ዮቅጣን አግአዝያን የሚባሉት አቡሳውያን እንቆ እንቁጳግዮን የሚባለው ስም እንቆዮጳዝዮን ብለውታል፤ ይሄውም የአባይ ወርቅ ማለት ቀርቶ የፅዮን ወርቅ እንዲባል ብለው ነው፡፡ ኢትኤልም ግዮን ወንዙን ለወንዝ አጠራቅሞና ሰብስቦ እስከሚገናኝበት ያለውን ምድር ሁሉ በስሙ ኢትዮጵያ እንዲባል አድርጓል በግዮን ዳርቻ ሄዶ የልጅ ልጆቹ በሚነግሡበት ጊዜ በዚህ ድንጋይ ላይ ተቀምጠው ቅባአ መንግሥታቸውን እንዲቀቡና እንዲነግሡ ሲል ኤለንኤል ብሎ በክብር ለማሳሰቢያ ትልቅ የድንጋይ ዙፋን አስቀምጧል፡፡ ይህም ምድር ከሳሌም እስከ ግዮን ድረስ የኢትዮጵ ልጅ አዜብ ይገዛው ስለነበረ አዜብ ይባላል፡፡ አዜብ መልከዘቦ ንጉሥ በግራ ክፍል የሚገኘውን የግዮን ገባሪ ሰማያዊ ግዮን ወንዝ እስከሚፈልቅበት ምድር ድረስ ግዛቱን አስፋፍቶ ስለነበረ ያ ምድር እስከ አሁን አዜብ ወይም አዘቦ ይባላል፡፡ አዜብያ በሚለው ሃገር ውስጥ አብርሃም ሳይባል አብራም ብዙ ቀናት በእንግድነት ተቀምጦበት ነበር አብራም በዚሁ ወርቅና በብር ከብሮበት ነበር፤ ይህም ታሪክ በሴም ነገዶች ተጽፎ ይገኛል፡፡ አዜብ 132 ዓመት ገዝቶ የኢትዮጵያ ታላቅ ልጅ አቲባ ወርካዘቦ ንጉሥ በቀኝ በኩል ያለውን የግዮን ገባሪ ወንዞች የሚፈልቁበትን ሃገሮች እንዲገዛ አንግሦ ሰደደው፤ አቲባም በአባቱ በኢትዮጵ ሥር ሆኖ እስከ ታላቁ ባህር በሚገኙት ጎሣዎች ላይ በሱባ አቆጣጠር ሰባት ሱባኤ ገዝቷል፡፡ ኢትዮጵያ የተባለው ኢትኤል በፋቱራ የተድኦልን ልጅ እንቁጳን አግብቶ አሥር ወንዶች ሦስት ሴቶች ወለደ፡፡ ...... (Noah lawi) መሪራስ አማን በላይ #ሀበሻ🇪🇹🇪🇹🇪🇹tiktok #እልፍኝ_የባህል_ማዕከል #ሀበሻ🇪🇹🇪🇹🇪🇹tiktok #f #አድዋ #fyp #fypviralシviral #ጎንደር❤ጎጃም❤ወሎ❤ሸዋ #video #ፍቅር➻ብቻ🖇ፍቅር➻ብቻ❤🥀🔐 #ጎንደር❤ጎጃም❤ወሎ❤ሸዋ #fypviralシviral #ጎጃም💚💛❤ሸዋ💚💛❤ጎንደር💚💛❤ወሎ💚💛❤አንድ #amharatiktok #Gonder #CapCut #habesha #ጎጃም #እግዚአብሔር_ብርሃኔና_መድኀኒቴ_ነው

About