@mawarayunda: #baru selesai dapur

mawar macu
mawar macu
Open In TikTok:
Region: TW
Wednesday 31 May 2023 12:51:00 GMT
218
25
2
0

Music

Download

Comments

dyocw0nkdwz8
แผน หมื่นปี้ :
🥰🥰🥰🥰
2023-05-31 13:38:02
0
massemarmessem
mas semar mesem :
🥰🥰🥰
2023-05-31 14:21:42
0
To see more videos from user @mawarayunda, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንትጨዋታዎች የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች ዛሬ  ሲካሄዱ በለንደን ደርቢ ዌስትሃም ዩናይትድ ከአርሰናል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ መድፈኞቹ ወደ ለንደን ስታዲየም በማቅናት ዌስታም ዩናይትድን ይገጥማሉ፡፡  በአርሰናል በኩል ብራዚላዊው ተከላካይ ጋብረኤል ማጋሌሽ በጉዳት ምክንያት በዛሬው ጨዋታ የመሰለፉ ነገር አጠራጣሪ መሆኑን አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ ጠቁመዋል፡፡ በዌስትሃም ዩናይትድ በኩል ኤድሰን አልቫሬዝ ከቅጣት በኋላ በዛሬው ጨዋታ የሚሰለፍ ሲሆን ÷ ጋናዊው ሞሃመድ ኩዱስ የአምስት ጨዋታ ቅጣቱን ባለመጨረሱ በጫዋታው የማይሳተፍ ይሆናል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ብሬንትፎርድ ከሌስተር ሲቲ ጨዋታቸውን ሲያደርጉ ሆላናዳዊው አሰልጣኝ ሩድ ቫን ኒስትሮይ የሌስተር ሲቲ አሰልጣኝ በመሆን የመጀመሪያ ፍልሚያውን የሚያደርግ ይሆናል፡፡ በተመሳሳይ 12 ሰዓት ክሪስታል ፓላስ ከኒውካስል ዩናይትድ፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ከኢፕስዊች ታውን እንዲሁም ዎልቭስ ከቦርንሞውዝ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡ የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ ነገ በሊቨርፑልና ማንቸስተር ሲቲ መካከል ይካሄዳል።#ethiopian_tik_tok #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #creatorsearchinsights #viraltiktok #viraltiktok
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንትጨዋታዎች የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች ዛሬ ሲካሄዱ በለንደን ደርቢ ዌስትሃም ዩናይትድ ከአርሰናል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ መድፈኞቹ ወደ ለንደን ስታዲየም በማቅናት ዌስታም ዩናይትድን ይገጥማሉ፡፡ በአርሰናል በኩል ብራዚላዊው ተከላካይ ጋብረኤል ማጋሌሽ በጉዳት ምክንያት በዛሬው ጨዋታ የመሰለፉ ነገር አጠራጣሪ መሆኑን አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ ጠቁመዋል፡፡ በዌስትሃም ዩናይትድ በኩል ኤድሰን አልቫሬዝ ከቅጣት በኋላ በዛሬው ጨዋታ የሚሰለፍ ሲሆን ÷ ጋናዊው ሞሃመድ ኩዱስ የአምስት ጨዋታ ቅጣቱን ባለመጨረሱ በጫዋታው የማይሳተፍ ይሆናል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ብሬንትፎርድ ከሌስተር ሲቲ ጨዋታቸውን ሲያደርጉ ሆላናዳዊው አሰልጣኝ ሩድ ቫን ኒስትሮይ የሌስተር ሲቲ አሰልጣኝ በመሆን የመጀመሪያ ፍልሚያውን የሚያደርግ ይሆናል፡፡ በተመሳሳይ 12 ሰዓት ክሪስታል ፓላስ ከኒውካስል ዩናይትድ፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ከኢፕስዊች ታውን እንዲሁም ዎልቭስ ከቦርንሞውዝ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡ የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ ነገ በሊቨርፑልና ማንቸስተር ሲቲ መካከል ይካሄዳል።#ethiopian_tik_tok #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #creatorsearchinsights #viraltiktok #viraltiktok

About