@storykio_: #fyp

OBITOO🥀
OBITOO🥀
Open In TikTok:
Region: ID
Sunday 14 January 2024 05:28:51 GMT
2836
111
8
27

Music

Download

Comments

kamaruddin677
kamaruddin :
@home?
2024-01-14 06:42:37
0
aldijr154
⚓️⚓️ :
@ᴍʏ ʙᴜᴜꨄ
2024-01-14 12:42:39
0
cinduyyyyyyku
nduy :
@muy yeahhh aku pasti bisaa☺️
2024-01-14 06:32:57
0
mr.ryz28
𝑅𝓎𝓏★★ :
@𝑺𝑻☆𝑹𝑳𝑨☄️
2024-07-09 14:21:46
0
To see more videos from user @storykio_, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የጂጂ ነገር   ጋዜጠኛ፣ ቁጥር 1 የመድረክ መሪ ፣ ባለአስገምጋሚ ድምፅ ባለቤት ወንድወሰን ከበደ ስለ ድምፃዊት እጅጋየሁ ሽባባው ( ጂጂ ) ከአሜሪካ መልዕክት አስተላልፏል። የአዲስ አበባ ኤግዚበሽን ማእከል ዛሬ ላይ በስራቸው የገነኑና  ተወዳጅነትን ያተረፉ ድምፃዊያን ገና ከጅማሯቸው ከህዝብ ጋር የመገናኛ መድረክና ለስካኬታቸው በር የከፈተ ባለውለታቸው ነው። ከ1980ዎቹ  አጋማሽ ጀምሮ በመድረኩ ስራቸውን ያቀርቡ ከነበሩት ባንዶች አክሱማይት ፣ኤክስፕረስ ፣መዲና ፣ሴቫንስና ዳኒ ቦይ የሚጠቀሱ ሲሆን በማእከሉ አልፎ አልፎ ብቅ ከሚሉት ባንዶች በአርቲስት ቻቺ ታደሰ እና በሙዚቀኛ ወንድሞቾ በቤዚስቱ ፖሊ ታደሰ እንዲሁም በድራመሩ ዘላለም ታደሰ የሚመራው
የጂጂ ነገር ጋዜጠኛ፣ ቁጥር 1 የመድረክ መሪ ፣ ባለአስገምጋሚ ድምፅ ባለቤት ወንድወሰን ከበደ ስለ ድምፃዊት እጅጋየሁ ሽባባው ( ጂጂ ) ከአሜሪካ መልዕክት አስተላልፏል። የአዲስ አበባ ኤግዚበሽን ማእከል ዛሬ ላይ በስራቸው የገነኑና ተወዳጅነትን ያተረፉ ድምፃዊያን ገና ከጅማሯቸው ከህዝብ ጋር የመገናኛ መድረክና ለስካኬታቸው በር የከፈተ ባለውለታቸው ነው። ከ1980ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ በመድረኩ ስራቸውን ያቀርቡ ከነበሩት ባንዶች አክሱማይት ፣ኤክስፕረስ ፣መዲና ፣ሴቫንስና ዳኒ ቦይ የሚጠቀሱ ሲሆን በማእከሉ አልፎ አልፎ ብቅ ከሚሉት ባንዶች በአርቲስት ቻቺ ታደሰ እና በሙዚቀኛ ወንድሞቾ በቤዚስቱ ፖሊ ታደሰ እንዲሁም በድራመሩ ዘላለም ታደሰ የሚመራው "ሩትስ ኤንድ ካልቸር ባንድ " ይታወሳል። ሩትስ ኤንድ ካልቸር ባንድ ሲነሳ የዛን ጊዜዋ ለግላጋ ወጣት እጅጋየሁ ሽባባው /ጂጂን /አልዘነጋትም ። እኔና ጂጂ እዉቂያችን በ1987 አ.ም የሚጀምር ሲሆን በዚያን ጊዜ የአስቴር አወቀና የቡዙዬ ጥሩ አድርጋ ትጫወት ነበር ። ብዙም ሳትቆይ ወደ አሜሪካን ሀገር ሀገር ሄደች። እሷ ከሄደች ከጥቂት አመታት በኋላም እኔም ወደ አሜሪካን ሀገር አቀናሁ። የተለያየ ስቴት እንኖር ስለነበር ሳንገናኝ ቆየን። ከአመታት በኋላ ከኒውዮርክ አንድ ወዳጄ ያለችበትን ጥሩ ያልሆነ ሁኔታ ስለነገረኝ በስልክ እየተገናኘን ማውራት ያዝን። በየቀኑ በሚባል በስልክ እናወራለን። ወደ ቀልቧ ስትመለስም በትዝታ የኢትዮጵያ የመድረክ ቆይታዋንም አንስተን እንጨዎታለን ። ተወዳጁ ድምፃዊ አያሌው መስፍንና ሻምበል በላይነህን በስልክ አገናኝቻትም ተጨዎውተዋል። ከጥቂት ወራት በፊት እሁድ ማለዳ ወደ ምትኖርበት ኒውዮርክ ብሮክስ ሁለት የሚዲያ ባልደረቦቼንና አንድ ወዳጄን አስከትዬ መንግስት በሰጣት ቤቷ ተገኝተን፤ ተጨዎወትን። ለሚወዳት ህዝብም በቪዲዮ መልክት አስተላልፋለች። ሆኖም በተለያየ ምክንያት እስክ አሁን ያለቀኩትን ቪዲዮ ከነምክንያቱና ተጨማሪ መረጃ ጋር የማጋራችሁ ይሆናል ። ዛሬም ድረስ ጂጂ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው እየተባለ የሚነገረው ሁሉ ከሀቅ የራቀ ሲሆን ያለችበት ሁኔታ ህዝብ እንዳያቀው የሚደረገው ሴራም እጅግ ያሳዝናል። ጂጂ ካለችበት የህይወት ጥልፍልፍ ወጥታ የምናይበት ቀን እንዲመጣ እግዚአብሔር ይርዳን። ወንድወሰን ከበደ ከዋሽንግተን ዲሲ

About