@gh.hsjd:

Gh Hsjd
Gh Hsjd
Open In TikTok:
Region: MX
Thursday 15 February 2024 03:47:45 GMT
36148
161
2
325

Music

Download

Comments

donalpalma395
donalpalma395 :
😁
2026-06-22 23:31:31
0
user9515072697877
otoniel mensia :
@
2026-06-30 02:44:00
0
To see more videos from user @gh.hsjd, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

👉የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሰጡት መግለጫ በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ግንባታቸው እየተከናወነ ለሚገኙ 100 ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ቅድሚያ የሚሰጠው ለረጅም ዓመታት እየቆጠቡ ለቆዩ ነባር ተመዝጋቢዎች መሆኑን አረጋግጠዋል።  ከንቲባዋ እንዳመለከቱት በዚህ በጀት ዓመት ከ10 ሺህ እስከ 20 ሺህ የሚደርሱ ቤቶች ተጠናቀው ለተጠቃሚዎች የሚተላለፉ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ተሸጋግረዋል። ይሁን እንጂ ተመዝጋቢዎች ቤቶቹን ለመረከብ ያላቸውን የቁጠባ መጠን ማሳደግ እንዳለባቸውና የተወሰነውን ክፍያ መክፈል የሚችሉበትን አቅም መፍጠር እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል፤ ምክንያቱም ቤቶቹ በባንክ ብድር የሚገነቡ በመሆናቸው ክፍያ መፈጸም ካልተቻለ ባንኩ ቤቶቹን ሊረከባቸው ስለሚችል ነው። በተጨማሪም መንግስት በግልና በመንግስት አጋርነት በሚገነቡ ቤቶች ላይ ያለውን የ30 በመቶ ድርሻ ለገበያ በማቅረብ የቤት ሽያጭና የኪራይ ዋጋ እንዲረጋጋ እያደረገ መሆኑንና በቀጣይ 5 ዓመታት ውስጥም 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት በተለያዩ የፋይናንስ አማራጮች እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።  በመጨረሻም አሮጌ የቀበሌ ቤቶችን መልሶ በመገንባት ነዋሪዎች በተሻሻለ ሁኔታ እንዲኖሩና አቅም ለሌላቸው ደግሞ በነፃና በዝቅተኛ ኪራይ ቤቶች እንዲመቻቹ እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል። ምን ትላላችሁ? #ethiopian_tik_tok #addisababa #condominium #news #fyp
👉የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሰጡት መግለጫ በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ግንባታቸው እየተከናወነ ለሚገኙ 100 ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ቅድሚያ የሚሰጠው ለረጅም ዓመታት እየቆጠቡ ለቆዩ ነባር ተመዝጋቢዎች መሆኑን አረጋግጠዋል። ከንቲባዋ እንዳመለከቱት በዚህ በጀት ዓመት ከ10 ሺህ እስከ 20 ሺህ የሚደርሱ ቤቶች ተጠናቀው ለተጠቃሚዎች የሚተላለፉ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ተሸጋግረዋል። ይሁን እንጂ ተመዝጋቢዎች ቤቶቹን ለመረከብ ያላቸውን የቁጠባ መጠን ማሳደግ እንዳለባቸውና የተወሰነውን ክፍያ መክፈል የሚችሉበትን አቅም መፍጠር እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል፤ ምክንያቱም ቤቶቹ በባንክ ብድር የሚገነቡ በመሆናቸው ክፍያ መፈጸም ካልተቻለ ባንኩ ቤቶቹን ሊረከባቸው ስለሚችል ነው። በተጨማሪም መንግስት በግልና በመንግስት አጋርነት በሚገነቡ ቤቶች ላይ ያለውን የ30 በመቶ ድርሻ ለገበያ በማቅረብ የቤት ሽያጭና የኪራይ ዋጋ እንዲረጋጋ እያደረገ መሆኑንና በቀጣይ 5 ዓመታት ውስጥም 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት በተለያዩ የፋይናንስ አማራጮች እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በመጨረሻም አሮጌ የቀበሌ ቤቶችን መልሶ በመገንባት ነዋሪዎች በተሻሻለ ሁኔታ እንዲኖሩና አቅም ለሌላቸው ደግሞ በነፃና በዝቅተኛ ኪራይ ቤቶች እንዲመቻቹ እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል። ምን ትላላችሁ? #ethiopian_tik_tok #addisababa #condominium #news #fyp

About