@daisyaye.love:

daisyaye.love
daisyaye.love
Open In TikTok:
Region: TH
Thursday 16 May 2024 11:52:16 GMT
384
56
7
2

Music

Download

Comments

yu_k_i001
Yuki :
so pretty 🌸✨
2024-05-16 13:42:15
1
nanshanaye
ViKi🕸 (ဗီခီ) :
cx ka ly☹️
2024-05-18 02:43:32
0
igotnofair
စာတို EdenOo :
who are you??pls green tea
2024-05-17 00:52:34
0
naychi71639
Nay Chi :
🙂‍↕️🙂‍↕️
2024-05-16 15:07:35
0
To see more videos from user @daisyaye.love, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#አቡነ_ባስልዮስ  በቀድሞው ሥልጣናቸው ሲያገለግሉ የቆዩት ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ፥ አቡነ ባስልዮስ ተብለው ከአቡነ ቴዎፍልስ፤ አቡነ ሚካኤል፤ አቡነ ያዕቆብ እና አቡነ ጢሞቴዎስ ጋር በእስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ እጅ ተቀቡ።  ግብጻዊው አቡነ ቄርሎስም ካይሮ ላይ ስላረፉ ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፵፫ ዓ/ም ካይሮ ላይ በአቡነ ዮሳብ እጅ ተቀብተው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ-ጳጳሳት ሆኑ። የፓትርያርኩንም ፈቃድ ካገኙ በኋላ በሚቀጥለው ነሐሴ ወር ላይ አምሥት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳትን ሾሙ። ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አመራር ላይ ብዙ ጊዜ የወሰደ ድርድር ከተደረገ በኋላ ስምምነት ተደርጎ፥ እሑድ፣ ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም፤ ንጉሠ ነገሥቱም በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ፓፓው አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ላይ የሢመቱን ሥርዓተ-ጸሎት አድርሰው፤ የፓትርያርክነቱን ዘውድ ባርከው ደፉላቸው። ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አቡነ ባስልዮስ በግብጽ ፓትርያርክ እጅ በዚህ ማዕርግ ሲቀቡ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ነው። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እስከ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ድርሰ አርባ ሁለት አብያተ-ክርስቲያነትን እንዳሠሩና አስራ ሁለት ትምህርት ቤቶችንም እንዳለሙ አዲስ ዘመን ጋዜጣ፤ የፓትርያርኩን ሞት ተከትል ባወጣው የሐዘን ዘገባ ላይ ገልጾታል። ከነዚህም መኻል በተለይም፣ በደብረ ጽጌ ያለውን የእብነት ትምህርት ቤት በግል ገንዘባቸው ነበር የሚያስተዳድሩት (አዲስ ዘመን፣ ጥቅምት 3/1963 ዓ.ም.)። ፓትርያርኩ በተወለዱ በ፸፱ ዓመት ዕድሜያቸው ጥቅምት ፪ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም አርፈው ጥቅምት ፬ ቀን በደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። አቡነ ቴዎፍሎስ ተተክተው ሁለተኛው ፓትርያርክ ሆኑ።
#አቡነ_ባስልዮስ በቀድሞው ሥልጣናቸው ሲያገለግሉ የቆዩት ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ፥ አቡነ ባስልዮስ ተብለው ከአቡነ ቴዎፍልስ፤ አቡነ ሚካኤል፤ አቡነ ያዕቆብ እና አቡነ ጢሞቴዎስ ጋር በእስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ እጅ ተቀቡ። ግብጻዊው አቡነ ቄርሎስም ካይሮ ላይ ስላረፉ ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፵፫ ዓ/ም ካይሮ ላይ በአቡነ ዮሳብ እጅ ተቀብተው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ-ጳጳሳት ሆኑ። የፓትርያርኩንም ፈቃድ ካገኙ በኋላ በሚቀጥለው ነሐሴ ወር ላይ አምሥት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳትን ሾሙ። ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አመራር ላይ ብዙ ጊዜ የወሰደ ድርድር ከተደረገ በኋላ ስምምነት ተደርጎ፥ እሑድ፣ ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም፤ ንጉሠ ነገሥቱም በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ፓፓው አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ላይ የሢመቱን ሥርዓተ-ጸሎት አድርሰው፤ የፓትርያርክነቱን ዘውድ ባርከው ደፉላቸው። ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አቡነ ባስልዮስ በግብጽ ፓትርያርክ እጅ በዚህ ማዕርግ ሲቀቡ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ነው። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እስከ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ድርሰ አርባ ሁለት አብያተ-ክርስቲያነትን እንዳሠሩና አስራ ሁለት ትምህርት ቤቶችንም እንዳለሙ አዲስ ዘመን ጋዜጣ፤ የፓትርያርኩን ሞት ተከትል ባወጣው የሐዘን ዘገባ ላይ ገልጾታል። ከነዚህም መኻል በተለይም፣ በደብረ ጽጌ ያለውን የእብነት ትምህርት ቤት በግል ገንዘባቸው ነበር የሚያስተዳድሩት (አዲስ ዘመን፣ ጥቅምት 3/1963 ዓ.ም.)። ፓትርያርኩ በተወለዱ በ፸፱ ዓመት ዕድሜያቸው ጥቅምት ፪ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም አርፈው ጥቅምት ፬ ቀን በደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። አቡነ ቴዎፍሎስ ተተክተው ሁለተኛው ፓትርያርክ ሆኑ።

About