@asfi_0541: #دیس_پنجاب🌾🍁🥰♨️🍂❤️ #punjabculture❤️🔥👌 #unfrezzmyaccount #greenscreen #1millionaudition #fypシ゚viral

🌾.پیارا پنجاب 🎋
🌾.پیارا پنجاب 🎋
Open In TikTok:
Region: PK
Saturday 20 July 2024 01:14:43 GMT
345983
17389
69
606

Music

Download

Comments

sidrasabir45
Sidra Sabir :
is song ka name bta den plz
2024-07-26 12:28:40
2
ghulamhussain4979
Ghulam Hussain :
so said
2024-08-11 05:40:00
1
user8177992854040
abdullrehmankhan541 :
🥰beautifull
2024-09-08 16:05:50
0
selfish.girl70
Mohamad Zakki 😎 :
plz full song link require
2024-08-17 20:03:56
0
amaanjutt42
امان جٹ :
ھااے
2024-09-05 18:25:42
0
dewani2945
Dewani 😇 :
ye kha ha ..jo atna jaldi chonai ho rhi
2024-07-20 01:18:48
10
ravishali815
punjabun :
sister ya kapah ki chonai ho rhi ha na
2024-07-29 10:38:16
2
yaseenansari094
Sony girl :
😳😟🥺😔Haye baitiyan
2024-08-02 11:06:40
2
moezbaloch
moez baloch :
😁
2024-07-20 06:01:54
6
nafees.sattar
Nafees Sattar :
♥♥♥
2024-07-20 11:38:10
6
user8693427702749
user869342770274zulqarnain :
😭😭😭😭😭
2024-07-20 10:16:42
6
rj.rehman4
Rj Rehman :
😥😥😥
2024-07-20 02:41:47
6
sikanderdogar54
🔥سردار سکندر ڈوگر 🔥 :
😔😔😔
2024-07-20 13:46:57
5
zunairamin55
ZunairAmin 13bc bwp :
🥰🥰🥰
2024-07-20 11:08:53
5
m.shafaiq
M Shaifaq Mahar 372 :
💚💚💚
2024-07-20 01:39:24
5
wasifkhan0541
Sardar Wasif Baloch :
🥰🥰
2024-07-20 01:19:21
5
mummypapa823
mummypapa :
🥰🥰🥰
2024-07-20 21:31:58
4
myousaf390
myousaf390 :
❤❤❤
2024-07-20 19:07:20
4
user3126183322855
Tariq Jutt g :
🥰🥰🥰🥰
2024-07-20 17:58:15
4
nabiraza45
nabiraza45 :
❤❤❤❤
2024-07-20 16:35:20
4
rana.habib721
Rana Habib :
😊😊😊
2024-07-21 05:10:55
3
yasir.chand5
panjbi kuri :
❤️❤️❤️
2024-07-21 04:07:20
3
adnan1782
Adnan Ahmad :
❤❤❤
2024-07-20 19:40:17
3
hani53379516532834
Hani kamran :
😭😭😭😢😢😢😢😢
2024-08-06 06:19:17
2
dilawar.arain786
Dilawar arain :
❤️❤️❤️
2024-07-31 14:19:58
2
To see more videos from user @asfi_0541, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተጠረጠሩ 47 ግለሰቦች ላይ ምርመራ ተጀመረ  በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተጠረጠሩ 47 ግለሰቦች ላይ ምርመራ መጀመሩን የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡  ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሕጋዊ አሠራርን እንደ ሽፋን በመጠቀም በሕገ-ወጥ መንገድ ዜጎች በቦሌ አየር መንገድ በኩል ወደ ተለያዩ የውጭ ሀገራት እንዲሰደዱ በማድረግ ወንጀል መሆኑ ታውቋል፡፡ በሕገ-ወጥ ተግባሩ ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሕጋዊ ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ኤጀንሲዎች በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ሕገ-ወጥ ደላሎች ጋር በመተሳሰር በቱሪስት፣ በትምህርት፣ በሥራ እና በውጭ ሀገር ስልጠና ሽፋን ቪዛ እያስመቱ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር ባደረገው ማጣራት ደርሶበታል። ተጠርጣሪዎቹን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በጋራ ባካሄዱት ኦፕሬሽን እና ፖሊስ ከፍርድ ቤት የብርበራ ፈቃድ በማውጣት በተጠርጣሪዎቹ ቢሮዎች እና መኖሪያ ቤታቸው ላይ ባደረገው ብርበራ በርካታ ፓስፖርቶች፣ የጉዞ ትኬቶች፣ የተለያዩ ሀገራት ቪዛ፣ ክፍያ የተፈፃመባቸው ሰነዶች፣ የባንኮች ደብተሮች፣ ሞባይሎች፣ ላፕቶፖች እና ሌሎች ማስረጃዎች በኤግዝቢትነት መያዛቸው ተገልጿል። በህገወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጡ የነበሩ 1 ሺህ 109 መንገደኞችን ፓስፖርት በመቀበል በተደረገው የማጣራት ሥራ ተጠርጣሪዎቹ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የማያውቃቸውን የተጭበረበሩ QR ኮዶችን እና ሀሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም ዜጎችን ወደ ዱባይ፣ ባህሬን፣ ጆርዳን፣ ኳታር እና ኦማን እንዲሁም ወደ ሌሎች ሀገራት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ ማህደር ያስረዳል። ተጠርጣሪዎቹ የተለያዩ ሰዎችን በሕጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገራት ለመለክ ፈቃድ የወሰዱ ቢሆንም ህጋዊ ፈቃዱን ሽፋን በማድረግ በህገ-ወጥ መንገድ ሰዎችን ወደ ውጭ በመላክ ከሚሰባስቡት ገቢ ለመንግሥት የከፈሉት የገቢ ግብር አለመኖሩንና የገቢ ግብር በመሰወር እና በሰዎች ላይ ከሕይወት መጥፋት እስከ አካል ጉደት እንዲደርስባቸው ከማድረጋቸውም በላይ ተጎጂዎቹ የሠሩበት ክፍያ በአሠሪያቸው ሳይከፈላቸው በመቅረቱ ለከፍተኛ የስነ-ልቦና ጉዳት መዳረጋቸውን የተደረገው ምርመራ እንደሚያስረዳ ከፌደራል ፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡👥 Online Community Engagement: #fighthumantrafficking #foryoupage
በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተጠረጠሩ 47 ግለሰቦች ላይ ምርመራ ተጀመረ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተጠረጠሩ 47 ግለሰቦች ላይ ምርመራ መጀመሩን የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሕጋዊ አሠራርን እንደ ሽፋን በመጠቀም በሕገ-ወጥ መንገድ ዜጎች በቦሌ አየር መንገድ በኩል ወደ ተለያዩ የውጭ ሀገራት እንዲሰደዱ በማድረግ ወንጀል መሆኑ ታውቋል፡፡ በሕገ-ወጥ ተግባሩ ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሕጋዊ ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ኤጀንሲዎች በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ሕገ-ወጥ ደላሎች ጋር በመተሳሰር በቱሪስት፣ በትምህርት፣ በሥራ እና በውጭ ሀገር ስልጠና ሽፋን ቪዛ እያስመቱ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር ባደረገው ማጣራት ደርሶበታል። ተጠርጣሪዎቹን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በጋራ ባካሄዱት ኦፕሬሽን እና ፖሊስ ከፍርድ ቤት የብርበራ ፈቃድ በማውጣት በተጠርጣሪዎቹ ቢሮዎች እና መኖሪያ ቤታቸው ላይ ባደረገው ብርበራ በርካታ ፓስፖርቶች፣ የጉዞ ትኬቶች፣ የተለያዩ ሀገራት ቪዛ፣ ክፍያ የተፈፃመባቸው ሰነዶች፣ የባንኮች ደብተሮች፣ ሞባይሎች፣ ላፕቶፖች እና ሌሎች ማስረጃዎች በኤግዝቢትነት መያዛቸው ተገልጿል። በህገወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጡ የነበሩ 1 ሺህ 109 መንገደኞችን ፓስፖርት በመቀበል በተደረገው የማጣራት ሥራ ተጠርጣሪዎቹ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የማያውቃቸውን የተጭበረበሩ QR ኮዶችን እና ሀሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም ዜጎችን ወደ ዱባይ፣ ባህሬን፣ ጆርዳን፣ ኳታር እና ኦማን እንዲሁም ወደ ሌሎች ሀገራት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ ማህደር ያስረዳል። ተጠርጣሪዎቹ የተለያዩ ሰዎችን በሕጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገራት ለመለክ ፈቃድ የወሰዱ ቢሆንም ህጋዊ ፈቃዱን ሽፋን በማድረግ በህገ-ወጥ መንገድ ሰዎችን ወደ ውጭ በመላክ ከሚሰባስቡት ገቢ ለመንግሥት የከፈሉት የገቢ ግብር አለመኖሩንና የገቢ ግብር በመሰወር እና በሰዎች ላይ ከሕይወት መጥፋት እስከ አካል ጉደት እንዲደርስባቸው ከማድረጋቸውም በላይ ተጎጂዎቹ የሠሩበት ክፍያ በአሠሪያቸው ሳይከፈላቸው በመቅረቱ ለከፍተኛ የስነ-ልቦና ጉዳት መዳረጋቸውን የተደረገው ምርመራ እንደሚያስረዳ ከፌደራል ፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡👥 Online Community Engagement: #fighthumantrafficking #foryoupage

About