@plathuxx: 只有冻死的苍蝇,没有累死的蜜蜂。#fyp

Khun thida 飛亞
Khun thida 飛亞
Open In TikTok:
Region: TH
Friday 16 August 2024 09:25:00 GMT
5534
2017
5
7

Music

Download

Comments

bird_jp_
bird_jp_ :
น่ารักมาก🥰❤️
2024-08-16 14:06:54
1
user2615006116691
ตอง :
สวย
2024-08-28 13:01:22
0
nuty1234567890
Nut🥰✌️ :
น่ารักจัง
2024-08-16 10:03:01
0
pech_270745
พี่เพชร วันละโรค💜👻 :
😳
2024-08-16 15:59:13
0
napat_yamjarern
Napat Yamjarern :
😳☺️
2024-08-16 09:48:05
0
To see more videos from user @plathuxx, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#FastMereja  በቡሌሆራ ከተማ የ9 አመት ህፃን አስገድዶ የደፈረው በ13 አመት እስራት መቀጣቱን ከቡሌ ሆራ ለፋስት መረጃ የደረሰው መረጃ ያመለክታል።  አቶ ማሬ አሊ በነሃሴ 10/2016 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት የዘጠኝ አመት ህፃንን አስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙ በመረጋገጡ ዛሬ የምዕራብ ጉጂ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት የ13 አመት እስራት መወሰኑ ነው የተነገረው። ክስተቱ እንደሚተለው ነው:- ራህመት ከድር የ10 ዓመት እድሜ ህጻን ስትሆን የ5 ልጆች አባት በሆነው ማሬ አሊ ወቼ በሚባል ግለሰብ ያለፈው አርብ ነሐሴ 12, 2016 ዓ.ም በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራለች። ይህ ግለሰብ በቡሌሆራ ከተማ አርዳ ቢያ ቀበሌ ወይም በድሮው አጠራር የ03 ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን የተደፈረችው ህፃን ራህመት አባት የቅርብ ጓደኛ ነው።  ህፃኗም እንደ ቤተሰብ ስለምታውቀው አጎቴ ብላ ነው የምትጠራው።  ደፋሪው ይህን ከማህበረሰቡ ባህል እና ወግ ያፈነገጠ አሰቃቂ ድርጊት ለመፈፀም በጁመአ እለት አርብ ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ ህፃኗ ከሪም መስጊድ 🕋 የቁርአን ትምህርት ላይ ሳለች ወደ መስጊዱ በማቅናት
#FastMereja በቡሌሆራ ከተማ የ9 አመት ህፃን አስገድዶ የደፈረው በ13 አመት እስራት መቀጣቱን ከቡሌ ሆራ ለፋስት መረጃ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። አቶ ማሬ አሊ በነሃሴ 10/2016 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት የዘጠኝ አመት ህፃንን አስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙ በመረጋገጡ ዛሬ የምዕራብ ጉጂ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት የ13 አመት እስራት መወሰኑ ነው የተነገረው። ክስተቱ እንደሚተለው ነው:- ራህመት ከድር የ10 ዓመት እድሜ ህጻን ስትሆን የ5 ልጆች አባት በሆነው ማሬ አሊ ወቼ በሚባል ግለሰብ ያለፈው አርብ ነሐሴ 12, 2016 ዓ.ም በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራለች። ይህ ግለሰብ በቡሌሆራ ከተማ አርዳ ቢያ ቀበሌ ወይም በድሮው አጠራር የ03 ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን የተደፈረችው ህፃን ራህመት አባት የቅርብ ጓደኛ ነው። ህፃኗም እንደ ቤተሰብ ስለምታውቀው አጎቴ ብላ ነው የምትጠራው። ደፋሪው ይህን ከማህበረሰቡ ባህል እና ወግ ያፈነገጠ አሰቃቂ ድርጊት ለመፈፀም በጁመአ እለት አርብ ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ ህፃኗ ከሪም መስጊድ 🕋 የቁርአን ትምህርት ላይ ሳለች ወደ መስጊዱ በማቅናት "አጎትሽ ይጠራሻል በሉ እና ጥሩልኝ።" ብሎ እንዳስጠራት እና እሷም ሲነገራት ደስ ብሏት "አጎቴ"እያለች ወደ እርሱ እየሮጠች መሄዷን ጫማ ያቀበለቻት ጓደኛዋ እና በአከባቢው ሱቅ ያላቸው እናት መስክረዋል። ይህ ጨካኝ ሰው ራህመትን ሠላም ካላት በኋላ ጁስ እና ሚሪንዳ እገዛልሻለው ብሎዋት በባጃጅ ወደ ቤቱ ይዟት ያቀናል። ልብ በሉ ይህ ሰው የ5 ልጆች አባት ሲሆን ከባለቤቱ ጋር ተጣልቶ ስለነበር ቤቱ ማንም አልነበረም። እዚያው ቤቱ ወስዶ በሚያሳዝን ሁኔታ ህጻንዋን ከደፈራት በኋላ ለማንም ከነገርሽ እገድልሻለው እንዳላት ገልፃለች። የሚፈሰው ደሟ አልቆም ሲለው አጣጥቧት ወደ ሆስፒታል አካባቢም እንደሄደ እና ከተማ ውስጥ አዟዙሯት ከከተማ ውጭም አውጥቶ ሊጥላት አስቦ ሊሳካለት ስላልቻለ አመሻሽ ላይ ወደ 12 ሰዓት 30 "ቤተሰቦችሽ ሲጠይቁሽ የወር አበባ ነው በይ" ብሎ የወላጆቿ ቤት ፊትለፊት ጥሏት ይሄዳል። ራህመት ቤት እንደገባች እናቷ ደሟን አይታ "ልጄ ምን ሆነሽ ነው?" ስትላት ፈርታ ዝም ትላለች። እናትዬው አባብላት ልጄ ንገሪኝ ስትላት ደሟም ሲፈስ ስለነበረ "አጎቴ ማሬ ነው እንደዝህ ያደረገኝ" አለቻት። እናትዬው ይህን ስትሰማ እየጮኸች ወደ መስጊድ ትሄዳለች። የራህመት አባት የአክስቱ ልጅጋ ውሎ ወደ ቤቱ ሲገባ "አጎቴ እንደዝህ አረገኝ" ብላ ነገረችው አባትዬውም ተደናግጦ ራህመትን ወደ ሆስፒታል ይዟት ይሄዳል። የአክስቱ ልጅጋም ደውሎ ቶሎ ድረስልኝ ብሎ ስለነበር የአክስቱም ልጅ ሆስፒታል ደርሶ ቤተሰብን እያረጋጋ ሳለ 3 የቡሌሆራ ፖሊሶች ሆስፒታል ደረሱ። በዝህን ሰዓት የሆስፒታሉ ዶክተሮች እና ነርሶች ተረባርበው ህፃን ራህመትን እየረዷት ነበር። ፖሊቹም የህጻኗን ሁኔታ ተመልክተው ከሀኪሞቹ ከቤተሰብ እና ከህጻኗ ቃል በመቀበል ምርመራቸውን ቀጠሉ። በዝህ አረመኔያዊ ድርጊት የተቆጡ ሰዎች ወንጀለኛውን ለመቅጣት ከመስጊድ ወደ ቤቱ ቢሄዱም ሊያገኙት አልቻሉም። በቤቱ የጓሮ መስኮት አጠገብ መሰላል እንደነበረም የአይን እማኞች ገለፀዋል። በድርጊቱ የተናደዱ ነዋሪዎች አርብ ማታ ከምሽቱ 4 ሰአት ላይ "ቤቱን እናቃጥላለን" ብለው ሲጯጯሁ ፖሊሶች በባቦታው ደርሰው ጥይት በመተኮስ ህዝቡ እንዲበተን አድርገዋል። ወንጀለኛው በምሽት ስለጠፋ ማንኛውም መኪና ከቡሌሆራ ሲወጣ እና ሲገባ ክትትል ይደረግበት ነበር። የህፃን ራህመት አባት ጓደኞች የወንድሙ ልጆች እና ሌሎች ወጣቶች በባጃጅ የከተማዋን መውጫ እና መግቢያ አልፈው በመሄድ ክትትል ላይ ስለነበሩ ወደ አዲስ አበባ እና ነገሌ መውጫ ላይ በሚገኘው 'ሙሪ' አካባቢ 3 ወጣቶች ወንጀለኛውን አይተውት ቁም ሲሉት "እስፖርት እየሰራው ነው።"ብሎ እምቢ ብሏቸው ሩጫውን ቀጠለ። እነርሱም አሳደው ስይዙት ይታገላቸው ጀመረ። በእጁ ስለታማ ሳንጃ ስለያዘ እና ጬኸትም ስለነበረ ሙሪ አካባቢ የነበሩት ሚሊሻዎች ደርሰው ይይዙታል። ፖሊሶችንም በመጥራት ወጀለኛው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ቅዳሜ ጠዋት በባጃጅ ተወስዶ የወንጀል ምርመራ አድርገዋል። ግለሰቡ 'ማሬ' በሚለው ስም ቢታወቅም መታወቅያው ላይ ያለው ስሙ 'አማረ አሊ ወቼ' ነው። ወንጀለኛው ከዝህን በፊትም ተመሳሳይ ድርጊት ለመፈጸም ሙከራ ማድረጉን ሌሎች ሰዎች ገልጸዋል። ፖሊሶች መረጃቸውን አጠናቅረው ለአቃበ ህግ ካቀረቡ በኋላ መዝገቡ ወደ ዞን ፍርድቤት ተላልፏል። የሴቶች እና ህፃናት ቢሮም የቅርብ ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ይህ ዘግናኝ ድርጊት ዳግም እንዳይከሰት የህፃኗ ቤተሰብ እና መላው የቡሌሆራ አከባቢ ነዋሪዎች ፍትህ ለራህመት በማለት ድምጻቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። ፍርድቤቱም ያለምንም ጫና ለህግ ለፍትህ እና ለርትዕ በመስራት በህጉ መሠረት ተገቢውን ፍርድ ለራህመት በመስጠት ወንጀለኛው ለሌሎችም ማስተማሪያ የሚሆን ቅጣት እንደሚቀጣው ተስፋ አደርጋለሁ ። በመጨረሻም በህፃናት ላይ የሚከናወኑ የዝህ አይነት ዘግናኝ ወንጀሎች ለረጅም ግዜ የሚቆይ አካላዊ ማህበራዊ እና የስነልቦና ጉዳት ስለሚያደርስባቸው ሁላችንም የዝህ አይት ወንጀሎችን መደበቅ ሳይሆን ማጋለጥ አለብን እላለሁ ። ህፃን ራህመት ላይ ይህን አስነዋሪ ድርጊት የፈጸመውን ወንጀለኛ በቁጥጥር ሥር እንዲውል አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ሁሉ እያመሰገንኩ ለህፃን ራህመት ብርታት እና ጤና እመኛለሁ። የቡሌሆራ እና አካባቢዋ ህዝብም ለዝህ የፍትህ ጥያቄ ድምጹን ማሰማቱን መቀጠሉ የሚደነቅ እና ለፍትህ ሥርአቱም ጠቃሚ ነው። ፍትህ ለቡሌሆራዋ ራህመት! ፍትህ ለራህመት የነገዋ ተስፋችን

About