@culturezick: Grand Paris N.I 🥶 #CapCut #ninho #ni #binkstobinks #skyrock #papadurap #rapfr #niska #91

culturezick
culturezick
Open In TikTok:
Region: FR
Monday 11 November 2024 19:08:21 GMT
109238
10601
14
3469

Music

Download

Comments

cavaligue
cavaligue :
Ninho sous coupe Malien
2024-12-28 13:07:23
78
t.mrss7
𝓣𝓲𝓪𝓰𝓾𝓲𝓷𝓱𝓸🇧🇷 :
Ninho sous skinny c fort
2024-11-16 13:39:48
143
douunsiia
🫶🏼 :
Classique .
2024-11-17 23:07:22
24
hakimmsv
hakimmsv :
Fianso éteint tt le monde
2025-01-01 00:55:46
1
lh4.kik4
ሑሪያ :
🎅🏻
2024-12-20 19:13:37
1
s.bri67
S.bri🇹🇳 :
🔥
2025-04-08 14:48:21
0
anatole_b
Anatole_b :
😂
2025-04-08 07:57:49
0
sofianethevenet
So458TM :
🙏🙏🙏
2025-04-25 12:48:32
0
richebo.bgt
richebo.bgt :
Ninho sous paiement refusé 🥹
2024-11-25 21:24:17
213
To see more videos from user @culturezick, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሚያዚያ 13/2018 #የመድኃኒታችን_የትንሣኤ_መታሰቢያ_10ኛ_ቀን  #እግዚአብሔር_አብ #ቅዱስ_ሩፋኤል #አቡነ_ዘርዐ_ብሩክ 👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን  መድኃኒታችን  በቅዱሣኑ ስም ለምናመሰግንበት ለመልአኩ  ለፃድቁ  ወርሐዊ መታሠቢያ ክብረ በአል እንኳን አደረሰን 👉  ቊጥሩ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት ሲኾን ሩፋ፤ ማለት ሐኪም፤ ኤል ማለት  ማለት ሲኾን ሩፋኤል ማለት “እግዚአብሔር ሐኪሜ ነው” ማለት ነው፤ ሄኖክም  “በሰው ቁስል ላይ የተሾመ ከከበሩ መላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው” ይለዋል መጽሐፈ ሄኖክ.6፥3 👉ይኽ መልአክ በራማ ሰማይ ያሉ ነገደ መናብርትን የሚመራቸው ነው ነገደ መናብርት ያላቸው  የሚመራቸው በራማ ሰማይ የሚኖሩ ነገደ መላእክት ናቸው 👉ቅዱስ ኤጲፋንዮስም በሥነ ፍጥረት መጽሐፉ ላይ “ወለዳግም ጾታ ዐሠርቱ ስሞሙ መናብርት ወሊቆሙ  እሉ እሙንቱ እለ ይቀልል ሩጸቶሙ እምነፋስ ወእለ ይጸውሩ ወላትወ መብረቅ ወኲናተ እሳት ዘይነድድ ወአንበሮሙ በዳግሚት ሰማይ” ይላል 👉በራማ ሰማይ የሚገኘውን ኹለተኛውን ዐሥሩን ነገድ መናብርት ሲላቸው አለቃቸው  ነው፤ እነዚኽም ረቂቅ የኾነ የመብረቅ ጋሻ የእሳት ጦር ይዘው ከነፋስ ይልቅ የፈጠኑ ሲኾኑ በራማ በኹለተኛው ክፍል ላይ አስፍሯቸዋል  👉 ቸርነት የልጁ  ያከበረን  ምህረት  አንድነት ከኛ ከልጆቹ ጋር ይሁን
ሚያዚያ 13/2018 #የመድኃኒታችን_የትንሣኤ_መታሰቢያ_10ኛ_ቀን #እግዚአብሔር_አብ #ቅዱስ_ሩፋኤል #አቡነ_ዘርዐ_ብሩክ 👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን መድኃኒታችን በቅዱሣኑ ስም ለምናመሰግንበት ለመልአኩ ለፃድቁ ወርሐዊ መታሠቢያ ክብረ በአል እንኳን አደረሰን 👉 ቊጥሩ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት ሲኾን ሩፋ፤ ማለት ሐኪም፤ ኤል ማለት ማለት ሲኾን ሩፋኤል ማለት “እግዚአብሔር ሐኪሜ ነው” ማለት ነው፤ ሄኖክም “በሰው ቁስል ላይ የተሾመ ከከበሩ መላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው” ይለዋል መጽሐፈ ሄኖክ.6፥3 👉ይኽ መልአክ በራማ ሰማይ ያሉ ነገደ መናብርትን የሚመራቸው ነው ነገደ መናብርት ያላቸው የሚመራቸው በራማ ሰማይ የሚኖሩ ነገደ መላእክት ናቸው 👉ቅዱስ ኤጲፋንዮስም በሥነ ፍጥረት መጽሐፉ ላይ “ወለዳግም ጾታ ዐሠርቱ ስሞሙ መናብርት ወሊቆሙ እሉ እሙንቱ እለ ይቀልል ሩጸቶሙ እምነፋስ ወእለ ይጸውሩ ወላትወ መብረቅ ወኲናተ እሳት ዘይነድድ ወአንበሮሙ በዳግሚት ሰማይ” ይላል 👉በራማ ሰማይ የሚገኘውን ኹለተኛውን ዐሥሩን ነገድ መናብርት ሲላቸው አለቃቸው ነው፤ እነዚኽም ረቂቅ የኾነ የመብረቅ ጋሻ የእሳት ጦር ይዘው ከነፋስ ይልቅ የፈጠኑ ሲኾኑ በራማ በኹለተኛው ክፍል ላይ አስፍሯቸዋል 👉 ቸርነት የልጁ ያከበረን ምህረት አንድነት ከኛ ከልጆቹ ጋር ይሁን "አሜን" ✝️ 💒 ✝️ 👉 ሚያዚያ 13/2018 ዓ/ም

About