@iam.from.korea: Do you speak Korean?😂😂 #streetinterview #manonthestreet

IamfromKorea
IamfromKorea
Open In TikTok:
Region: US
Friday 29 November 2024 23:50:36 GMT
202415
3422
53
68

Music

Download

Comments

swedishboyleo
SwedishboyLeo :
if it was me i would just say apt
2024-12-08 14:16:21
14
noor_banbaba
Noor Banbaba :
400$?
2024-12-01 06:22:42
2
ferliaaforever
einzoer 🤘 :
I think the first girl can speak Korean her style, and I see a oliveyoing bag. Which is in Korea.
2024-12-11 12:38:42
8
kavod_zone
RavKavodZone :
Ask me!
2024-12-02 02:05:38
9
abcd_efg.00
🤗 :
first oppa
2024-11-29 23:56:43
2
blaskedmasked
DeadlyCobra :
first
2024-11-29 23:54:49
4
mijajuu
MIJA :
sec
2024-11-30 00:02:16
2
justaboyyyyyyyy0
Ethan_was_eatan :
4th
2024-11-30 00:27:16
1
i.poop.myself
the sigma girl😝 :
fifth
2024-11-30 00:03:09
0
audejqsnnhq
dwyanw :
second
2024-11-29 23:55:16
0
the1nonly.anya
anyaa 🇧🇦 :
nihow
2024-12-02 23:24:54
0
yagsanim.123
ꦫ꧐ꦠ꧀ꦤꦤ،١٢٣٤ :
aku Iso boso Korea tapi sitik sitik😳
2024-11-30 01:31:04
0
bhavika7425
BHAVIKA roll💜 :
😁😁😁
2025-01-13 02:39:19
0
kashibaloch95
Asif Qaisrani Balooch :
🥰🥰🥰
2025-01-09 04:00:15
0
barbarahoilman_rota
barbarahoilman_rota :
😂😂😂
2024-12-27 21:42:05
0
gigilova8
ari :
🥰🥰🥰
2024-12-23 15:15:02
0
edrdvilla
edrdvilla :
🎄
2024-12-21 03:24:01
0
kamala.kun
kamala Kunwar :
❤️
2024-12-17 14:54:54
0
bula.bandar
Angelei :
😂
2024-12-17 05:24:56
0
pragyapoudel4
pragya poudel✨🎀💗 :
😁😁😁
2024-12-16 02:46:38
0
annepsteffen
annepsteffen :
😂
2024-12-14 12:24:57
0
user6955269918551
Nunnu Kiisu :
😻😻😻
2024-12-14 10:48:21
0
reviewbynisaaa
Nisa :
😁
2024-12-14 08:24:23
0
nesrinemezaache
Nesrine Mezaache :
🥰
2024-12-12 22:02:24
0
To see more videos from user @iam.from.korea, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የሙት_አንሳው_አድያመ_ዮርዳኖስ_ወንቅ_እሸት_ቅዱስ_ገብርኤል_አንድነት_ገዳም_ድንቅ_ታምር።👂☝ጆሮ ያለው መስማትን ይስማ. ❗እጹብ ድንቅ ነው❗ ❗❗ሸር እያደረጋችሁ በበሽታ ለሚሰቃዩ የመዳን ምክንያት ሁኗቸው ወንቅ እሸት የማያቅ ሊኖር ስለሚችል ይዳኑ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ  አምላክ አሜን <<በእግዚአብሔር  ቸርነት፣ በድንግል ማርያም አማላጅነት፣ በቅዱስ ገብርኤል ተራዳይነት፣ በአባታችን በአባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጸሎት የተፈወሱ ሰዎች ምስክርነት ፦ እነሆ ይነበብ ፦___ (1ኛ መስካሪ⇩)  << የመጣሁት  ደቡብ  ወሎ መቅደላ <<የክርስትና ስሜ ዜና ማርያም <<እኔ ለ4 አመት   አይኔን  አሞኝ በበሽታ  እሰቃይ ነበር  ፣  ብርሃን ማየት አልችልም እንባዬ ያነባል ፣ ይስረከረክብኛል፣ ያልሄድኩበት መድሃኒት ቤት የለም፣  ጠንቋይ  ቤት ያልሞከርኩት  ስር የለም ፣  ያልሄድኩበት ሆስፒታል የለም ሊሻለኝ አልቻለም ፣  ወንቅ እሸት  ገብርኤል መጥቸ  ሁለት  ወር በመፀበል  አይኔን  ተሽሎኝ  እገኛለሁ። ((2ኛ መስካሪ)) <<ስሜ ~ገነት ካሳው   <<የመጣሁት  ከደብረ ታቦር <<እህቴ ለብዙ ጊዜ እንጀራ አትበላም ነበረ ፣ አሁን ወንቅ እሸት በመንጣቷ እንጀራ  እየበላች ትገኛለች ፣  እኔ አስም በሽታ  በጣም ያመኝ ነበር  ፣ ወንቅ እሸት በመንጣቴ  በመፀበል ድኘ ተፈውሻለሁ፣   እናቴ ማህፀኗን ያማት ነበረ  መንቀሳቀስ  አትችልም  እኔ ከዚህ መጥቸ  እምነት ፀበሉን በመውሰድ  በመቀባት አሁን  ድና  ተፈውሳ ትገኝልኝ አለች፣  እንዲሁም በሬው  ድንገት ሞተ ፣ የወንቅ እሸትን  እምነት ፀበል  አጠጣው  ወዲያው በሬው ተነሳ።  እንዲሁም  እኔ   ከእርሻው እያለሁ ነብር መጣብኝ   አምላከ ዮሐንስ ከዚህ ነብር አውጡኝ  በማለት ሊበላኝ አፉን ከፍቶ የነበረ  ከዚያው   ቆሞ  እኔም   እሩጨ ሄድኩኝ፣ አባታችነን  ሺ አመት ያኑርልን (3ኛ መስካሪ) <<ስሜ  ወርቅ አለም ቢራራ  ወለተ ፃድቅ <<የመጣሁት  ዳባት  ወረዳ  << እኔ ሰውነቴን  አጉብጦ ፣ ጆሮዬን  ዘግቶ ፣አፍንጫዬ ሽታ ማሽተት የማይችል ነበረ  አሁን ግን በአምላኬ ፍቃድ  በቅዱስ ገብርኤል ተራዳይነት  በአባታችን  እንባ ፀሎት ለዚህ በቅቻለሁ። ለ አምስት ወር ከሌላ ፀበል ተፀብያለሁ፣ አልተሻለኝም  ባለቤቴ ነው ከዚህ ገዳም ያመጣኝ   ወዲያው እንደመጣሁት ፣አባታችን   የፈውስ አገልግሎት እየሰጡ ነበር ፣  እርኩስ መንፈስ ተነሳና ግባ ሲሉ እለት የመጣሁ ቀን የኔ መንፈስ  ፈውስ ገባ ፣ ለእኔ የደረሰ  ለእናንተ ይድረስላችሁ  እምነት ፀበል  በመጠቀም ከሁለት ቦታ  ክንታሮት  እየተቆረጠ  ወጣልኝ ፣ ፣ከባለቤቴ ጋር ሊያፋታኝ  የነበረ ክፉ መንፈስ  ተወግዶልን ትዳራችን  ተመልሶልናልና ፣   አሁን ጆሮዬን ይዘጋኝ ነበር ተሽሎኛል፣  አፍንጫዬንም   ሽታ  ሲሸተኝ ያመኝ ነበር ተሽሎኛል ፣ ለእኔ የደረሰ አምላክ ለእናንተመወ ይድረስላችሁ። (4ኛ መስካሪ) <የመጣሁት  ከዳባት  ወረዳ <ስሜ ገብረ ማርያም <2015 ወንድሜ  ታሞ ለባህር ዳር ሪቨር ተጽፎለት መጣ ፣ እኔም ያመኛል  ሀያ  አመት በላይ  በህክምና  ነበርኩኝ ፣ ግራ ጎኔ ምኝታ  አያቅም  እራጅ  እየተነሳሁ በሽታዬ አልታወቀም   ቤተሰብ  አድርጌው  ስኖር ነበር ፣  ወንድሜ ጋር መጣሁኝ፣  ወንድሜም  ከበሽታው ዳነልኝ።፣ እኔም በግራ  ጎኔ ተኛሁኝ  ፣  ለእኔ የደረሰ   አምላከ ዮሐንስ ይድረስላችሁ ((5ኛ መስካሪ <<የመጣሁት  ከሰሜን  አቸፈር  <<እኔ ለ7  አመት ሆዴን  ወገቤን ያመኝ ነበር  አያስተኛኝ  ቁጭ ብዬ ነበር  የማድረው በየህክምናው፣ በየፀበሉ ስንከራተት  ምንም መፍትሔ አላገኘሁም ፣  ወደ  ወንቅ እሸት መጣሁኝ   በመፀበል  ቀይ ቢጫ  እየሆነ  በሽታው  ወጣልኝ ፣ ለእኔ የደረሰ አምላክ ለእናንተም ይድረስላችሁ (6ኛ  መስካሪ  <<ስሜ  እሸቱ ዳኛው ወ ገብረ ሚካኤል ፣  <<የመጣሁት ዋግምራ  ሰቆጣ  ነው የስራ ቦታዬ፣ ትውልድ ቦታዬ አንባሰል  ደቡብ ወሎ ውይጫሌ <<እናቴ ታጎራለች ለዛር ነው የምታመልከው  በግ  ዶሮ እየገበረች ነው የምትኖረው ፣ቤተ ክርስቲያን አትገባም  አታቅም  ስም ክርስቲያን   መስቀል በጥሳ  ዲባ አድርጋ ነው የምትኖረው፣ ከዚህ  ቦታ  ትመጣለች ተብሎ አይታሰብም  ቅዱስ ገብርኤል ለደጅህ አብቃትኝ በማለት  ፣ለደጁ በቅታ  ዲባውንም  በጥሳ ፣በአፍ  ደም  እየሆነ  ወጣላትኝ፣  መስቀል አድርጋ ቤተ ክርስቲያን  እየሄደች ትገኛለች፣  አባቴም  ክንታሮት ነበረበትኝ ፣ አይኑንም  ያመው ነበር     ክንታሮቱም ወጥቶለት  በጤና ይገኛል።  እልልልልል ብላችሁ አመሰግኑልኝ (( 7 ኛ  መስካሪ <<<የመጣሁት ምስራቅ ጎጃም <<የምኖረው ወልቃይት ወረዳ <<አዲስ አበባ  ከሰው ቤት  እየሰራሁ ያጨናንቀኛል ከፍቸ  ጥየው ቤቱን  እሄዳለሁ  ሲመለስልኝ  ከወንድሜ ደውየ  ውሰደኝ  እል ነበር ፣ ከዚህ  በመንጣት  ድኛለሁ፣  አይኔን ያመኝ ነበር   ሆስፒታል ሁልጊዜ  እሄዳለሁ ሊሻለኝ አልቻለም  ወደ ሌላ ሚኒሊክ   ሆስፒታል  ላኩል ከዚያም  አንችልም ብለው  ወደ ጳውሎስ ይልኩኛል፣  ምንም  ነገር የለም አሉኝ   ወደ  ወንቅ እሸት መጥቸ   በመፀበል  ድኛለሁ ሁሉ ነገር  ተደርጎልኛል፣  ((8ኛ መስካሪ <<ባለቤቴ  የልብ ህመም ነበረባት  በአፉ  ደም ነበር የምተፋው ፣ ወንቅ እሸት በመንጣት ፀበሉን  በመጠጣት  ከዚህ በሽታ  ተፈውሳለች ለእኔ የደረሰ  ለእናንተም ይድረስላችሁ፣  ((9ኛ መስካሪ <<እኔ የመጣሁት ከባህር ዳር  ወረዳ  ነው ፣ <<ስሜ  ወርቁ ደረስ <<ልጄ በድግምት ታማ ትኖር ነበር ፣ ክንታሮት  በሽታ ነበረብኝ  ፣  ወንቅ እሸት መጥቸ    ከክንታሮት በሽታ  ተፈውሻለሁ። ((10ኛ መስካሪ <<ስሜ ሲያልፉ ዘንድ   ወለተ ሩፋኤል <<የመጣሁት ከላይ ጋይንት  01 ቀበሌ <<እኔ የአይምሮ በሽተኛ ነበርኩኝ ፣ከዚህ በመንጣቴ ከአይምሮ በሽታ  ድኛለሁ   ስኳር በሽተኛ ነበርኩኝ  ከስኳር በሽታም  ድኛለሁኝ  ፣  ከእናቴ ጋር በጣም ነበር  የሚያጣላን  ዛሬ ግን ሰላም  ሁኘ እገኛለሁ፣  እናቴ ሂጅ አንች ከንቱ ትለኝ ነበር ፣  አባቴ የበረሃው መናኝ ናቸው  እንዲህ አርገው የያዙኝ ጉርሴም ልብሴም ሁሉ ነገሮቼ ናቸው። አባታችን ክፉ ነገር አይንካብኝ በአሉበት  እግዚአብሔር ይጠብቀወት https://youtu.be/bXcF-AhoYnI?si=HVYtWcy4oY_7cv3I
የሙት_አንሳው_አድያመ_ዮርዳኖስ_ወንቅ_እሸት_ቅዱስ_ገብርኤል_አንድነት_ገዳም_ድንቅ_ታምር።👂☝ጆሮ ያለው መስማትን ይስማ. ❗እጹብ ድንቅ ነው❗ ❗❗ሸር እያደረጋችሁ በበሽታ ለሚሰቃዩ የመዳን ምክንያት ሁኗቸው ወንቅ እሸት የማያቅ ሊኖር ስለሚችል ይዳኑ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን <<በእግዚአብሔር ቸርነት፣ በድንግል ማርያም አማላጅነት፣ በቅዱስ ገብርኤል ተራዳይነት፣ በአባታችን በአባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጸሎት የተፈወሱ ሰዎች ምስክርነት ፦ እነሆ ይነበብ ፦___ (1ኛ መስካሪ⇩) << የመጣሁት ደቡብ ወሎ መቅደላ <<የክርስትና ስሜ ዜና ማርያም <<እኔ ለ4 አመት አይኔን አሞኝ በበሽታ እሰቃይ ነበር ፣ ብርሃን ማየት አልችልም እንባዬ ያነባል ፣ ይስረከረክብኛል፣ ያልሄድኩበት መድሃኒት ቤት የለም፣ ጠንቋይ ቤት ያልሞከርኩት ስር የለም ፣ ያልሄድኩበት ሆስፒታል የለም ሊሻለኝ አልቻለም ፣ ወንቅ እሸት ገብርኤል መጥቸ ሁለት ወር በመፀበል አይኔን ተሽሎኝ እገኛለሁ። ((2ኛ መስካሪ)) <<ስሜ ~ገነት ካሳው <<የመጣሁት ከደብረ ታቦር <<እህቴ ለብዙ ጊዜ እንጀራ አትበላም ነበረ ፣ አሁን ወንቅ እሸት በመንጣቷ እንጀራ እየበላች ትገኛለች ፣ እኔ አስም በሽታ በጣም ያመኝ ነበር ፣ ወንቅ እሸት በመንጣቴ በመፀበል ድኘ ተፈውሻለሁ፣ እናቴ ማህፀኗን ያማት ነበረ መንቀሳቀስ አትችልም እኔ ከዚህ መጥቸ እምነት ፀበሉን በመውሰድ በመቀባት አሁን ድና ተፈውሳ ትገኝልኝ አለች፣ እንዲሁም በሬው ድንገት ሞተ ፣ የወንቅ እሸትን እምነት ፀበል አጠጣው ወዲያው በሬው ተነሳ። እንዲሁም እኔ ከእርሻው እያለሁ ነብር መጣብኝ አምላከ ዮሐንስ ከዚህ ነብር አውጡኝ በማለት ሊበላኝ አፉን ከፍቶ የነበረ ከዚያው ቆሞ እኔም እሩጨ ሄድኩኝ፣ አባታችነን ሺ አመት ያኑርልን (3ኛ መስካሪ) <<ስሜ ወርቅ አለም ቢራራ ወለተ ፃድቅ <<የመጣሁት ዳባት ወረዳ << እኔ ሰውነቴን አጉብጦ ፣ ጆሮዬን ዘግቶ ፣አፍንጫዬ ሽታ ማሽተት የማይችል ነበረ አሁን ግን በአምላኬ ፍቃድ በቅዱስ ገብርኤል ተራዳይነት በአባታችን እንባ ፀሎት ለዚህ በቅቻለሁ። ለ አምስት ወር ከሌላ ፀበል ተፀብያለሁ፣ አልተሻለኝም ባለቤቴ ነው ከዚህ ገዳም ያመጣኝ ወዲያው እንደመጣሁት ፣አባታችን የፈውስ አገልግሎት እየሰጡ ነበር ፣ እርኩስ መንፈስ ተነሳና ግባ ሲሉ እለት የመጣሁ ቀን የኔ መንፈስ ፈውስ ገባ ፣ ለእኔ የደረሰ ለእናንተ ይድረስላችሁ እምነት ፀበል በመጠቀም ከሁለት ቦታ ክንታሮት እየተቆረጠ ወጣልኝ ፣ ፣ከባለቤቴ ጋር ሊያፋታኝ የነበረ ክፉ መንፈስ ተወግዶልን ትዳራችን ተመልሶልናልና ፣ አሁን ጆሮዬን ይዘጋኝ ነበር ተሽሎኛል፣ አፍንጫዬንም ሽታ ሲሸተኝ ያመኝ ነበር ተሽሎኛል ፣ ለእኔ የደረሰ አምላክ ለእናንተመወ ይድረስላችሁ። (4ኛ መስካሪ) <የመጣሁት ከዳባት ወረዳ <ስሜ ገብረ ማርያም <2015 ወንድሜ ታሞ ለባህር ዳር ሪቨር ተጽፎለት መጣ ፣ እኔም ያመኛል ሀያ አመት በላይ በህክምና ነበርኩኝ ፣ ግራ ጎኔ ምኝታ አያቅም እራጅ እየተነሳሁ በሽታዬ አልታወቀም ቤተሰብ አድርጌው ስኖር ነበር ፣ ወንድሜ ጋር መጣሁኝ፣ ወንድሜም ከበሽታው ዳነልኝ።፣ እኔም በግራ ጎኔ ተኛሁኝ ፣ ለእኔ የደረሰ አምላከ ዮሐንስ ይድረስላችሁ ((5ኛ መስካሪ <<የመጣሁት ከሰሜን አቸፈር <<እኔ ለ7 አመት ሆዴን ወገቤን ያመኝ ነበር አያስተኛኝ ቁጭ ብዬ ነበር የማድረው በየህክምናው፣ በየፀበሉ ስንከራተት ምንም መፍትሔ አላገኘሁም ፣ ወደ ወንቅ እሸት መጣሁኝ በመፀበል ቀይ ቢጫ እየሆነ በሽታው ወጣልኝ ፣ ለእኔ የደረሰ አምላክ ለእናንተም ይድረስላችሁ (6ኛ መስካሪ <<ስሜ እሸቱ ዳኛው ወ ገብረ ሚካኤል ፣ <<የመጣሁት ዋግምራ ሰቆጣ ነው የስራ ቦታዬ፣ ትውልድ ቦታዬ አንባሰል ደቡብ ወሎ ውይጫሌ <<እናቴ ታጎራለች ለዛር ነው የምታመልከው በግ ዶሮ እየገበረች ነው የምትኖረው ፣ቤተ ክርስቲያን አትገባም አታቅም ስም ክርስቲያን መስቀል በጥሳ ዲባ አድርጋ ነው የምትኖረው፣ ከዚህ ቦታ ትመጣለች ተብሎ አይታሰብም ቅዱስ ገብርኤል ለደጅህ አብቃትኝ በማለት ፣ለደጁ በቅታ ዲባውንም በጥሳ ፣በአፍ ደም እየሆነ ወጣላትኝ፣ መስቀል አድርጋ ቤተ ክርስቲያን እየሄደች ትገኛለች፣ አባቴም ክንታሮት ነበረበትኝ ፣ አይኑንም ያመው ነበር ክንታሮቱም ወጥቶለት በጤና ይገኛል። እልልልልል ብላችሁ አመሰግኑልኝ (( 7 ኛ መስካሪ <<<የመጣሁት ምስራቅ ጎጃም <<የምኖረው ወልቃይት ወረዳ <<አዲስ አበባ ከሰው ቤት እየሰራሁ ያጨናንቀኛል ከፍቸ ጥየው ቤቱን እሄዳለሁ ሲመለስልኝ ከወንድሜ ደውየ ውሰደኝ እል ነበር ፣ ከዚህ በመንጣት ድኛለሁ፣ አይኔን ያመኝ ነበር ሆስፒታል ሁልጊዜ እሄዳለሁ ሊሻለኝ አልቻለም ወደ ሌላ ሚኒሊክ ሆስፒታል ላኩል ከዚያም አንችልም ብለው ወደ ጳውሎስ ይልኩኛል፣ ምንም ነገር የለም አሉኝ ወደ ወንቅ እሸት መጥቸ በመፀበል ድኛለሁ ሁሉ ነገር ተደርጎልኛል፣ ((8ኛ መስካሪ <<ባለቤቴ የልብ ህመም ነበረባት በአፉ ደም ነበር የምተፋው ፣ ወንቅ እሸት በመንጣት ፀበሉን በመጠጣት ከዚህ በሽታ ተፈውሳለች ለእኔ የደረሰ ለእናንተም ይድረስላችሁ፣ ((9ኛ መስካሪ <<እኔ የመጣሁት ከባህር ዳር ወረዳ ነው ፣ <<ስሜ ወርቁ ደረስ <<ልጄ በድግምት ታማ ትኖር ነበር ፣ ክንታሮት በሽታ ነበረብኝ ፣ ወንቅ እሸት መጥቸ ከክንታሮት በሽታ ተፈውሻለሁ። ((10ኛ መስካሪ <<ስሜ ሲያልፉ ዘንድ ወለተ ሩፋኤል <<የመጣሁት ከላይ ጋይንት 01 ቀበሌ <<እኔ የአይምሮ በሽተኛ ነበርኩኝ ፣ከዚህ በመንጣቴ ከአይምሮ በሽታ ድኛለሁ ስኳር በሽተኛ ነበርኩኝ ከስኳር በሽታም ድኛለሁኝ ፣ ከእናቴ ጋር በጣም ነበር የሚያጣላን ዛሬ ግን ሰላም ሁኘ እገኛለሁ፣ እናቴ ሂጅ አንች ከንቱ ትለኝ ነበር ፣ አባቴ የበረሃው መናኝ ናቸው እንዲህ አርገው የያዙኝ ጉርሴም ልብሴም ሁሉ ነገሮቼ ናቸው። አባታችን ክፉ ነገር አይንካብኝ በአሉበት እግዚአብሔር ይጠብቀወት https://youtu.be/bXcF-AhoYnI?si=HVYtWcy4oY_7cv3I

About