@jordan.frantom: My sweet scared baby🥹🥹🥹

jordan🧚‍♀️
jordan🧚‍♀️
Open In TikTok:
Region: US
Thursday 14 August 2025 00:34:02 GMT
561
50
3
0

Music

Download

Comments

hellocaitanne
cait !! 🌸🪩🧋💒🥥🌴✝️ :
This is so sweet
2025-08-14 12:10:58
1
daileewi
daileewi :
No I cried
2025-08-14 21:42:18
1
To see more videos from user @jordan.frantom, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

👉 አባታችን አባ ገብረ-ኪዳንንና መምህራችን ዲያቆን ዮርዳኖስን ያኑሩልን። ምክኒያቱም ቀዳሚት ሰንበትና ዕለተ እሁድ እንዲከበሩ በግልጽ ስላስተማራችሁ ነው። እናስተውል! ጠላታችን ሰይጣን ዲያቢሎስ ዋስ ጠበቃ እንዲሆኑን አምነን በስማቸው ዝክር የምንዘክርባቸው ቅዱሳን፣ጻድቃን ሰማዕታትና ቅዱሳን መላእክት በፈራጁ በክርስቶስ ፊት ቆመው
👉 አባታችን አባ ገብረ-ኪዳንንና መምህራችን ዲያቆን ዮርዳኖስን ያኑሩልን። ምክኒያቱም ቀዳሚት ሰንበትና ዕለተ እሁድ እንዲከበሩ በግልጽ ስላስተማራችሁ ነው። እናስተውል! ጠላታችን ሰይጣን ዲያቢሎስ ዋስ ጠበቃ እንዲሆኑን አምነን በስማቸው ዝክር የምንዘክርባቸው ቅዱሳን፣ጻድቃን ሰማዕታትና ቅዱሳን መላእክት በፈራጁ በክርስቶስ ፊት ቆመው " ይህች ነፍስ በስሜ ዘክራለች። አንተ ደግሞ በስምህ የዘከረውን፣የመጸወተውን፣የታረዘ ያለበሰውን፣የተጠማ ያጠጣውን፣ቤተክርስቲያንህን ያነጸውንና ያሳነጸውን እምርልሃለሁ ብለህኛልና በሰጠህኝ ቃል-ኪዳን አማካኝነት ማርልኝ ሲለው እንደሚምርለት ጠንቅቆ ያቃል። ነገር ግን ቀዳሚት ሰንበትንና እሁድን የሚሽረውንም ንስሓ እስካልገባ ድረስ ክርስቶስ እንደማይምረው ጠንቅቆ ያቃል። ለዚህ ነው ቅዳሜና እሁድን ችላ እንድንላቸውና ሥራ እንድንሠራባቸው የሚያደርገን። 👉 እኔ ያልኩትን የበለጠ ለመረዳት ከፈለጋችሁ እንድ ነገር ልንገራችሁ! መድሃኔዓለም ክርስቶስ ተዘርዝረው የማያልቁ ቃል-ኪዳኖችን ለቅዱሳን ሲሰጥ ለአንድም ቅዱስ ሰንበትን የሻረውን እምርልሃለሁ ብሎ በፍጹም ቃል-ኪዳን ሰጦ አያቅም። ይሄ ማረጋጋጫ ይሁናችሁ !!!

About