@fete755: ( ነሐሴ 13 ) " በዓለ ደብረ ታቦር '' ደብረ ታቦር የሚለው ደብር እና ታቦር ከሚባሉ ከሁለት ቃላት የተገኘ ሲሆን ‹‹ደብር›› ማለት ተራራ ማለት ነው፤ ‹‹ታቦር›› ደግሞ በናዝሬት አካባቢ በሰማርያ አውራጃ በገሊላ የሚገኝ የረጅም ተራራ ስም ነው፡፡ይህ በዓል የክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት፣ ጌትነትና ንግሥና ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው መሆኑ (የተዋሕዶ ምሥጢርን) የገለጸበት በዓል ነው፡፡ ከጌታችን ዐበይት በዓላት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የምናከብረው የደብረ ታቦር በዓል ነው፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን የገለጠበት በመሆኑ በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ (ማቴ .፲፯ ፡፩፣ ማር.፱፡፩፣ሉቃ.፱፡፳፰)#creatorsearchinsights #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #fyp

FETE
FETE
Open In TikTok:
Region: ET
Tuesday 19 August 2025 08:17:12 GMT
807
109
1
8

Music

Download

Comments

lijab98
lij Ab :
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
2025-08-19 10:26:35
1
To see more videos from user @fete755, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About