@nomiscurljourney: Here’s a quick braid takedown tutorial to prevent matting. And please don’t mind my shirt, it’s an old painting shirt 😅 #braidtakedown #boxbraids #naturalhair #detangle

nomiscurljourney
nomiscurljourney
Open In TikTok:
Region: US
Monday 08 September 2025 01:46:39 GMT
1778
109
8
1

Music

Download

Comments

bigmanecharacterenergy
Madisyn | Natural Hair Inspo :
I always love the bob we cut our braids into before take down lol
2025-09-08 02:50:08
3
amaniclarke
True_Goddess :
That is it. I used to comb first and got a lot of breakage
2025-09-20 17:34:16
0
nicole.brand.masc
Nicole brand mascarado :
We’d love to gift you❤️
2025-11-23 12:29:40
0
exclusivee926
Naturally Beautifully Made :
🥰🥰🥰
2025-09-08 02:21:54
1
exclusivee926
Naturally Beautifully Made :
🔥🔥🔥
2025-09-08 02:22:15
1
lanesebeautyco
Lanese Beauty :
quick question 🤍 we’re building a pre launch list for a finishing hair oil and wanted to see if you’d be interested. if so, feel free to dm us your first and last name and email
2026-01-11 18:39:53
0
To see more videos from user @nomiscurljourney, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ የፖለቲካ እስረኞች በምህረት መለቀቃቸው ተገለጸ:: በተለያዩ ከባድ የወንጀል ክሶች ተመስርቶባቸው በእስር ላይ ይገኙ የነበሩ ከ600 በላይ ተጠራጣሪዎችና ተፈራጅ እስረኞች በመንግስት ምህረት ተደርጎላቸው መፈታታቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይፋ አደረገ። ከእስር ከተለቀቁት መካከል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ እንደሚገኙበት የተገለጸ ሲሆን፣ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በመናድ፣ በሽብርተኝነትና በሌሎች ከባድ ወንጀሎች ተከሰተው ፍርድ ቤት ሲመላለሱና የእስር ቅጣታቸውን ሲፈጽሙ የነበሩ ናቸው ተብሏል። ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው ከሆነ፣ ላለፉት አምስት ወራት ከፌደራል መንግስት ባለስልጣናት ጋር ሲያካሂድ የቆየውን ተከታታይ የምክክርና የድርድር ሂደቶች ተከተሎ በተደረሰበት መግባባት መሰረት እስረኞቹ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል። በተጨማሪም የኮሚሽኑ ተወካዮች በማረሚያ ቤቶች በአካል በመገኘት ከሚፈቱት ግለሰቦች ጋር ውይይት ማድረጋቸውንና የድርድሩን ውጤት የሚያስጠብቅ አቋም ላይ መደርሱን ገልጸዋል። ©️ኢሰመኮ ጉርሻ page 🌴🌴🌴#ቅዱስ_ገብርኤል_ከክፉ_ነገር_ይጠብቀን #fivenightsatfreddy #
አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ የፖለቲካ እስረኞች በምህረት መለቀቃቸው ተገለጸ:: በተለያዩ ከባድ የወንጀል ክሶች ተመስርቶባቸው በእስር ላይ ይገኙ የነበሩ ከ600 በላይ ተጠራጣሪዎችና ተፈራጅ እስረኞች በመንግስት ምህረት ተደርጎላቸው መፈታታቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይፋ አደረገ። ከእስር ከተለቀቁት መካከል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ እንደሚገኙበት የተገለጸ ሲሆን፣ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በመናድ፣ በሽብርተኝነትና በሌሎች ከባድ ወንጀሎች ተከሰተው ፍርድ ቤት ሲመላለሱና የእስር ቅጣታቸውን ሲፈጽሙ የነበሩ ናቸው ተብሏል። ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው ከሆነ፣ ላለፉት አምስት ወራት ከፌደራል መንግስት ባለስልጣናት ጋር ሲያካሂድ የቆየውን ተከታታይ የምክክርና የድርድር ሂደቶች ተከተሎ በተደረሰበት መግባባት መሰረት እስረኞቹ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል። በተጨማሪም የኮሚሽኑ ተወካዮች በማረሚያ ቤቶች በአካል በመገኘት ከሚፈቱት ግለሰቦች ጋር ውይይት ማድረጋቸውንና የድርድሩን ውጤት የሚያስጠብቅ አቋም ላይ መደርሱን ገልጸዋል። ©️ኢሰመኮ ጉርሻ page 🌴🌴🌴#ቅዱስ_ገብርኤል_ከክፉ_ነገር_ይጠብቀን #fivenightsatfreddy #

About