@sergiomng: HAHAHA #adonis #machodancer

giesthetics_
giesthetics_
Open In TikTok:
Region: PH
Tuesday 09 September 2025 15:57:19 GMT
176740
1045
45
862

Music

Download

Comments

unavailable.635
SG. TORIO🍓. :
NAIINIS AKO SA TUNAY KUNG PANGLAN ADONIZ TORIO BA NAMAN PINANGALAN SAKIN
2025-10-17 00:41:04
13
jones34781
jstn :
2025-12-18 14:22:38
7
5badboi5
ManG gi🫳 :
pano mag apply jan ma try nga hahaha
2025-11-11 17:16:22
0
pislat31
shuoshu :
Hahahahaha😂
2025-10-20 08:19:51
1
arvinbautistarallos
Arvin Bautista Rallo :
hahhahaha
2025-09-27 03:43:20
0
qtxzyx_frnzl
qtxzyx_frnzl :
2025-12-29 15:44:44
1
quizon_06
GelQuizon :
🥰
2026-01-08 06:03:23
0
itz.jake777
itz.jake :
😂
2025-12-23 05:21:32
0
ms.cmm
C. :
😳
2026-01-07 18:34:34
0
ms.cmm
C. :
🥰
2026-01-07 18:34:32
0
ms.cmm
C. :
😁
2026-01-07 18:34:31
0
ms.cmm
C. :
😳
2026-01-07 18:34:31
0
ms.cmm
C. :
🥰
2026-01-07 18:34:30
0
ms.cmm
C. :
😳
2026-01-07 18:34:23
0
ms.cmm
C. :
🥰
2026-01-07 18:34:21
0
christotfer
itsmeecassandra :
🥺
2026-01-07 10:20:25
0
ghilatienza5
ghilatienza5 :
😊
2026-01-06 02:37:27
0
krizzy206
krizzy :
😂
2025-12-25 08:24:48
0
thegoatsuba
Yotsuba :
😂
2025-12-24 15:18:43
0
ms.cmm
C. :
🥰
2026-01-07 18:40:50
0
jv.hy.v
baby girl :
🔥
2025-12-21 13:29:41
0
bench_posadas
Bench Posadas :
2025-12-20 10:15:28
0
joemartsuminguit
maklerz :
😂
2025-12-13 09:15:45
0
stevenson7011
Stevenson :
😂
2025-10-14 14:37:46
0
To see more videos from user @sergiomng, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ታላቁ ጻድቅ አባታችን አቡነ ብፁፅ አምላክ ከአባታቸው ያፍቅረነ እግዚእ እናታቸው ደግሞ ዘመደ ማርያም ይባላሉ ህገ እግዚአብሔርን ጠብቀው እንደ አብርሃም ና ሳራ ተሳስበው የሚኖሩ ነበር በእለተ እሁድ በእኩለ ለሊት መንፈስ ቅዱስ ለአባታቸው በሕልም ታይቶ ለብዙዎች አባት የሚሆን እና በትምህርቱ ብዙዎችን የሚያድን ልጅ ትወልዳለህ ስሙንም ብፁዕ ክቡር ምስጉን ትለዋለህ ብሏቸው ወደሰማይ ዐረገ ። ይኽንን ለሚስቱ ከመጀመሪያው እሰከ መጨረሻው የነገረውን ሁሉ ነገራት ሁለቱም ይሁንልን ይደረግልን ብለው እግዚአብሔርን ጠየቁ በታህሳስ 1ቀን ተፀንሰው በወርሃ መስከረም 1425 ዓ.ም ተወለዱ ። በ40ኛው ቀን ወደቤ/ክ ወስደው አጠመቁት ስሙንም መንፈስ ቅዱስ እንደ ሰየመው ብዑፅ ምስጉን ክቡር አሉት  ➥ቀሪውን የገድላቸውን ታሪክ በሌላ ጊዜ . . በመጨረሻም አምላካችንና ፈጣሪያችን ለአባታችን አቡነ ብፁዕ አምላክ ታላቅ ቃል ኪዳንተሰጣቸው  መንፈስ ቅዱስ በመጋቢት13 ቀን ተገልፆላቸው አገልጋዬና ምስጋናዬ ➛ ብፁዕ አምላክ ሆይ ፈፅሞ ደስ ይበልህ ወደ ዘላለም ሕይወት ትሄዳለህ ➛ልጆችህ የሥላሴን በዓል ያከብሩና ይጠብቁ ዘንድ ምከራቸው በተባሉት መሰረት ልጆቻቸውን የሥላሴ ክብረ በዓል እንዳያስታጉሉ ሶስት የሰማይ እርሻ ተሰጣቸው . . . -➤አንዱስለ ድንግልናህ  -➤አንዱ ስለ ምንኩስና ድካምህ -➤ሌላው ደግሞ የሥላሴን መታሰቢያ ስለማሰብክ ነው ➥ ፈረስህ የእሳት ፈረስ ነው ፀጉሩም በወርቅ የተሰራ ነው ልብስህም በወርቅ የራስ ቁር የተሰራ ነው። ➘ መታሰቢያህንም ያደረገ ➘የገድልህን መጽሐፍ የፃፈ በደብረ ጽዮን ግብዣ ከአንተ ጋር ይቀመጥ  ➘ ገድልህን በማመን የሰማውን ያነበበውም አብሮ በግብዣ ይቀመጡ ➘ በደረቱ የተሸከመው በቤታቸው ያስቀመጡት ➘ በማየ ፀሎቱም አንብበው የተጠመቁ ይዳኑበት ➘ ለቤ/ክ መብአ የሰጠ ከሩቅም ከቅርብም ለበአልህ የተሰበሰበውን ሁሉ ለድኅነት መዝግቤዋለሁ አላቸው  በዚህ ጊዜ ታላቅ ንፁውጽውታ ሆነ ሁሉም መላእክት ጻድቃን ሰማእታት በየነገዳችሁ ሆኑና የባልንጀራችሁን ነፍስ ተቀበሉ አንዱ የስላሴ አገልጋይ ና የሥላሴ ምስጋናና ስማቸውን የሚሰብከው ዐርፏልና አላቸው ያንጊዜ ከመጀመሪያው ነቢይ ከአዳም ጀምሮ ሁሉም መጡ መላእክት ፃድቃን ሰማእታት ከመሪዎቻቸው ጋር ዳዊት በአውታር በገና እየደረደረ የጻድቅሞት በእግዚአብሔር ፊት ክቡር ነው እያለ መጣ ይኽንን ሲዘምር ከዕሴይ ልጅ የመሰንቆ አውታር ቃና ጣዕም የተነሳ ያን ጊዜ የአባታችን የብፁዕ አምላክ ነፍስ ወጣች መልአከ ሞት ሳያያት ወደ ስላሴ መንበር መንግስት አደረሷትና ለሥላሴ ክብር ሰገደች ባርከው ቀድሰው በንጽህናቸው ሽቱ እንድትሸት አደረጓት በወርቅ ሳጥንም ከተቷት ወደ አዘጋጁላት መቅደስ አገባት ለልጆቻቸው ደግም አስቀድመው እንደተናገሩት :-  አባ በኩረ ድንግልን መርጠውላቸው በግንቦት 9 ቀን በ75 አመታቸው በ1500 ዓ.ም አረፉ እረፍታቸውም ደግም በሃገረ ኤርትራ ወስጥ «ደብረ ምዕዋን»በተባለ ቦታ ነው። ➥ ሌላኛው ቤ/ክ ለ30 አመታት በጾም በፀሎት ተወስነው የተቀመጡት ቦታ ና ሥላሴ እየተገለጡላቸው በረከትና ቃል ኪዳን የተቀበሉበት ቦታ ደግሞ «ደብረ ኮዳዱ»ይባላል ከሲኦል ውስጥ በእሳት ፈረሳቸው ነፍሳት እንዲያወጡ ስልጣን የተሰጣቸው ድንቅ አባት ናቸው የአባታችን የአቡነ ብፁዕ አምላክ በረከታቸው ለሁላችንም ይድረሰን አሜን፫   ➥   ምንጭ:- ገድለ አቡነ ብፁዕ  ዓምላክ        @ዜና ቅዱሳን  @ዜና ቅዱሳን
ታላቁ ጻድቅ አባታችን አቡነ ብፁፅ አምላክ ከአባታቸው ያፍቅረነ እግዚእ እናታቸው ደግሞ ዘመደ ማርያም ይባላሉ ህገ እግዚአብሔርን ጠብቀው እንደ አብርሃም ና ሳራ ተሳስበው የሚኖሩ ነበር በእለተ እሁድ በእኩለ ለሊት መንፈስ ቅዱስ ለአባታቸው በሕልም ታይቶ ለብዙዎች አባት የሚሆን እና በትምህርቱ ብዙዎችን የሚያድን ልጅ ትወልዳለህ ስሙንም ብፁዕ ክቡር ምስጉን ትለዋለህ ብሏቸው ወደሰማይ ዐረገ ። ይኽንን ለሚስቱ ከመጀመሪያው እሰከ መጨረሻው የነገረውን ሁሉ ነገራት ሁለቱም ይሁንልን ይደረግልን ብለው እግዚአብሔርን ጠየቁ በታህሳስ 1ቀን ተፀንሰው በወርሃ መስከረም 1425 ዓ.ም ተወለዱ ። በ40ኛው ቀን ወደቤ/ክ ወስደው አጠመቁት ስሙንም መንፈስ ቅዱስ እንደ ሰየመው ብዑፅ ምስጉን ክቡር አሉት ➥ቀሪውን የገድላቸውን ታሪክ በሌላ ጊዜ . . በመጨረሻም አምላካችንና ፈጣሪያችን ለአባታችን አቡነ ብፁዕ አምላክ ታላቅ ቃል ኪዳንተሰጣቸው መንፈስ ቅዱስ በመጋቢት13 ቀን ተገልፆላቸው አገልጋዬና ምስጋናዬ ➛ ብፁዕ አምላክ ሆይ ፈፅሞ ደስ ይበልህ ወደ ዘላለም ሕይወት ትሄዳለህ ➛ልጆችህ የሥላሴን በዓል ያከብሩና ይጠብቁ ዘንድ ምከራቸው በተባሉት መሰረት ልጆቻቸውን የሥላሴ ክብረ በዓል እንዳያስታጉሉ ሶስት የሰማይ እርሻ ተሰጣቸው . . . -➤አንዱስለ ድንግልናህ -➤አንዱ ስለ ምንኩስና ድካምህ -➤ሌላው ደግሞ የሥላሴን መታሰቢያ ስለማሰብክ ነው ➥ ፈረስህ የእሳት ፈረስ ነው ፀጉሩም በወርቅ የተሰራ ነው ልብስህም በወርቅ የራስ ቁር የተሰራ ነው። ➘ መታሰቢያህንም ያደረገ ➘የገድልህን መጽሐፍ የፃፈ በደብረ ጽዮን ግብዣ ከአንተ ጋር ይቀመጥ ➘ ገድልህን በማመን የሰማውን ያነበበውም አብሮ በግብዣ ይቀመጡ ➘ በደረቱ የተሸከመው በቤታቸው ያስቀመጡት ➘ በማየ ፀሎቱም አንብበው የተጠመቁ ይዳኑበት ➘ ለቤ/ክ መብአ የሰጠ ከሩቅም ከቅርብም ለበአልህ የተሰበሰበውን ሁሉ ለድኅነት መዝግቤዋለሁ አላቸው በዚህ ጊዜ ታላቅ ንፁውጽውታ ሆነ ሁሉም መላእክት ጻድቃን ሰማእታት በየነገዳችሁ ሆኑና የባልንጀራችሁን ነፍስ ተቀበሉ አንዱ የስላሴ አገልጋይ ና የሥላሴ ምስጋናና ስማቸውን የሚሰብከው ዐርፏልና አላቸው ያንጊዜ ከመጀመሪያው ነቢይ ከአዳም ጀምሮ ሁሉም መጡ መላእክት ፃድቃን ሰማእታት ከመሪዎቻቸው ጋር ዳዊት በአውታር በገና እየደረደረ የጻድቅሞት በእግዚአብሔር ፊት ክቡር ነው እያለ መጣ ይኽንን ሲዘምር ከዕሴይ ልጅ የመሰንቆ አውታር ቃና ጣዕም የተነሳ ያን ጊዜ የአባታችን የብፁዕ አምላክ ነፍስ ወጣች መልአከ ሞት ሳያያት ወደ ስላሴ መንበር መንግስት አደረሷትና ለሥላሴ ክብር ሰገደች ባርከው ቀድሰው በንጽህናቸው ሽቱ እንድትሸት አደረጓት በወርቅ ሳጥንም ከተቷት ወደ አዘጋጁላት መቅደስ አገባት ለልጆቻቸው ደግም አስቀድመው እንደተናገሩት :- አባ በኩረ ድንግልን መርጠውላቸው በግንቦት 9 ቀን በ75 አመታቸው በ1500 ዓ.ም አረፉ እረፍታቸውም ደግም በሃገረ ኤርትራ ወስጥ «ደብረ ምዕዋን»በተባለ ቦታ ነው። ➥ ሌላኛው ቤ/ክ ለ30 አመታት በጾም በፀሎት ተወስነው የተቀመጡት ቦታ ና ሥላሴ እየተገለጡላቸው በረከትና ቃል ኪዳን የተቀበሉበት ቦታ ደግሞ «ደብረ ኮዳዱ»ይባላል ከሲኦል ውስጥ በእሳት ፈረሳቸው ነፍሳት እንዲያወጡ ስልጣን የተሰጣቸው ድንቅ አባት ናቸው የአባታችን የአቡነ ብፁዕ አምላክ በረከታቸው ለሁላችንም ይድረሰን አሜን፫ ➥ ምንጭ:- ገድለ አቡነ ብፁዕ ዓምላክ @ዜና ቅዱሳን @ዜና ቅዱሳን

About