@k.a.m.i.b.e.r.d.u.a: Membalas @munazaiziln TKMP Aceh Utara Tanggal 22 September 2025. #tkm #tkmp #tkmpemula2025 #acehutara #acehtiktok

Kami_Berdua
Kami_Berdua
Open In TikTok:
Region: ID
Friday 19 September 2025 14:31:44 GMT
906
11
12
0

Music

Download

Comments

mami_devanka
Eci Kisangi :
Id 8 apa kabar ya kak
2025-09-19 16:15:13
0
munazaiziln
munazaiziln :
yg zoom tgl 23 jam berapa kk
2025-09-19 14:52:18
0
munazaiziln
munazaiziln :
tapih aku zoom nya tgl 23 kak
2025-09-19 14:42:09
0
To see more videos from user @k.a.m.i.b.e.r.d.u.a, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ይቅር በሉን !! የምርኮኞቹ ምስክርነት  የፋኖ አስተዳደር አስደንቆናል  ''አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የበደልነውን ህዝብ እንድንክስ ለሰጠን እድል እናመሰግናለን'' ሲሉ በምህረት የተፈቱ የአገዛዙ ወታደሮች ገልፀዋል። የአገሪቱን ኤሊት ፎርስ እየተፋለመ በወታደራዊና ፖለቲካዊ ድል የቀጠለው ድርጅታችን በተለያዩ አውደ ውጊያዎች ከማረካቸው የአገዛዙ ሰራዊት አባላት መካከል የሁኔታ ግምገማ አድርጎ የተወሰኑትን በምህረት ፈትቷል። አፋህድ ሸዋጠቅላይ ግዛት ዕዝ በምርኮ የያዛቸውን የአገዛዘዙን ወታደሮች አለም አቀፍ የምርኮኛ አያያዝ ህግን በጠበቀ መልኩ የአካል ደህንነታቸውን፣ ሰብዓዊ ክብራቸውን፣ መብታቸውን እና መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን አሟልቶና ጠብቆ ካቆየ በኋላ  አዲስ ዓመትን በማስመልከት ዛሬ መስከረም 1/2018 ዓ.ም በምህረት ፈትቷል። አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት በተለይ ለቀይ መስቀል ማህበር ምርኮኞቹን እንዲረከብ ተደጋጋሚ ጥረት ማድረጉ ይታወቃል። ሆኖም አገዛዙ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ባደረሰባቸው ጫና ይሁን ሌላ ምክንያት ባይታወቅም አሁንም ቀይ መስቀል ሊረከበን አልቻለም። ሸዋ ጠ/ግዛት ዕዝ አለም አቀፍ ህግን በጠበቀ መልኩ መንከባከቡን አድንቀው ''ይህን የሞራል ልዕልናችሁን እስከመጨረሻው ልትጠብቁት ይገባል'' ያሉት እነዚህ በምህረት የተፈቱት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት የነበሩት ወታደሮች አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የሰጠን ዕድል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የአማራን ህዝብ ላደረስንበት ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ህዝቡን እንድንክሰው እድል ፈጥሮልናል ብለዋል። አክለውም በዬ ብሔራችን እና አካባቢያችን የአማራን ህዝብ የህልውና አደጋ እና የፋኖን ምክንያታዊ ትግል ተገቢነት በቅርበት ስለተረዳን ለወጣንበት ማህበረሰብ እናስረዳለን፣ ያየንና የተረዳነውን ሁሉም ይዘን በሀሰት ተረክ ስለሚገደለው ህዝብ የህዝብ ግንኙነት ስራም እየሰራን ድምፅ እንሆናለን ብለዋል። በመጨረሻም ''አሁንም በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የአገዛዙን ዙፋን አስጠባቂ የሰራዊት አባላትና ሌሎች የፀጥታ ሀይል አካላት እየታገላችሁትና እየጨፈጨፋችሁት ያላችሁት አንድን ህዝብን  እንደ ህዝብ ስለሆነ ከወጣችሁለት አላማና ከመሰረታዊ የመከላከያ ተቋም ተልዕኮ ውጭ በመሆኑ ወደ ቀልባችሁ እንድትመለሱ'' ሲሉም በአገዛዙ መዋቅር ስር ላሉ አባላት ጥሪ አቅርበዋል። ''ወጣቶች በተሳሳተ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ተነድታችሁ ህዝብን እንደ ህዝብ ከሚጨፈጭፍ እና አገር በማፍረስ ላይ ከሚገኝ ስርዓት ጋር  ተባባሪ ባለመሆን ትውልዳዊና ታሪካዊ ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ሲሉ'' መልዕክታቸውን አክለዋል። አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ። #creatorsearchinsights #ethiopian_tik_tok #shewa #Gondar #wollo #gojjam #Amhara #Fano #justiceforamhara  #amhararesistance🦅🦅🦅  #amharaunderattack  #StopAmharaGenocide  #amharacrisis #ethiopia #HumanRights #ethiopian_tik_tok #civiliancasualties #amhararevolution  #unitedamhara  #standwithamhara #creatorsearchinsights
ይቅር በሉን !! የምርኮኞቹ ምስክርነት የፋኖ አስተዳደር አስደንቆናል ''አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የበደልነውን ህዝብ እንድንክስ ለሰጠን እድል እናመሰግናለን'' ሲሉ በምህረት የተፈቱ የአገዛዙ ወታደሮች ገልፀዋል። የአገሪቱን ኤሊት ፎርስ እየተፋለመ በወታደራዊና ፖለቲካዊ ድል የቀጠለው ድርጅታችን በተለያዩ አውደ ውጊያዎች ከማረካቸው የአገዛዙ ሰራዊት አባላት መካከል የሁኔታ ግምገማ አድርጎ የተወሰኑትን በምህረት ፈትቷል። አፋህድ ሸዋጠቅላይ ግዛት ዕዝ በምርኮ የያዛቸውን የአገዛዘዙን ወታደሮች አለም አቀፍ የምርኮኛ አያያዝ ህግን በጠበቀ መልኩ የአካል ደህንነታቸውን፣ ሰብዓዊ ክብራቸውን፣ መብታቸውን እና መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን አሟልቶና ጠብቆ ካቆየ በኋላ  አዲስ ዓመትን በማስመልከት ዛሬ መስከረም 1/2018 ዓ.ም በምህረት ፈትቷል። አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት በተለይ ለቀይ መስቀል ማህበር ምርኮኞቹን እንዲረከብ ተደጋጋሚ ጥረት ማድረጉ ይታወቃል። ሆኖም አገዛዙ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ባደረሰባቸው ጫና ይሁን ሌላ ምክንያት ባይታወቅም አሁንም ቀይ መስቀል ሊረከበን አልቻለም። ሸዋ ጠ/ግዛት ዕዝ አለም አቀፍ ህግን በጠበቀ መልኩ መንከባከቡን አድንቀው ''ይህን የሞራል ልዕልናችሁን እስከመጨረሻው ልትጠብቁት ይገባል'' ያሉት እነዚህ በምህረት የተፈቱት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት የነበሩት ወታደሮች አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የሰጠን ዕድል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የአማራን ህዝብ ላደረስንበት ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ህዝቡን እንድንክሰው እድል ፈጥሮልናል ብለዋል። አክለውም በዬ ብሔራችን እና አካባቢያችን የአማራን ህዝብ የህልውና አደጋ እና የፋኖን ምክንያታዊ ትግል ተገቢነት በቅርበት ስለተረዳን ለወጣንበት ማህበረሰብ እናስረዳለን፣ ያየንና የተረዳነውን ሁሉም ይዘን በሀሰት ተረክ ስለሚገደለው ህዝብ የህዝብ ግንኙነት ስራም እየሰራን ድምፅ እንሆናለን ብለዋል። በመጨረሻም ''አሁንም በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የአገዛዙን ዙፋን አስጠባቂ የሰራዊት አባላትና ሌሎች የፀጥታ ሀይል አካላት እየታገላችሁትና እየጨፈጨፋችሁት ያላችሁት አንድን ህዝብን  እንደ ህዝብ ስለሆነ ከወጣችሁለት አላማና ከመሰረታዊ የመከላከያ ተቋም ተልዕኮ ውጭ በመሆኑ ወደ ቀልባችሁ እንድትመለሱ'' ሲሉም በአገዛዙ መዋቅር ስር ላሉ አባላት ጥሪ አቅርበዋል። ''ወጣቶች በተሳሳተ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ተነድታችሁ ህዝብን እንደ ህዝብ ከሚጨፈጭፍ እና አገር በማፍረስ ላይ ከሚገኝ ስርዓት ጋር  ተባባሪ ባለመሆን ትውልዳዊና ታሪካዊ ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ሲሉ'' መልዕክታቸውን አክለዋል። አፋህድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ። #creatorsearchinsights #ethiopian_tik_tok #shewa #Gondar #wollo #gojjam #Amhara #Fano #justiceforamhara #amhararesistance🦅🦅🦅 #amharaunderattack #StopAmharaGenocide #amharacrisis #ethiopia #HumanRights #ethiopian_tik_tok #civiliancasualties #amhararevolution #unitedamhara #standwithamhara #creatorsearchinsights

About