> " ድምፃዊ አለማየሁ ሂርጶ " አለማየሁ ደመቀ ለእናቱ ማስታወሻ ይሄንን ባይተዋርን እና የኃይልዬ ታደሰን መጥቻለሁን ሙዚቃ የሰራው ታዲያ በ 3 ወር ውስጥ እናትና እህቱን በህይወት ያጣው አለማየሁ ሂርጶ ሀዘኑ ተጋባብኝ እና በጥልቅ ስሜት ሆነን በጋራ ሰራነው ይላል ታዲያ የነካው ሁሉ ወርቅ የሚሆንለት ኤልያስ መልካ ተሰምቶ ባይመሰለች introው ውብ አድርጎ እነ አሌክሶ እና ጎስሽ ባለውለታችን በሚሉት በመስፍን ታምሬ ፕሮዲውሰርነት በ1994 ለአድማጭ ጆሮ በደረሰው የምንግዜም ምርጥ አልበሞች ውስጥ ከላይኛው ረድፍ በሚቀመጠው በኢቫንጋዲ አልበም ተካቶ ሰማነው🥰🙏 አንዳንድ ሙዚቃዎች ጭፈራ አሸሸ ገዳሜ ብቻ አይደሉም ይልቅ ያማናውቀውን የፍቅር ህይወት ያስናፍቃሉ በሌለን ትዝታ ጭልጥ አርገው ይወስዱናል ባልተረዳነው ሀዘን ዕንባ ያራጩናል 🤭😁 ውድ ቤቸሰቦቼ ዛሬ የግጥም እና ዜማ ደራሲውን ለብዙ ተወዳጅ ሙዚቃዎች እስትንፋስ የዘራውን አለማየሁ ደመቀን እናከበረዋለን ስለማይነጥፉት ብዕሮቹ እናመሰግነዋለን 🙏🙌 በኢትዮጲያ የሙዚቃ ጉዞ ውስጥ ባለፉት 25 ዓመታት ዘመን ተሻጋሪ መሆን የቻሉ ስራዎችን እንደሰሩ ከሚነገርላቸው እና ከበርካታ ስኬታማ ድምፃውያን ጀርባ ከሚጠቀሱ ባለሙያዎች መካከል ይመደባል። የግጥምና ዜማ ደራሲው አለማየሁ ደመቀ፡፡ በ1990ዎቹ መባቻ አንስቶ ወደ ሙዚቃው ዓለም የገባሁ አለማየሁ ደመቀ በወቅቱ ስመ-ገናና ለነበሩት ጎሳዬ ተስፋዬ፤ አለማየሁ ሄርጶ፤ ሀሊማ አብዱራህማንና ሌሎች ድምፃውያን ግጥምና ዜማ በመስጠት የጀመረው ባለሙያው ዛሬም ድረስ ለወጣት እና አንጋፋ ድምፃውያን 300 የሚጠጉ ስራዎችን ማበርከት ችሏል፡፡ ከግጥምና ዜማ ደራሲነት ባለፈ አዳዲስ እና ወጣት ድምፃውያንን ፕሮዲውስ በማድረግ ወደ ሙዚቃው መንገድ ማስገባት የቻለ ሲሆን በሃያሲነት እንዲሁም በሙዚቃ ውድድር ዳኝነት ውስጥ ማለፍ የቻለ ባለሙያ ነው፡፡ ከእዚህ ባሻገር ‹‹ዮቶር ቁጥር 1 እና 2 ›› የተሰኙ ሁለት መፅሐፍትን ፅፎ ለአንባቢያን በማቅረብ ተወዳጅነትን ያተረፈው አለማየሁ ደመቀ እስከ ዛሬ ሰርቶ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ካደረሳቸው ስራዎች የሚበልጡ ሥራዎች በእጁ እንደሚገኙ ይገልፃል፡፡ አለማየሁ ደመቀ ብዙነው ፈላስፋም ነው የዘፈን ግጥም በአሪፍ ዜማዋች ይደርሳል የባንክ ሰራተኛም ነበር ሙሉ ግዜውን ለሙዚቃ ከመስጠቱ በፊት በቴክ ፏይፍ አልበም በጎሳየ አለማየሁ ኤርፖ በዛወርቅ አስፋው ወዘተ...ተሳትፏል አሌክስ የኳስ ሜዳ ልጅ ነው ከጎሳዬና ከአብነት ጋር አብረው ተምረው ስለሙዚቃ እያወሩ አድገዋል ለዚያም ይመስለኛል ለጎሳዬ የሚሆኑ ስራዎች በጎሳዬ ልክ የተሰፉ የሚሆኑት በጥቂቱ ያኔ ልጅ እያለን ፣ሰርክ አዲስ፣እንዴት አረጎሻል፣ ከእሁድ እስከሁድ፣እፁብ ድንቅ፣ወዘተ እና የአለማየሁ ሄርጶ ፣።ባይተዋር ፣ ዴዝዴሙና፣ወዘተ ሁለት አልበሞች እና የተለያዩ ነጠላ ዜማዋች ሚሚ መጋሎ መጋሎ የሚለው ዘፈን ሄለን በርሄ ሁለቱም አልበሞ ላይ ተሳትፎል ለእዮብ መኮነን ብቻ ለብዙ ዘፈኞች ብዙ ደርሷል ዮቶር በሚለው መፅሀፉ ደግሞ ከተለመደው አተያይ ወጣ ያለ ሞራልን ተፅኖ ፈጣሪነትን በአንድ ካህን ውስጥ ስሎ ያስተምረናል ከድካማችን መሃል እየተገኝ አይዞችሁ ይለናል አለማየሁ ደመቀ ረጅም እድሜ ተመኝሁ። "በርግጥ የትኛውም ጉዞ ፍፃሜ የሌላኛው ጉዞ መነሻ ነው" ዮቶር መፅሀፍ ላይ የተወሰደ ። ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡🙌 @musictube 🇪🇹 #fyp #አለማየሁሂርጶ #ባይተዋር #ethiopianmusic #musictube369 - @musictube369"/> > " ድምፃዊ አለማየሁ ሂርጶ " አለማየሁ ደመቀ ለእናቱ ማስታወሻ ይሄንን ባይተዋርን እና የኃይልዬ ታደሰን መጥቻለሁን ሙዚቃ የሰራው ታዲያ በ 3 ወር ውስጥ እናትና እህቱን በህይወት ያጣው አለማየሁ ሂርጶ ሀዘኑ ተጋባብኝ እና በጥልቅ ስሜት ሆነን በጋራ ሰራነው ይላል ታዲያ የነካው ሁሉ ወርቅ የሚሆንለት ኤልያስ መልካ ተሰምቶ ባይመሰለች introው ውብ አድርጎ እነ አሌክሶ እና ጎስሽ ባለውለታችን በሚሉት በመስፍን ታምሬ ፕሮዲውሰርነት በ1994 ለአድማጭ ጆሮ በደረሰው የምንግዜም ምርጥ አልበሞች ውስጥ ከላይኛው ረድፍ በሚቀመጠው በኢቫንጋዲ አልበም ተካቶ ሰማነው🥰🙏 አንዳንድ ሙዚቃዎች ጭፈራ አሸሸ ገዳሜ ብቻ አይደሉም ይልቅ ያማናውቀውን የፍቅር ህይወት ያስናፍቃሉ በሌለን ትዝታ ጭልጥ አርገው ይወስዱናል ባልተረዳነው ሀዘን ዕንባ ያራጩናል 🤭😁 ውድ ቤቸሰቦቼ ዛሬ የግጥም እና ዜማ ደራሲውን ለብዙ ተወዳጅ ሙዚቃዎች እስትንፋስ የዘራውን አለማየሁ ደመቀን እናከበረዋለን ስለማይነጥፉት ብዕሮቹ እናመሰግነዋለን 🙏🙌 በኢትዮጲያ የሙዚቃ ጉዞ ውስጥ ባለፉት 25 ዓመታት ዘመን ተሻጋሪ መሆን የቻሉ ስራዎችን እንደሰሩ ከሚነገርላቸው እና ከበርካታ ስኬታማ ድምፃውያን ጀርባ ከሚጠቀሱ ባለሙያዎች መካከል ይመደባል። የግጥምና ዜማ ደራሲው አለማየሁ ደመቀ፡፡ በ1990ዎቹ መባቻ አንስቶ ወደ ሙዚቃው ዓለም የገባሁ አለማየሁ ደመቀ በወቅቱ ስመ-ገናና ለነበሩት ጎሳዬ ተስፋዬ፤ አለማየሁ ሄርጶ፤ ሀሊማ አብዱራህማንና ሌሎች ድምፃውያን ግጥምና ዜማ በመስጠት የጀመረው ባለሙያው ዛሬም ድረስ ለወጣት እና አንጋፋ ድምፃውያን 300 የሚጠጉ ስራዎችን ማበርከት ችሏል፡፡ ከግጥምና ዜማ ደራሲነት ባለፈ አዳዲስ እና ወጣት ድምፃውያንን ፕሮዲውስ በማድረግ ወደ ሙዚቃው መንገድ ማስገባት የቻለ ሲሆን በሃያሲነት እንዲሁም በሙዚቃ ውድድር ዳኝነት ውስጥ ማለፍ የቻለ ባለሙያ ነው፡፡ ከእዚህ ባሻገር ‹‹ዮቶር ቁጥር 1 እና 2 ›› የተሰኙ ሁለት መፅሐፍትን ፅፎ ለአንባቢያን በማቅረብ ተወዳጅነትን ያተረፈው አለማየሁ ደመቀ እስከ ዛሬ ሰርቶ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ካደረሳቸው ስራዎች የሚበልጡ ሥራዎች በእጁ እንደሚገኙ ይገልፃል፡፡ አለማየሁ ደመቀ ብዙነው ፈላስፋም ነው የዘፈን ግጥም በአሪፍ ዜማዋች ይደርሳል የባንክ ሰራተኛም ነበር ሙሉ ግዜውን ለሙዚቃ ከመስጠቱ በፊት በቴክ ፏይፍ አልበም በጎሳየ አለማየሁ ኤርፖ በዛወርቅ አስፋው ወዘተ...ተሳትፏል አሌክስ የኳስ ሜዳ ልጅ ነው ከጎሳዬና ከአብነት ጋር አብረው ተምረው ስለሙዚቃ እያወሩ አድገዋል ለዚያም ይመስለኛል ለጎሳዬ የሚሆኑ ስራዎች በጎሳዬ ልክ የተሰፉ የሚሆኑት በጥቂቱ ያኔ ልጅ እያለን ፣ሰርክ አዲስ፣እንዴት አረጎሻል፣ ከእሁድ እስከሁድ፣እፁብ ድንቅ፣ወዘተ እና የአለማየሁ ሄርጶ ፣።ባይተዋር ፣ ዴዝዴሙና፣ወዘተ ሁለት አልበሞች እና የተለያዩ ነጠላ ዜማዋች ሚሚ መጋሎ መጋሎ የሚለው ዘፈን ሄለን በርሄ ሁለቱም አልበሞ ላይ ተሳትፎል ለእዮብ መኮነን ብቻ ለብዙ ዘፈኞች ብዙ ደርሷል ዮቶር በሚለው መፅሀፉ ደግሞ ከተለመደው አተያይ ወጣ ያለ ሞራልን ተፅኖ ፈጣሪነትን በአንድ ካህን ውስጥ ስሎ ያስተምረናል ከድካማችን መሃል እየተገኝ አይዞችሁ ይለናል አለማየሁ ደመቀ ረጅም እድሜ ተመኝሁ። "በርግጥ የትኛውም ጉዞ ፍፃሜ የሌላኛው ጉዞ መነሻ ነው" ዮቶር መፅሀፍ ላይ የተወሰደ ። ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡🙌 @musictube 🇪🇹 #fyp #አለማየሁሂርጶ #ባይተዋር #ethiopianmusic #musictube369 - @musictube369 - Tikwm"/> > " ድምፃዊ አለማየሁ ሂርጶ " አለማየሁ ደመቀ ለእናቱ ማስታወሻ ይሄንን ባይተዋርን እና የኃይልዬ ታደሰን መጥቻለሁን ሙዚቃ የሰራው ታዲያ በ 3 ወር ውስጥ እናትና እህቱን በህይወት ያጣው አለማየሁ ሂርጶ ሀዘኑ ተጋባብኝ እና በጥልቅ ስሜት ሆነን በጋራ ሰራነው ይላል ታዲያ የነካው ሁሉ ወርቅ የሚሆንለት ኤልያስ መልካ ተሰምቶ ባይመሰለች introው ውብ አድርጎ እነ አሌክሶ እና ጎስሽ ባለውለታችን በሚሉት በመስፍን ታምሬ ፕሮዲውሰርነት በ1994 ለአድማጭ ጆሮ በደረሰው የምንግዜም ምርጥ አልበሞች ውስጥ ከላይኛው ረድፍ በሚቀመጠው በኢቫንጋዲ አልበም ተካቶ ሰማነው🥰🙏 አንዳንድ ሙዚቃዎች ጭፈራ አሸሸ ገዳሜ ብቻ አይደሉም ይልቅ ያማናውቀውን የፍቅር ህይወት ያስናፍቃሉ በሌለን ትዝታ ጭልጥ አርገው ይወስዱናል ባልተረዳነው ሀዘን ዕንባ ያራጩናል 🤭😁 ውድ ቤቸሰቦቼ ዛሬ የግጥም እና ዜማ ደራሲውን ለብዙ ተወዳጅ ሙዚቃዎች እስትንፋስ የዘራውን አለማየሁ ደመቀን እናከበረዋለን ስለማይነጥፉት ብዕሮቹ እናመሰግነዋለን 🙏🙌 በኢትዮጲያ የሙዚቃ ጉዞ ውስጥ ባለፉት 25 ዓመታት ዘመን ተሻጋሪ መሆን የቻሉ ስራዎችን እንደሰሩ ከሚነገርላቸው እና ከበርካታ ስኬታማ ድምፃውያን ጀርባ ከሚጠቀሱ ባለሙያዎች መካከል ይመደባል። የግጥምና ዜማ ደራሲው አለማየሁ ደመቀ፡፡ በ1990ዎቹ መባቻ አንስቶ ወደ ሙዚቃው ዓለም የገባሁ አለማየሁ ደመቀ በወቅቱ ስመ-ገናና ለነበሩት ጎሳዬ ተስፋዬ፤ አለማየሁ ሄርጶ፤ ሀሊማ አብዱራህማንና ሌሎች ድምፃውያን ግጥምና ዜማ በመስጠት የጀመረው ባለሙያው ዛሬም ድረስ ለወጣት እና አንጋፋ ድምፃውያን 300 የሚጠጉ ስራዎችን ማበርከት ችሏል፡፡ ከግጥምና ዜማ ደራሲነት ባለፈ አዳዲስ እና ወጣት ድምፃውያንን ፕሮዲውስ በማድረግ ወደ ሙዚቃው መንገድ ማስገባት የቻለ ሲሆን በሃያሲነት እንዲሁም በሙዚቃ ውድድር ዳኝነት ውስጥ ማለፍ የቻለ ባለሙያ ነው፡፡ ከእዚህ ባሻገር ‹‹ዮቶር ቁጥር 1 እና 2 ›› የተሰኙ ሁለት መፅሐፍትን ፅፎ ለአንባቢያን በማቅረብ ተወዳጅነትን ያተረፈው አለማየሁ ደመቀ እስከ ዛሬ ሰርቶ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ካደረሳቸው ስራዎች የሚበልጡ ሥራዎች በእጁ እንደሚገኙ ይገልፃል፡፡ አለማየሁ ደመቀ ብዙነው ፈላስፋም ነው የዘፈን ግጥም በአሪፍ ዜማዋች ይደርሳል የባንክ ሰራተኛም ነበር ሙሉ ግዜውን ለሙዚቃ ከመስጠቱ በፊት በቴክ ፏይፍ አልበም በጎሳየ አለማየሁ ኤርፖ በዛወርቅ አስፋው ወዘተ...ተሳትፏል አሌክስ የኳስ ሜዳ ልጅ ነው ከጎሳዬና ከአብነት ጋር አብረው ተምረው ስለሙዚቃ እያወሩ አድገዋል ለዚያም ይመስለኛል ለጎሳዬ የሚሆኑ ስራዎች በጎሳዬ ልክ የተሰፉ የሚሆኑት በጥቂቱ ያኔ ልጅ እያለን ፣ሰርክ አዲስ፣እንዴት አረጎሻል፣ ከእሁድ እስከሁድ፣እፁብ ድንቅ፣ወዘተ እና የአለማየሁ ሄርጶ ፣።ባይተዋር ፣ ዴዝዴሙና፣ወዘተ ሁለት አልበሞች እና የተለያዩ ነጠላ ዜማዋች ሚሚ መጋሎ መጋሎ የሚለው ዘፈን ሄለን በርሄ ሁለቱም አልበሞ ላይ ተሳትፎል ለእዮብ መኮነን ብቻ ለብዙ ዘፈኞች ብዙ ደርሷል ዮቶር በሚለው መፅሀፉ ደግሞ ከተለመደው አተያይ ወጣ ያለ ሞራልን ተፅኖ ፈጣሪነትን በአንድ ካህን ውስጥ ስሎ ያስተምረናል ከድካማችን መሃል እየተገኝ አይዞችሁ ይለናል አለማየሁ ደመቀ ረጅም እድሜ ተመኝሁ። "በርግጥ የትኛውም ጉዞ ፍፃሜ የሌላኛው ጉዞ መነሻ ነው" ዮቶር መፅሀፍ ላይ የተወሰደ ። ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡🙌 @musictube 🇪🇹 #fyp #አለማየሁሂርጶ #ባይተዋር #ethiopianmusic #musictube369 - @musictube369"/>