Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@guulapasiir:
paskop
Open In TikTok:
Region: ID
Monday 20 October 2025 15:05:11 GMT
34037
2587
13
121
Music
Download
No Watermark .mp4 (
0MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
0MB
)
Watermark .mp4 (
0MB
)
Music .mp3
Comments
common sense :
2025-12-21 13:25:14
0
Maulana :
😂😂😂
2025-11-23 03:19:45
0
🪬 :
istri able bgt nih! 🥺
2025-12-26 02:34:05
0
ini Rayhan :
for you
2025-10-28 02:56:50
1
Niel Marvin Mingollo :
🥰🥰🥰
2025-10-20 15:13:40
0
salaziz02 :
🥰🥰🥰
2025-10-20 15:54:04
0
mor :
kayanya sih salah foto..
2025-10-20 16:14:08
0
urbrainz :
❤❤❤
2025-10-21 19:08:19
0
abcdddrrrrr :
kak spil bajuuu slide pertama
2025-10-22 01:45:37
0
xbrl :
🫶
2025-11-03 07:13:06
0
abdull :
😂
2025-11-07 16:27:41
0
To see more videos from user @guulapasiir, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
NINJA | NÃO TEM COMO GANHAR DO CARA PACIENTE #reflexao #ninja
#PakistanPolitics
የብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ የ ፫ተኛ ዓመት በዓለ ሲመት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከበረ ። ++++++++++++++++++++++++++++++++++ አንቀጽ ሚዲያ ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ቡኢ -ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በምሥራቅ ጉራጌና ማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት የሰላምና የፍቅር አባት የሆኑት የብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ የ፫ተኛ ዓመት በዓለ ሲመት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የቡኖ በደሌና ቄለም ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከብሯል ። መርሐ ግብሩ በብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ ፀሎተ ቡራኬ ተጀምሯል የሀገረ ስብከቱ ዋና ፀሐፊ በሆኑት በመምህር ሲሳይ ኦዳ የተመራ ሲሆን በጎርደና ሸንጎ የሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ተመርቆ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ያሬዳዊ ወረብና ቅኔ ቀርቧል። በዚህ ደማቅና መንፈሳዊ በሆነው የብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ የ፫ተኛ ዓመት በዓለ ሲመት የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በሆኑት በክቡር ቆሞስ አባ ገብረ መድህን ንጉሴ የእንኳን አደረስዎ መልዕክት የተላለፈ ሲሆን በመቀጠል በሀገረ ስብከታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ በክቡር ሊቀ ካህናት ቀሲስ ሰሎሞን አባይነህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ተላልፏል ። ክቡር ሥራ አስኪያጁ አክለውም ይህ መርሐ ግብር በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከናወን አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት አመስግነዋል ። በዚህ ልዩ እና ደማቅ በዓለ ሲመት ላይ ለብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ ከሀገረ ስብከቱ ሥራተኞች፣ ከወረዳ ሊቃነ ካህናት ፣ከአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ከመንግስት አካላትና ከማህበራት እና ከተለያዩ አካላት ልዩ ልዩ ሽልማቶች ተበርክቶላቸዋል ። በተጨማሪም በመርሐ ግብሩ ላይ ለተገኙት ለብፁዕ አባታችን አቡነ ኤፍሬም ሽልማት የተበረከተ ሲሆን ለሀገረ ስብከታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ ለሆኑት ለክቡር ሊቀ ካህናት ቀሲስ ሰሎሞን አባይነህም በሀገረ ስብከቱ ውስጥ እያደረጉት ላለው አስተዋጽኦ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል እንዲሁም ለልዩ ልዩ አካላት የስጦታ መርሐ ግብር ተካሄዷል። ብፁዕ አባታችን አቡነ ኤጲፋንዮስ በመርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት (ዮሐ ወንጌል ምዕ 10፥27) "የኔ የሆኑ በጎች ቃሌን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ እነሱም ይከተሉኛል" በሚል መነሻ ቃል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሰጡ ሲሆን ብፁዕነታቸው በሰላምና በፍቅር መኖር እንደሚገባ በመግለጽ ይህ ታላቅ የቤተ ክርስቲያን መርሐ ግብር በድምቀት ይከበር ዘንድ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በትጋት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የቡኖ በደሌና ቄለም ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል ፣ ክቡር መልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ገብረ መድህን ንጉሴ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ ክቡር መጋቤ ስብሐት ቀሲስ ዓቢይ ዘለቀ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ልዩ ፀሐፊ ፣ ክቡር ሊቀ ካህናት ቀሲስ ሰሎሞን አባይነህ የምሥራቅ ጉራጌና ማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ክቡር መልአከ ምህረት ቅሞስ አባ ገብረ እግዚአብሔር የአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ልዑካን የሀገረ ስብከታችን የክፍላት ኃላፊዎች፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሊቃነ ካህናት ፣ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ሊቀውንተ ቤተ ክርስቲያን የጎርደና ሸንጎ የሀገር ሽማግሌዎች ፣የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከብሯል ። በመጨረሻም የብፁዕነታቸው የህይወት ታሪክ በዝዋይ ሐመረ ብርሃን ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የሬጅስትራር ክፍል ኃላፊ በሆኑት በመምህር ዲበ ኩሉ ጌታነህ ተነቦ የቡኖ በደሌና ቄለም ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በሆኑት በብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ፀሎት ተደርጎ መርሐ ግብሩ በሰላም ተጠናቋል። አንቀጽ ሚዲያ የምሥራቅ ጉራጌና ማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት ለቤተክርስቲያን አገልግሎት እንተጋለን !!! ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ቡኢ-ኢትዮጵያ
duct tape saved my hands 🙌 #bluecollar #hack #hardcore #construction #DIY
#ቤሩት🇱🇧 #ዱባይ #ካንፓስ #onthisday #ኡጋንዳውያኖቹ #ኢትዮጵያ_ለ #አውሮፓ #ኬንያ_ቲክ_ቶክ🇰🇪 #ሳውዝአፍሪካ #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #አሜሪካን #ጀርመን #ኬንያ_በኢትዮጵያ_ለሰራችው #ጆርዳን #ሳውዲ_አረቢያ_ #ጀርመን #ኡጋንዳ#ኢንግሊዝ#ሳውዝአፍሪካ
#chebanwar #chebhasni #aimusic #raialgerien🇩🇿
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy