@.nattyvi: 😼 #dutchbros #coffee #caffiene

nat 😽
nat 😽
Open In TikTok:
Region: US
Wednesday 14 January 2026 05:02:38 GMT
646
65
3
1

Music

Download

Comments

smellyduck07
Frozo🧊🧊 :
DAMN WHERES MINE
2026-03-12 10:19:13
0
kdnailsss
kd :
did i just see a dutch bros shop n not a drive thru? omg
2026-01-14 05:15:42
1
To see more videos from user @.nattyvi, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

l
l"…ከዕለታት ባንድ ቀን ዕለቱ ሰኑይ (ሰኞ)፥ ጊዜው ነግህ (ጠዋት) ነው።  ቅዱስ ኤፍሬም የነግህ ተግባሩን አድርሶ ከመካነ ግብሩ ተቀምጦ ሳለ እመቤታችን ትመጣለች የብርሃን ምንጣፍ ይነጠፋል፤ የብርሃን ድባብ ይዘረጋል። ከዚያም ላይ ሁና "ሰላም ለከ ኦ ፍቁርየ ኤፍሬም" ትለዋለች፤ እሱም ታጥቆ እጅ ነሥቶ ይቆማል። "ወድሰኒ" ትለዋለች እፎ እክል ወድሶተኪ ዘኢይክሉ ሰማያውያን ወምድራዊያን። (ምድራዊያን ጻድቃን ሰማዕታት ሰማያውያን መላእክት አንቺን ማመስገን የማይቻላቸው ለእኔ እንደምን ይቻለኛል አላት።) "በከመ አለበወከ መንፈስ ቅዱስ ተናገር አለችው።"በተረቱበት መረታት ልማድ ነውና፤ እፎ ይከውነኒ ዝንቱ እንዘ ኢየአምር ብእሴ ብትለው መልአኩ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ ብሏት ነበርና። "…ከዚህ በኋላ ለመንፈስ ቅዱስማ ይሳነዋል ብል ክህደት ይሆንብኝ የለምን ብሎ "ባርኪኒ እግዝእትየ መዝገበ በረከት" ይላታል፤ "በረከተ ወልድየ ወአቡሁ ወመንፈስ ቅዱስ ይኅደር በላዕሌከ ትለዋለች።" ተባርኮ ምስጋናዋን ይጀምራል። ሲያመሰግናትም ደቀ መዝሙር ቅኔ ቆጥሮ እንዲቀኝ ድርሰት አስቦ እንዲያጽፍ አይደለም። ብልህ ደቀ መዝሙር ያጠናውን ቀለም ከመምህሩ ፊት ሰተት አድርጎ እንዲደርስ እንደዚያ ነው። ስታስደርሰውም ከሰባት ከፍላ አስደርሳዋለች። ስለምን ቢሉ በሰባቱ ዕለታት መመስገን ፈቃዷ ስለሆነ። “…የእመቤታችን፣ የአማላጃችን፣ የረዳታችን፣ የቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃዋ አይለየን። ጣዕሟን በአንደበታችን፣ ፍቅሯንም በልባችን ይሣልብን፣ ያሳድርብን። የአባታችን ቅዱስ ኤፍሬም በረከቱ በሁላችንም ይደር። የአሥራት ሀገሯን ኢትዮጵያንም በምልጃዋ ትጎብኝልን፥ አሜን…!! #creatorsearchinsights

About