@tng.san42: Xài chỉ có nghiền thui nè #kemduongtrangda #xuhuong #làmđẹp #tiepthilienket #tuongsan

Tường San
Tường San
Open In TikTok:
Region: VN
Saturday 17 January 2026 13:39:45 GMT
7485
69
11
7

Music

Download

Comments

me9x.ninhthuan
me9x.ninhthuan :
Shop bán sp chất lượng. Mua mấy lần điều hài lòng. Cho shop 5 sao
2026-01-18 01:23:28
1
taphoabathuy0909
Tạp hóa bà Thủy ✌️ :
kem xài trắng lắm nha
2026-01-20 23:46:51
1
minhthune7291
Minh Thư nè :
Ưng nha, đã mua
2026-01-20 23:51:26
1
trucnhi2297
Trúc Nhi 97 :
ưng ý lắm
2026-02-10 01:32:04
0
user8fw0lqf81x
Yi xáng( Tập xây kênh ) :
Sai thích lắm
2026-01-18 00:06:45
1
userca9j5sz81q
Yến Mỹ721 :
Mua 2 tặng 1 sao giá giỏ hàng mình bấm bao giá tới 435 vậy shop
2026-01-23 05:36:30
1
linhdobo5
Linh Đồ Xinh :
Xịn sò
2026-03-16 03:26:50
0
To see more videos from user @tng.san42, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

🌱ያለንን ሳናጣው እንጠቀምበት።ሰነፍ እረኛ ከቅርብ ሲሉት ከሩቅ ይመልሳል፣በእጅ የያዙት ወርቅ ከመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ።ብዙዎቻችን አሁን እጃችን ላይ ምን እንዳለ አናውቅም ቢነገረንም አንሰማም፣እያየንም አናምንም።ሰምተንም ጆሯችን ድፍን ነው።ብዙ ነገሮች በሰዓቱ እኛ ጋር ስላሉ ብቻ ቀላልና ዋጋ ቢስ እንደሆኑ እናስባለን።ነገር ግን የምንም ነገር ዋጋ የሚጨምረውም የሚቀንሰውም እንደባለቤቱ አጠቃቀም ነው። 🌱አሁን በእጃችሁ ላይ ምን አለ? እውቀት? ተሰጥዖ? ገንዘብ? የሚያግዛችሁ ሰው? ልምድ? ወይስ ሌላ? ዛሬ ያላችሁን ነገር መጠቀም ካልቻላችሁ አንድ ቀን ሳታስቡት እንደምታጡት አትጠራጠሩ።ነገሮችን ጅብ ካለፈ ውሻ ጮሀ አታድርጉት።ምንም ነገር ዋጋ የሚኖረው በሰዓቱ ጥቅም ላይ ሲውል ብቻ ነው።ጊዜ ካለፈ አለፈ ነው።የሆነ ጊዜ ገዢ የነበሩ ሰዎች በስልጣናቸው ዘመን በጎ ባይሰሩ ሌላው ገዢ ሆኖ ሲመጣ ምናልባትም ተከሳሽ ሆነው የሚቀርቡበት እድል ከፍተኛ ነው። 🌱የሰው ልጅ ሁሉ በእኩልነት የተሰጠው ረቂቅ አዕምሮ አለው።ግማሹ በአግባበ‍ኡ ተጠቅሞበት ከራሱ አልፎ ለዓለም ይተርፋል፣ግማሹ ሳይጠቀምበት እንዲሁ እያባከነ እራሱንም ይጎዳበታል።የሰው ልጅ የአዕምሮ ንቃትና የማስተዋል አቅም በእድሜ ደረጃው ይለያያል።እውቀት ብርሃን ነው። ነገር ግን በጊዜ ካልጠቀሙበት ልክ እንደ ጋን ውስጥ መብራት ነው ማንም ሳያየውና ማንም ሳይጠቀምበት ይጠፋል።  🌱ንቁ፣ሳታጡት ተጠቀሙት! ፈጣሪ የሰጣችሁ አዕምሮ አለ።የእናንተም የሌሎችም አንድ ነው።አጠቃቀሙን ካወቃችሁ ህይወታችሁ የብዙዎች ምኞት ይሆናል፣ሳትጠቀሙት ቀርታችሁ በዋዛፈዛዛ ብታሳልፉት ግን የውድቀትና የስንፍና ምሳሌ ሆናችሁ ትነሳላችሁ።አምበሳ ሲያረጅ የዝምብ መጫወቻ ይሆናል? ለምን? እርጅና ግርማሞገሱን ይቀማዋል፣እድሜ ብርታቱን ያሳጣዋል፣ ጊዜ ያደክመዋል። 🌱ምንም እንኳን የአንበሳነት ባህሪውን ባያጣም ወኔውና ብርታቱ ግን እያደር እየወረደና እያነሰ ይመጣል።በብርታቱ ጊዜ ያድናል፣በወጣትነቱ ወቅት የሚፈልገውን ያደርጋል፣ በጫካው ንግስናውን ያውጃል።ጊዜውን ስለተጠቀመው የሚፈልገውን ነገር በጊዜው ያገኘዋል።እጃችሁ ላይ ባለ ውድ ነገር ውድ ነገር እያመጣችሁ ስለመሆኑ እርግጠኛ ሁኑ። 🌱የጉብዝናችሁ ወራት የት እያሳለፋችሁት ነው? የብርታታችሁን ወቅት እንዴት እያሳለፋችሁት ነው? በብርታታችሁ ወቅት ለሽንፈት እጅ ሰጥታችኋልን? በጉብዝናችሁ ጊዜ ተስፋቢስ ሆናችኋልን?  በጥንካሬያችሁ ጊዜ ሰዎችን እየለመናችሁ ነውን? ጊዜያችሁን አታባክኑ።ነቅታችሁ ስጦታችሁን ተጠቀሙ፣ያላችሁ ነገር እያያችሁት እንዲያመልጣችሁ አትፍቀዱ።  🌱ሰዓቱ እየቆጠረ ነው፣እድሜ እየሔደ ነው፣ህይወት ከመቅፅበት እየተቀየረች ነው፣አለም ፍጥነቷ ያስፈራል፣ሰዎች በፍጥነት እየተረሳሳሱ ከአዳዲስ ሰዎች ጋር እየተዋወቁ ነው።እኛስ የት ነን? ምን እያደረግን ነው? ህይወት እስክትገባን ድረስ አንጠብቅ የገባንን ያክል ከልብ እንኑር፣የተረዳነውን ያክል በተግባር እንግለጥ። 🌱ህይወት በአጠቃላይ የጥሩ ውሳኔዎች ግልባጭ ነች።ዛሬ ወስነን ብዙ ነገራችንን ማስተካከል እንችላለን፣ ዛሬ ከልባችን ተማክረን ውጤታማ ህይወት መኖር እንችላለን።ምኞት ሁሉ ምድር ላይ እንዲወርድ ከፈለግን ያለንን ነገር እንዴት መጠቀም እንዳለብን ማወቅ ይኖርብናል።  በህይወት እስካለን ድረስ ካጣነው ነገር ያለን ነገር በብዙ እጥፍ ይበልጣል።ጉድለትን መቁጠር አንቁም፣ ድክመትን መተንተን እናቁም፣ ስላጣነው ነገር ደጋግመን ማውራት ይብቃን።
🌱ያለንን ሳናጣው እንጠቀምበት።ሰነፍ እረኛ ከቅርብ ሲሉት ከሩቅ ይመልሳል፣በእጅ የያዙት ወርቅ ከመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ።ብዙዎቻችን አሁን እጃችን ላይ ምን እንዳለ አናውቅም ቢነገረንም አንሰማም፣እያየንም አናምንም።ሰምተንም ጆሯችን ድፍን ነው።ብዙ ነገሮች በሰዓቱ እኛ ጋር ስላሉ ብቻ ቀላልና ዋጋ ቢስ እንደሆኑ እናስባለን።ነገር ግን የምንም ነገር ዋጋ የሚጨምረውም የሚቀንሰውም እንደባለቤቱ አጠቃቀም ነው። 🌱አሁን በእጃችሁ ላይ ምን አለ? እውቀት? ተሰጥዖ? ገንዘብ? የሚያግዛችሁ ሰው? ልምድ? ወይስ ሌላ? ዛሬ ያላችሁን ነገር መጠቀም ካልቻላችሁ አንድ ቀን ሳታስቡት እንደምታጡት አትጠራጠሩ።ነገሮችን ጅብ ካለፈ ውሻ ጮሀ አታድርጉት።ምንም ነገር ዋጋ የሚኖረው በሰዓቱ ጥቅም ላይ ሲውል ብቻ ነው።ጊዜ ካለፈ አለፈ ነው።የሆነ ጊዜ ገዢ የነበሩ ሰዎች በስልጣናቸው ዘመን በጎ ባይሰሩ ሌላው ገዢ ሆኖ ሲመጣ ምናልባትም ተከሳሽ ሆነው የሚቀርቡበት እድል ከፍተኛ ነው። 🌱የሰው ልጅ ሁሉ በእኩልነት የተሰጠው ረቂቅ አዕምሮ አለው።ግማሹ በአግባበ‍ኡ ተጠቅሞበት ከራሱ አልፎ ለዓለም ይተርፋል፣ግማሹ ሳይጠቀምበት እንዲሁ እያባከነ እራሱንም ይጎዳበታል።የሰው ልጅ የአዕምሮ ንቃትና የማስተዋል አቅም በእድሜ ደረጃው ይለያያል።እውቀት ብርሃን ነው። ነገር ግን በጊዜ ካልጠቀሙበት ልክ እንደ ጋን ውስጥ መብራት ነው ማንም ሳያየውና ማንም ሳይጠቀምበት ይጠፋል። 🌱ንቁ፣ሳታጡት ተጠቀሙት! ፈጣሪ የሰጣችሁ አዕምሮ አለ።የእናንተም የሌሎችም አንድ ነው።አጠቃቀሙን ካወቃችሁ ህይወታችሁ የብዙዎች ምኞት ይሆናል፣ሳትጠቀሙት ቀርታችሁ በዋዛፈዛዛ ብታሳልፉት ግን የውድቀትና የስንፍና ምሳሌ ሆናችሁ ትነሳላችሁ።አምበሳ ሲያረጅ የዝምብ መጫወቻ ይሆናል? ለምን? እርጅና ግርማሞገሱን ይቀማዋል፣እድሜ ብርታቱን ያሳጣዋል፣ ጊዜ ያደክመዋል። 🌱ምንም እንኳን የአንበሳነት ባህሪውን ባያጣም ወኔውና ብርታቱ ግን እያደር እየወረደና እያነሰ ይመጣል።በብርታቱ ጊዜ ያድናል፣በወጣትነቱ ወቅት የሚፈልገውን ያደርጋል፣ በጫካው ንግስናውን ያውጃል።ጊዜውን ስለተጠቀመው የሚፈልገውን ነገር በጊዜው ያገኘዋል።እጃችሁ ላይ ባለ ውድ ነገር ውድ ነገር እያመጣችሁ ስለመሆኑ እርግጠኛ ሁኑ። 🌱የጉብዝናችሁ ወራት የት እያሳለፋችሁት ነው? የብርታታችሁን ወቅት እንዴት እያሳለፋችሁት ነው? በብርታታችሁ ወቅት ለሽንፈት እጅ ሰጥታችኋልን? በጉብዝናችሁ ጊዜ ተስፋቢስ ሆናችኋልን? በጥንካሬያችሁ ጊዜ ሰዎችን እየለመናችሁ ነውን? ጊዜያችሁን አታባክኑ።ነቅታችሁ ስጦታችሁን ተጠቀሙ፣ያላችሁ ነገር እያያችሁት እንዲያመልጣችሁ አትፍቀዱ። 🌱ሰዓቱ እየቆጠረ ነው፣እድሜ እየሔደ ነው፣ህይወት ከመቅፅበት እየተቀየረች ነው፣አለም ፍጥነቷ ያስፈራል፣ሰዎች በፍጥነት እየተረሳሳሱ ከአዳዲስ ሰዎች ጋር እየተዋወቁ ነው።እኛስ የት ነን? ምን እያደረግን ነው? ህይወት እስክትገባን ድረስ አንጠብቅ የገባንን ያክል ከልብ እንኑር፣የተረዳነውን ያክል በተግባር እንግለጥ። 🌱ህይወት በአጠቃላይ የጥሩ ውሳኔዎች ግልባጭ ነች።ዛሬ ወስነን ብዙ ነገራችንን ማስተካከል እንችላለን፣ ዛሬ ከልባችን ተማክረን ውጤታማ ህይወት መኖር እንችላለን።ምኞት ሁሉ ምድር ላይ እንዲወርድ ከፈለግን ያለንን ነገር እንዴት መጠቀም እንዳለብን ማወቅ ይኖርብናል። በህይወት እስካለን ድረስ ካጣነው ነገር ያለን ነገር በብዙ እጥፍ ይበልጣል።ጉድለትን መቁጠር አንቁም፣ ድክመትን መተንተን እናቁም፣ ስላጣነው ነገር ደጋግመን ማውራት ይብቃን።"ይሔ ቢኖረኝ፣ያ ቢሰጠኝ፣እንትና ቢያግዘኝ" እያልን ጊዜን ከምናጠፋ እጄ ከምን? ብለን ራሳችንን እንጠይቅ።ያለንን ትንሽዬ ጠጠር ተጠቀ‍እመን የምንፈልገውን ትልቅ ህንፃም ዛሬውኑ መገንባት እንጀምር። 🤌🏾ሁሉም ሰው ይማርበት ዘንድ ሸር አድርጉት🫶🏾 እግዚአብሔር ማስተዋልን ጥበብን እውቀትን ከፍቅር ጋር ይስጠን አሜን🙏እግዚአብሔር ብርሃኔና-መድሃኒቴ ነው።

About