Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@annhienkisd68: Bộ Váy Xòe + Áo Cotto xinh cho bé # #vayxinh #xuhuong #tet #duoctaitro
An Nhiên Kids
Open In TikTok:
Region: VN
Tuesday 27 January 2026 10:49:13 GMT
697
0
0
0
Music
Download
No Watermark .mp4 (
3.15MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
3.15MB
)
Watermark .mp4 (
0MB
)
Music .mp3
Comments
There are no more comments for this video.
To see more videos from user @annhienkisd68, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
Alarm lucu Saya Akan Lawan📞📳🤩😊🤭😁 #alarm #alarmclock #alarmlucu #masukberanda #noir_ringtone🔊
Những tháng ngày chênh vênh khó khăn chẳng còn... #nhachaymoingay #capcutmaster #capcut #capcutpioneer #pioneertemplate
የ 2018 18ኛ ዙር ጉዞ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል ከ ሰኔ 19-21 🏔ስፍራውን የረገጠ ወንድ የ40ቀን ሴት የ80ቀን ንጹሕ አደርገዋለሁ :-በእለተ ምጽአት ቀን አያልፍም :-የማልምረውን ስፍራውን አላስረግጠውም :- በዚሕ ስፍራ የለመነኝን አልነሳውም የጠየቀኝን አልከለክለውም :-ሲኦልን አያያትም ባሕረ እሳትን አቅፌ አሻግረዋለው። እውነት እላችኋለው ብዙዎች ነቢያት እና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም÷የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮዎቻችሁም ስለሚሰሙ ብጹአን ናቸው። ማቴ 13÷16-17 እነዚህን የተቀደሱ ስፍራዎች በማየት ለመባረክ የታደለ ማን ነው?ሰባት ድንቅ ገዳማት #እመጓ_ኡራኤል ይህ ገዳም መንዝ ውስጥ የሚገኝ /እመእጓል ቆጵሮስ ኢየሱስ ቅዱስ ኡራኤል /ገዳም ፩-ድንግል ማርያም ከልጅዋ ጋር በተሰደደች ግዜ የተቀመጠችበት ቦታ ነው፡፡ ፪-የቦታውን ስም እራሱ ጌታችን ነው ስሙን ያወጣው /እመእጓል/ብሎ፡፡እመእጓል ሲለው /የእኔና የአንች ሀገር (የእናትና የልጅ)ሀገር ብሎታ ፫-በቦታው 2ተራራ አለ:---- 1-ገሊላ(ክሊና)ተራራ:-ይህ ተራራ እመቤታችን የተቀመጠችበት ና ጌታችን ኢትዮጵያን አስራት ሀገርሽ ትሁንሽ ብሎ ያረገበት ቦታ ነው፡፡በተራራው ላይ በአየር ላይ የቆመ ድንጋይ ይታያል ፡በድንጋው ላይ ተወጥቶ 3ግዜ ይዞራል። 2-ቆጵሮስ ተራራ:-ይህ ተራራ ቅዱስ ኡራኤል የጌታን ደም የረጨበት ጽዋ(መነሳነስ)የሰወረበት ተራራ ነው የሰወረበት ቦታ ይታያል። ፬-በዚህ ቦታ ጌታችን ለቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያን አስራት ሀገርህ ነች ብሎት ያረገበት ቦታና የቅዱስ ጊዮርጊስ የፈረሱ የ4ቱ የእግሩ አሻራ በድንጋይ ላይ ታትሞ ይታያል፡፡ ፭-በቦታው ላይ ዋሻ አለ ::በዋሻው ውስጥ:- -/ የድንግል ማርያም የእጅዋ አሻራ በድንጋይ ታትሞ /ይታያል -ያልፈረሰ;ያልበሰበሰ ክንፍ ያላቸው አፅመ ቅድሳን አጽም ይታያል -የድንግልና የልጅዋ ልብስ እንዳለ ይነገራል። ፮-በዚሁ አካባቢ የማርያም ገዳም አለ የማርያም ቤተክርስቲያን ያረፈበት ቦታ ድንግል የተቀመጠችበትን ቦታ ቅዱስ ኡራኤል በክፉ የጠረገው ቦታ ነው ቤተክርስቲያን የተሰራው። የቦታው ቃልኪዳን :-ቦታው የረገጠ (የቦታውን አካባቢ አሻግሮ ያየ)189ትውልድ እምረዋለሁ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ እምረዋለሁ ተብሎ ቃል እንደተገባ አባቶች ይጠቁማሉ፡፡ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል። የጉዞ መነሻ ቀን ሰኔ 19 መመለሻ ቀን ሰኔ 21 መነሻ ሰአት ⏱ንጋት 10:00ፒያሳ 10 ሰአት መገናኛ መነሻ ቦታ 1.ፒያሣ ጊዮርጊስ 2. መገናኛ 3. ላምበረት 4. ጣፎ አደባባይ በጉዞ_ላይ_የምንሳለማቸው_ገዳማት ⛪️1/ጻድቃኔ ማርያም ⛪️2/አቡነ ዘርአቡሩክ ገዳም(ዋሻ) ⛪️3/ዘብር ቅዱስ ገብርኤል ⛪️4/ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ሰአታችንን በአግባቡ ከተጠቀምን አንድ ሰርፕራይዝ ገዳም አለን የጉዞ ዋጋ:-4800 ደርሶ_መልስ🚎 ሁሉንም_ማደሪያ ገዳሙ ላይ መስተንግዶን_አካቶ🍽 ☎️ስልክ:- +251910455701 +251907626938 አዘጋጅ:- ማህበረ እመጓ ዑራኤል ወ አቡነ መልከፀዴቅ ባሉበት ሆነው ትኬት ለመቁረጥ 1000233558706 ሚክያስ ተሾመ ንግድ ባንክ 0910455701 ቴሌ ብር ከፍለው በ ቴሌግራም በመላክ መመዝገብ ይችላሉ ክፍያ ከፍለው ከተመዘገቡ ቦሀላ የጉዞው ቀን ባይገኙ ክፍያው ተመላሽ እንደማይሆን እናሳውቃለን!!! ማሳሰቢያ :- 💳መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ልትይዙ ይገባችኋል። ⛸ ስፍራው የእግር መንገድ ስላለው ዝግጅት ሊኖራችሁ ይገባል። 🌌 ለጸበል በሌሊት ስለምንወጣ የእጅ ባትሪ ይያዙ 🥾 ሽፍን ጫማ ማድረግ እና ክሊና እና ቆጵሮስ ተራሮች በእግር ጉዞ የምንጎበኘው ስለሆነ ይህን ልትገነዘቡ እና ዝግጅት ሊኖራችሁ ይገባል። 💼 ሻንጣ እና መተኛችሁን 💸በክፍያ ማስያዝ የምትችሉ መሆኑን ልታውቁ ይገባል። #ሼር_በማድረግም_ለኦርቶዶክስ_ወገኖቻችን_ለሌሎችም_በማካፈል_የበረከቱ_ተካፋይ_ይሁኑ። #እመጓጉዞ #orthodox #ethiopian_orthodox_tewahedo🇪🇹
A group of young ladies from a German farm harvested silage, which really made the whole farm excited #farmlifegirls #tractorgirl #foryou #viral #xh
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy