@ppuuggaat: #arielcamacho #fr

Secrettani
Secrettani
Open In TikTok:
Region: MX
Tuesday 10 February 2026 03:58:56 GMT
195831
44664
30
926

Music

Download

Comments

el_klim.1
may_45 :
yo lo veía con ojos de amor y el me veía con ojos de lujuria...
2026-03-11 16:17:37
310
martin_lm22
Martín LM🌴 :
acaso tú no harías lo mismo?
2026-02-10 09:32:51
65
dammktti
k!ti :
2026-02-10 06:44:56
293
antwkats
antwkats :
😭
2026-02-10 05:41:18
42
rxbivt
𝑅𝓊𝒷𝒾 :
2026-02-17 06:14:09
1
mimi_ac.09
𝑴𝒊𝒎𝒊✰ :
2026-02-11 22:15:38
34
bi_criii
★ :
Espera espera espera
2026-03-08 19:17:54
15
adriana_bltran_
𝐀 :
2026-02-10 12:18:04
19
mv._.mendez
𝓜𝓮𝓷𝓭𝓮𝔃 :
te entiendo nena😞🤌🏼
2026-02-12 23:42:59
11
ephany_09
🛝icolle :
oh demonios
2026-02-13 19:55:19
3
01005_
𝓂 :
2026-02-20 06:32:49
5
evelindominguezz
Dmgzz :
2026-02-23 00:01:14
6
67cristall
𝐂. :
2026-03-14 18:23:30
0
rommel.m.l
rommelmorales85 :
El ver el cuerpo no es nada malo. Cuando después te enamoras de quien es,de ahí te enamoras de su alma y su forma de ser
2026-03-15 23:16:22
2
perrielortitoriko_
Kaydy booh!🚸 :
2026-02-16 04:39:23
2
fernando_garciacruz
𝑭𝒆𝒓 ☣︎🂨🥖🕯️🇲🇽 :
pues si😗 , después conoces a la persona y es cuando decides amarla o solo para un rato.
2026-02-10 06:49:39
9
jaelc20
Jael C :
Es lo mas logico del mundo tu no estarias con alguien a quien no consideres atractivo por mejores sentimientos que tenga🫠
2026-02-27 15:19:21
7
nomiirz
𝓜 :
Así mero me lo tatuó en la mera frente hermosa 🙏🏼🔥
2026-03-13 14:35:25
2
imbenjamina
imbenjamina :
2026-02-28 04:40:30
1
m4rztar
Marzstar :
Solo me quiere por mi cuerpo 💜
2026-03-09 07:12:16
1
jessss777_
jessiiii :
😭
2026-03-12 20:25:02
0
fernanda_gomz
. :
😂😂😂
2026-03-29 23:51:37
0
gladisandrea4
Guadalupeli :
@˖⑅diani˖
2026-03-10 23:11:08
0
To see more videos from user @ppuuggaat, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሰላም ይስጠን 🕊️ 🫶 ✍️የአንጋፋ መሪ ተዋናይነትን ስፍራ በዕውቁ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ሙሉውን የወጣትነት እድሜዋ ገብራበታለች ። ታላላቅ በተባሉ ቲያትር ቤት ውስጥ በተሠሩ ድራማዎች በሙሉ በመሪ ተዋናይነት ተጫውታለች። ጥቂት በማይባሉ ሌሎች ቲያትር ቤቶች ውስጥ እየተጋበዘች በትርፍ ሰዓቷ ሠርታለች። ዛሬም ድረስ ለመቁጠር እንኳን አዳጋች የሚሆን ብዙ የዘፈን ግጥሞችን በመጻፍ ለዕውቅ ኢትዮጵያውያን ዘፋኞች አበርክታለች።  የዛሬዋ ተመስጋኝ ባለታሪካችን የዚህ በነፍስ በመሰጠት የተፃፈ ሙዚቃ ደራሲ ተዋናይ፣ አዘጋጅ፣ ተውኔት ደራሲ፣ ገጣሚ፣ መሪና የጥበብ ሥራ ተቆርቋሪ የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል መስራች የዘመናችን ብርቱዋ ሴት አንጋፋዋ ዓለምፀሐይ ወዳጆ ነች🙌🥰 ✨ውድ ቤተሰቦቼ በኔ ግምት አሁን እንዲህ ዓለም በጦርነት በምትታመስ ወቅት እንደ ብሄራዊ መዝሙር መከፈት ያለበት የምለው እጅግ ጥልቅ መልዕክት ካላቸው ጥቂት ሙዚቃዋች አንዱን ነው ይሄ ዓለምፀሐይ አምጣ ወልዳው ጎስሽ ድንቅ አርጎ የተጫወተው 'ሰላም ይስጠን' ድንቅ ሙዚቃ🙏 ታዲያ አንጋፋዋ ዓለም ፀሐይ ከሙዚቃው በተጨማሪ በትወና የጥበብ ሙያ የሰለጠነች እና ገና ከመመሪቋ በፊት ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትርን ያገለገለች፣ ከተመረቀችም በኋላ ዋናዎቹን ሚና የተጫዎች ። በባህል ሚኒስቴር ሥር በሚገኘው የጥበብ ባላሙያዎች ምክር ቤት መሪ ተዋናይ ተብላ ተሰይማ የበረች ናት :: - ዓለምጸሐይ ወዳጆ የሙያ ሥልጠና በጀርመን፣ በሶብየት ሕብረት፣ በቡልጋሪያ፣ በችኮስሎቫኪያና እንዲሁም በሌሎች አገሮች ቀስማለች። - ዓለም የአንጋፋ መሪ ተዋናይነትን ስፍራ በዕውቁ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ሙሉውን የወጣትነት እድሜዋ ገብራበታለች ። ታላላቅ በተባሉ ቲያትር ቤት ውስጥ በተሠሩ ድራማዎች በሙሉ በመሪ ተዋናይነት ተጫውታለች። ጥቂት በማይባሉ ሌሎች ቲያትር ቤቶች ውስጥ እየተጋበዘች በትርፍ ሰዓቷ ሠርታለች። ዛሬም ድረስ ለመቁጠር እንኳን አዳጋች የሚሆን ብዙ የዘፈን ግጥሞችን በመጻፍ ለዕውቅ ኢትዮጵያውያን ዘፋኞች አበርክታለች።  - በተጫወተችባቸው ገጸባሕሪያት ሁሉ፣ በሚያሰነደቅ ጥበብ በመጫውት ተግባሯ ትታወቃለች። ከብሔራዊ ትረካ ተውኔቶች ባሻገር፣ በክላሲካል ድራማዎች ፣ ፖርሽያን በመተግበር ብየቤኑስ ነጋዴ፣ የኦፊሊያን ገጸባህርይ በመተግበር በሐምሌት፣ ጁሊየትን በመተግበር በሮሚዮና በጁሊይት፣ ስትጫወት ገጸባህሪዎቹን ሙሉ በሙሉ በግሩም ሁኔታ እንደተካነችው : ይነገርላታል። - ዓለም በቆዩትና በአዲሶቹም አርቲስቶች፣ እንደዕንቁ የምትታይ ናት :: ያበረከተቻቸው ሥራዎቿ ሁሉ እንደታሪክ ቅርስ የሚታዩና በወመዘክርም እንደ የአገር ንዋይ ተመዝግቦ ሊቀመጥላት የሚገባት ናት :: የአርቲስቷ ሥራዎች በሠፊዊ የሚወሱላትና ልብን የሚነኩ፣ ሕዝባዊ ለውጦችን የሚያንጸባርቁ፣ ባህላዊና ዘመናዊ የሆኑ ሥራዎችን በማበርከት፣ ሁላችንንም ሰሜቱ የሚነኩ ዓለማቀፋዊ ሆኔታዎችን በማንጸባረቅ ያሳዩ ናቸው። ዐለም : የሚቆረቁራትን አርዕስቶች እያነሳች፣ ከኢትዮጵያ ባህልና ለማድ እያነጻጸረች አቅርብልናለች። በአማርኛ ቋንቋ፤ የግጥሞቿ ጣዕም፣ ብቋንቋው ለተካኑ አርኪና ሴሜትን የሚነኩ የሚያስደስቱ ታላላቅ ስራዎችን ሰርታለች ። በግል ሰብዕናዋ ደግሞ የተለየ የሚያደርጋት ልዩ ተስጥኦ አላት : ዓለም ጸሐይ ወዳጆ  ትውልድ እና አድገቷ አዲስ አበባ ከተማ ነው፡፡ የሕይወት  ጥሪዋን የፈተሸችው ገና በ 13 ዓመቷ  በምትማርበት ትምህርት ቤት ወስጥ በወላጆች ቀን በተዘጋጀ የግጥም ወድድር ላይ ባቀረበችው ግጥም ነው፡፡  በግጥም ወድድሩ ማሸነፏ እና በመምህራኖቿ አድናቆትን መቸሯ ብርታት ሆኗታል ፡፡   የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በምትከታተልበት ወቅት በወቅቱ የነበረውን ስርዓት እና ማህበራዊ ችግሮችን የሚተቹ ግጥሞችን በመድረክ ላይ በልዩ አቀራረብ በማቅረብ ትታወቅም ነበር፡፡  ታዲያ ዓለም ፀሐይ ወደ ቀድሞዋ ምስራቅ ጀርመን ለስልጠና በሄደችበት ወቅት  በተመለከተችው የህጻናት ቴአትር ስለተሳበች የሕጻናት  ቴአትር ፕሮግራም  ዳይሬክተር  ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ በመጋበዝ  በጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት እና ከውጭ በተገኘ ድጋፍ የሕጻናት ቴአትርን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር እንዲጀመር አደርገች፡፡ የተለያዩ የህጻናት ቴአትር እና ሙዚቃ ፌስቲቫሎችን በማዘጋጀትም ዘርፉን በሰፊው አስተዋወቀች፡፡ በመቀጠልም እስከዛሬ ብቸኛ ሆኖ የቆየውን ህጻናት እና ወጣቶች ቴአትር እንዲቋቋም አድርጋለች፡፡          በጦርነት ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት ማሳደጊያነት ተቋቁሞ በነበረው ‹‹ህጻናት አምባ››  ውስጥ የሙዚቃ ባንድ በማቋቋም በአምባው ውስጥ  የኪነጥበብ ፍቅር ያላቸው ህጻናት እና ወጣቶችን በበጎ ፍቃደኝነት ከማሰልጠን በተጨማሪ ሌሎች ባለሙያዎችን በማስተባበር የአምባው ህጻናት የተለያዩ ሙያዊ ስልጠናዎችን እንዲያገኙ አድርጋለች በቅርበት ክትትል በማድረግም የእናትነት ፍቅርን ለግሳለች፡፡ በዚህም ምክንያት እስካሁንም ድረስ የአምባው ልጆች በያሉበት ሲሞሸሩ ወይ ከአብራካቸው ክፋይ ሲያገኙ በደስታቸው በሐዘናቸው ጊዜ ዓለምጸሐይ እንደ እናት ከጎናቸው እንድትቆም ካለችበት ይጠሯታል፡፡ ዓለም ጸሐይ ወዳጆ  ዘመን ተሸጋሪ እና የምንግዜም ምርጥ የሚባሉ  ከ400 በላይ የዘፈን ግጥሞችን ደርሳለች፡፡ ግጥሞቿ ቁጥራቸው ከ48 በላይ በሚሆኑ በአንጋፋና ወጣት ድምጻዊያን ተቀንቅነዋል ዓለም አለችን የምንላት ድንቅ የጥበብ ሰው ነች ክብር ይገባታል🙏 እኔም ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ለብርቅዬዋ የኢትዮጵያ ልጅ ዓለምፀሐይ እየተመኘሁ ሰላም ይስጠን እግዜር ገናና ለሀገራችን ለመላው ዓለው ሰላም እና ፍቅርን እየተመኘሁ ለዛሬ አበቃሁ🙌 🗣ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡 musictube 🇪🇹 #fyp #ጎሳዬ_ተስፋዬ #ሰላምይስጠን #ethiopianmusic #musictube369
ሰላም ይስጠን 🕊️ 🫶 ✍️የአንጋፋ መሪ ተዋናይነትን ስፍራ በዕውቁ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ሙሉውን የወጣትነት እድሜዋ ገብራበታለች ። ታላላቅ በተባሉ ቲያትር ቤት ውስጥ በተሠሩ ድራማዎች በሙሉ በመሪ ተዋናይነት ተጫውታለች። ጥቂት በማይባሉ ሌሎች ቲያትር ቤቶች ውስጥ እየተጋበዘች በትርፍ ሰዓቷ ሠርታለች። ዛሬም ድረስ ለመቁጠር እንኳን አዳጋች የሚሆን ብዙ የዘፈን ግጥሞችን በመጻፍ ለዕውቅ ኢትዮጵያውያን ዘፋኞች አበርክታለች። የዛሬዋ ተመስጋኝ ባለታሪካችን የዚህ በነፍስ በመሰጠት የተፃፈ ሙዚቃ ደራሲ ተዋናይ፣ አዘጋጅ፣ ተውኔት ደራሲ፣ ገጣሚ፣ መሪና የጥበብ ሥራ ተቆርቋሪ የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል መስራች የዘመናችን ብርቱዋ ሴት አንጋፋዋ ዓለምፀሐይ ወዳጆ ነች🙌🥰 ✨ውድ ቤተሰቦቼ በኔ ግምት አሁን እንዲህ ዓለም በጦርነት በምትታመስ ወቅት እንደ ብሄራዊ መዝሙር መከፈት ያለበት የምለው እጅግ ጥልቅ መልዕክት ካላቸው ጥቂት ሙዚቃዋች አንዱን ነው ይሄ ዓለምፀሐይ አምጣ ወልዳው ጎስሽ ድንቅ አርጎ የተጫወተው 'ሰላም ይስጠን' ድንቅ ሙዚቃ🙏 ታዲያ አንጋፋዋ ዓለም ፀሐይ ከሙዚቃው በተጨማሪ በትወና የጥበብ ሙያ የሰለጠነች እና ገና ከመመሪቋ በፊት ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትርን ያገለገለች፣ ከተመረቀችም በኋላ ዋናዎቹን ሚና የተጫዎች ። በባህል ሚኒስቴር ሥር በሚገኘው የጥበብ ባላሙያዎች ምክር ቤት መሪ ተዋናይ ተብላ ተሰይማ የበረች ናት :: - ዓለምጸሐይ ወዳጆ የሙያ ሥልጠና በጀርመን፣ በሶብየት ሕብረት፣ በቡልጋሪያ፣ በችኮስሎቫኪያና እንዲሁም በሌሎች አገሮች ቀስማለች። - ዓለም የአንጋፋ መሪ ተዋናይነትን ስፍራ በዕውቁ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ሙሉውን የወጣትነት እድሜዋ ገብራበታለች ። ታላላቅ በተባሉ ቲያትር ቤት ውስጥ በተሠሩ ድራማዎች በሙሉ በመሪ ተዋናይነት ተጫውታለች። ጥቂት በማይባሉ ሌሎች ቲያትር ቤቶች ውስጥ እየተጋበዘች በትርፍ ሰዓቷ ሠርታለች። ዛሬም ድረስ ለመቁጠር እንኳን አዳጋች የሚሆን ብዙ የዘፈን ግጥሞችን በመጻፍ ለዕውቅ ኢትዮጵያውያን ዘፋኞች አበርክታለች። - በተጫወተችባቸው ገጸባሕሪያት ሁሉ፣ በሚያሰነደቅ ጥበብ በመጫውት ተግባሯ ትታወቃለች። ከብሔራዊ ትረካ ተውኔቶች ባሻገር፣ በክላሲካል ድራማዎች ፣ ፖርሽያን በመተግበር ብየቤኑስ ነጋዴ፣ የኦፊሊያን ገጸባህርይ በመተግበር በሐምሌት፣ ጁሊየትን በመተግበር በሮሚዮና በጁሊይት፣ ስትጫወት ገጸባህሪዎቹን ሙሉ በሙሉ በግሩም ሁኔታ እንደተካነችው : ይነገርላታል። - ዓለም በቆዩትና በአዲሶቹም አርቲስቶች፣ እንደዕንቁ የምትታይ ናት :: ያበረከተቻቸው ሥራዎቿ ሁሉ እንደታሪክ ቅርስ የሚታዩና በወመዘክርም እንደ የአገር ንዋይ ተመዝግቦ ሊቀመጥላት የሚገባት ናት :: የአርቲስቷ ሥራዎች በሠፊዊ የሚወሱላትና ልብን የሚነኩ፣ ሕዝባዊ ለውጦችን የሚያንጸባርቁ፣ ባህላዊና ዘመናዊ የሆኑ ሥራዎችን በማበርከት፣ ሁላችንንም ሰሜቱ የሚነኩ ዓለማቀፋዊ ሆኔታዎችን በማንጸባረቅ ያሳዩ ናቸው። ዐለም : የሚቆረቁራትን አርዕስቶች እያነሳች፣ ከኢትዮጵያ ባህልና ለማድ እያነጻጸረች አቅርብልናለች። በአማርኛ ቋንቋ፤ የግጥሞቿ ጣዕም፣ ብቋንቋው ለተካኑ አርኪና ሴሜትን የሚነኩ የሚያስደስቱ ታላላቅ ስራዎችን ሰርታለች ። በግል ሰብዕናዋ ደግሞ የተለየ የሚያደርጋት ልዩ ተስጥኦ አላት : ዓለም ጸሐይ ወዳጆ ትውልድ እና አድገቷ አዲስ አበባ ከተማ ነው፡፡ የሕይወት ጥሪዋን የፈተሸችው ገና በ 13 ዓመቷ በምትማርበት ትምህርት ቤት ወስጥ በወላጆች ቀን በተዘጋጀ የግጥም ወድድር ላይ ባቀረበችው ግጥም ነው፡፡ በግጥም ወድድሩ ማሸነፏ እና በመምህራኖቿ አድናቆትን መቸሯ ብርታት ሆኗታል ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በምትከታተልበት ወቅት በወቅቱ የነበረውን ስርዓት እና ማህበራዊ ችግሮችን የሚተቹ ግጥሞችን በመድረክ ላይ በልዩ አቀራረብ በማቅረብ ትታወቅም ነበር፡፡ ታዲያ ዓለም ፀሐይ ወደ ቀድሞዋ ምስራቅ ጀርመን ለስልጠና በሄደችበት ወቅት በተመለከተችው የህጻናት ቴአትር ስለተሳበች የሕጻናት ቴአትር ፕሮግራም ዳይሬክተር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ በመጋበዝ በጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት እና ከውጭ በተገኘ ድጋፍ የሕጻናት ቴአትርን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር እንዲጀመር አደርገች፡፡ የተለያዩ የህጻናት ቴአትር እና ሙዚቃ ፌስቲቫሎችን በማዘጋጀትም ዘርፉን በሰፊው አስተዋወቀች፡፡ በመቀጠልም እስከዛሬ ብቸኛ ሆኖ የቆየውን ህጻናት እና ወጣቶች ቴአትር እንዲቋቋም አድርጋለች፡፡ በጦርነት ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት ማሳደጊያነት ተቋቁሞ በነበረው ‹‹ህጻናት አምባ›› ውስጥ የሙዚቃ ባንድ በማቋቋም በአምባው ውስጥ የኪነጥበብ ፍቅር ያላቸው ህጻናት እና ወጣቶችን በበጎ ፍቃደኝነት ከማሰልጠን በተጨማሪ ሌሎች ባለሙያዎችን በማስተባበር የአምባው ህጻናት የተለያዩ ሙያዊ ስልጠናዎችን እንዲያገኙ አድርጋለች በቅርበት ክትትል በማድረግም የእናትነት ፍቅርን ለግሳለች፡፡ በዚህም ምክንያት እስካሁንም ድረስ የአምባው ልጆች በያሉበት ሲሞሸሩ ወይ ከአብራካቸው ክፋይ ሲያገኙ በደስታቸው በሐዘናቸው ጊዜ ዓለምጸሐይ እንደ እናት ከጎናቸው እንድትቆም ካለችበት ይጠሯታል፡፡ ዓለም ጸሐይ ወዳጆ ዘመን ተሸጋሪ እና የምንግዜም ምርጥ የሚባሉ ከ400 በላይ የዘፈን ግጥሞችን ደርሳለች፡፡ ግጥሞቿ ቁጥራቸው ከ48 በላይ በሚሆኑ በአንጋፋና ወጣት ድምጻዊያን ተቀንቅነዋል ዓለም አለችን የምንላት ድንቅ የጥበብ ሰው ነች ክብር ይገባታል🙏 እኔም ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ለብርቅዬዋ የኢትዮጵያ ልጅ ዓለምፀሐይ እየተመኘሁ ሰላም ይስጠን እግዜር ገናና ለሀገራችን ለመላው ዓለው ሰላም እና ፍቅርን እየተመኘሁ ለዛሬ አበቃሁ🙌 🗣ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡 musictube 🇪🇹 #fyp #ጎሳዬ_ተስፋዬ #ሰላምይስጠን #ethiopianmusic #musictube369

About