@juzmedia: Атырау облысында болған резонансты кісіні өлтіру ісі бойынша халықаралық іздеуде жүрген күдікті Индонезияда қолға түсті. ҚР Ішкі істер министрлігінің мәліметінше, қазақстандық құқық қорғау органдары шетелдік әріптестерімен бірлесіп, 29 жастағы Сұлтан Сәрсемәлиевті Ломбок аралындағы Сенару ауылында ұстаған. Күдікті Индонезияның Солтүстік Ломбок аймағындағы қонақүйлердің бірінде жасырынған. Операция 24 ақпанда Интерполдың «қызыл бюллетені» және Атырау қалалық сотының 2026 жылғы 8 қаңтардағы қаулысы негізінде жүргізілген. Солтүстік Ломбок полициясының бастығы Агус Пурванта жергілікті БАҚ-қа берген сұхбатында бұл шара халықаралық үйлестіру нәтижесінде жүзеге асқанын атап өтті. Оның айтуынша, күдікті қашуға әрекет жасағанымен, жедел топ оны еш қарсылықсыз ұстаған. Күдіктімен бірге оның бұрынғы жұбайы – 30 жастағы Ақбаян Мұқанғалиева да анықталған. Бұған дейін ол да із-түзсіз жоғалғандар қатарында болған.

Juzmedia
Juzmedia
Open In TikTok:
Region: KZ
Friday 27 February 2026 09:50:13 GMT
1156
32
0
1

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @juzmedia, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ጨርሳችሁ አንብቡት ሕይወትህ በችግር ሲከበብ፣ሆድህ በረሃብ ሲቃጠል፣ ልብህ በጭንቀት ሲደክም፣እጅህ እርዳታ ሲፈልግ፣ ብዙዎች ዝም ይላሉ።
ጨርሳችሁ አንብቡት ሕይወትህ በችግር ሲከበብ፣ሆድህ በረሃብ ሲቃጠል፣ ልብህ በጭንቀት ሲደክም፣እጅህ እርዳታ ሲፈልግ፣ ብዙዎች ዝም ይላሉ። "እንዴት ነህ?" የሚል ጥያቄ እንኳን ይከብዳቸዋል። ነገር ግን ሞት ሲመጣ፣ ቤቱ በሰው ይሞላል። ሀዘን ይገለጻል። እንባ ይፈሳል። ድግስ ይዘጋጃል። ስለ በጎ ሥራህ ብዙ ይነገራል። ያኔ ግን አንተ እነዚያን ቃላት ለመስማት አትኖርም። የሚያሳዝነው ሞት ብቻ አይደለም። ሕይወት ሳለ ሊሰጥ የሚችለው ፍቅር፣ ክብርና ድጋፍ ከሞት በኋላ ሲመጣ ነው። ሰው የሚፈልገው የቀብር አበባ አይደለም። በሕይወት ሳለ የሚሰጠውን የማበረታቻ ቃል ነው። የሚፈልገው በቀብሩ ላይ የሚወጣ ወጪ አይደለም። በችግሩ ጊዜ የሚዘረጋለት እጅ ነው። ስለዚህ ዛሬ የሚያስፈልገውን ሰው ዛሬ ፈልጉት። ዛሬ የራበውን ዛሬ አብሉት። ዛሬ የተሰበረውን ልብ ዛሬ አጽናኑት። ከሞት በኋላ የሚፈስ እንባ፣ በሕይወት ሳለ ያልተሰጠን ፍቅር አይተካም። ለዘመድም፣ ለወዳጅም፣ ለጎረቤትም የሚበልጠው ክብር በቀብር ቀን መገኘት ሳይሆን፣ በሕይወት ዘመኑ ከጎኑ መቆም ነው። ሰው ከሞተ በኋላ የምናደርግለት ክብር ጥሩ ነው፤ ነገር ግን ከዚያ የሚበልጠው በህይወት ሳለ ከጎኑ መሆን ነው ቀጣይ ሌሎች እንዲደርስዎት የሰም እና ወርቅን ቲክትክ ፔጅ follow, like and share በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! #foryou #fyp #viral #fypシ #viralvideo

About