@careskarhm:

rescaca
rescaca
Open In TikTok:
Region: ID
Saturday 07 March 2026 04:53:30 GMT
96095
8342
11
515

Music

Download

Comments

newbie43122
newbie akun :
2026-03-28 09:46:57
1
bertus.19
Fauzan.Raihan :
subhanaallah
2026-03-11 23:22:29
1
amliyapttriii
Mmell :
kaaa bb tb berapaaa cantik polllll
2026-03-12 11:12:49
0
whoareyou4194
whoareyou :
cantik kak
2026-03-07 06:11:41
0
apidul_
Apidul :
Heloo resca
2026-03-07 06:04:27
0
user67432132197527
bintang :
😂
2026-03-15 23:55:06
0
streamernoob_
STREAMER NOOB✨ :
🔥🔥🔥
2026-03-10 09:09:00
0
dm88609
DM :
🥰🥰🥰
2026-03-09 04:52:55
0
user5345798863196
,,,,, !,,,,, :
🥰🥰🥰
2026-03-07 05:13:10
0
lifeafterbreakfasttt
A :
😘
2026-03-07 10:13:31
0
To see more videos from user @careskarhm, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#ኪዳነ ምህረት ስንል የምህረት ቃልኪዳን ማለት ነው፡፡በዚህ ውስጥም ምህረት አድራጊው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን ምህረት ተቀባይም መላው የአዳም ዘር ነው፡፡          #እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምድራዊ ቆይታዋ ዘውትር ወደ ክርስቶስ መካነ መቃብር ጎለጎታ እየወረደች ትፀልይ ነበር፡፡ ልጇ እና ወዳጇ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደረገችውን ልመናና ፀሎት ተመልክቶና ሰምቶ የምህረት ቃል ኪዳን ገባለት ፡፡ #እንኳን የእናቱን ፀሎት እና ልመና ቀርቶ ዘውትር በኃጥያት የምንዘፈቀውን የእኛን የደካማዎችን ፀሎት የሚሰማ አምላክ የእናቱን ፀሎትና ልመና ተቀብሎ ይኸው ስለ አንቺ ፣ ስለ እናቴ ክብርና ፀጋ ሲል ይኸው ቃሌ ብሎ ቃልኪዳን አደረገ፡፡ ታላቁ መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ እንዲል « ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ። … » መዝ, 89 : 3 እንዲል መፅሐፉ፡፡እናማ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተለየች የተመረጠች ናት። በዚህም በተገባላት ቃልኪዳን መሰረት ስሟን ለሚጠሩ፣ በእርሷ አማላጅነት ለሚታመኑ በምድር በረከትን በሰማይ የዘለዓለም መንግስትን እንደሚወርሱ የምህረት እና የቸርነት ቃልኪዳን ሰጥቷታል ፡፡ ታላቁ መፅሐፍ እንዲህ ይላል፦
#ኪዳነ ምህረት ስንል የምህረት ቃልኪዳን ማለት ነው፡፡በዚህ ውስጥም ምህረት አድራጊው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን ምህረት ተቀባይም መላው የአዳም ዘር ነው፡፡ #እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምድራዊ ቆይታዋ ዘውትር ወደ ክርስቶስ መካነ መቃብር ጎለጎታ እየወረደች ትፀልይ ነበር፡፡ ልጇ እና ወዳጇ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደረገችውን ልመናና ፀሎት ተመልክቶና ሰምቶ የምህረት ቃል ኪዳን ገባለት ፡፡ #እንኳን የእናቱን ፀሎት እና ልመና ቀርቶ ዘውትር በኃጥያት የምንዘፈቀውን የእኛን የደካማዎችን ፀሎት የሚሰማ አምላክ የእናቱን ፀሎትና ልመና ተቀብሎ ይኸው ስለ አንቺ ፣ ስለ እናቴ ክብርና ፀጋ ሲል ይኸው ቃሌ ብሎ ቃልኪዳን አደረገ፡፡ ታላቁ መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ እንዲል « ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ። … » መዝ, 89 : 3 እንዲል መፅሐፉ፡፡እናማ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተለየች የተመረጠች ናት። በዚህም በተገባላት ቃልኪዳን መሰረት ስሟን ለሚጠሩ፣ በእርሷ አማላጅነት ለሚታመኑ በምድር በረከትን በሰማይ የዘለዓለም መንግስትን እንደሚወርሱ የምህረት እና የቸርነት ቃልኪዳን ሰጥቷታል ፡፡ ታላቁ መፅሐፍ እንዲህ ይላል፦ ". . . ቀስቲቱም በደመና ትሆናለች፤ በእኔና በምድር ላይ በሚኖር ሥጋ ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል ያለውን የዘላለም ቃል ኪዳን ለማሰብ አያታለሁ። " ኦሪት ዘፍ. 9 : 16 በዚህም መሠረት ቃልኪዳኗን ምክንያት በማድረግ ኪዳነ-ምህረት እያልን እንጠራታለን! እንኳን ለ«ኪዳነምህረት» አደረሳችሁ። የእመቤታችን የቅድስት ኪዳንምህረት ምህረት እና ረድዔት፤በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!!#fyppppppppppppppppppppppppppppp

About