@adlbya83647: فالدعاء وفاء الروح للروح ❤️ #دويتو #هاشتاغ #منشن_للي_تحبه #دعاء_جميل #حالات_واتس_اب

امٰہٰٖ اوابّ💛🎞
امٰہٰٖ اوابّ💛🎞
Open In TikTok:
Region: TR
Monday 09 March 2026 11:59:08 GMT
2135
105
3
7

Music

Download

Comments

nanosy8
ʼⲚǺᴺỐʼ 🍂 :
♥️
2026-03-09 12:57:20
0
frs1811
🇸🇾Feras 🇹🇷 :
🥺🥺🥺
2026-03-09 12:35:42
0
abo.wesaam4
abo wesaam :
💗💗💗
2026-03-09 23:49:24
0
To see more videos from user @adlbya83647, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የማን ነሽ ይሉኛል🤍🫶 ✨መልከ ብዙ፣ ሁለገብ ተብለው ከሚጠቀሱ ሴት ኢትዮጵያውያን የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች መካከል እርሷ ትጠቀሳለች።  ተዋናይት፣ የቴአትር አዘጋጅ፣ ተውኔት ደራሲ፣ በበርካታ ተወዳጅ ሙዚቃ ሥራዎች ጀርባ በግጥም አሻራዋን ማኖር የቻለች ባለሙያ፣ ከምትገለጽባቸው መልሶች ውስጥ ጥቂቶቹ ሆነው እናገኛለን - አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ።  ገና በለጋ ዕድሜዋ ወደ ጥበቡ ዓለም ጎራ ያለችው አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ፣ የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ት/ቤት የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ሆና የኪነ-ጥበብ ጉዞን መጀመሯ የእዚህ ማሳያ ነው።  ከእዚህ በማስከተል በነበረው የትምህርት ጉዞዋ የመድኃኔዓለም ከፍተኛ 2ኛ ት/ቤት እንደገባች ጉዞዋያን ያስቀጠለች ሲሆን፣ የ12ኛ ክፍል ትምህርቷን እንዳጠናቀቀች በብሔራዊ ቴአትር ቤት የሚሰጠውን የሁለት ዓመት የትወና ሥልጠና መውሰድ እንድትችል አድርጓታል። ✨ውድ ቤተሰቦቼ በእዚህ መንገድ ሙሉ ለሙሉ ወደ ጥበቡ ዓለም ዘልቃ የገባችው አርቲስት ዓለምፀሐይ፣ በሙያ አምሳያዎቿ አንደበት “የመድረኳ ልዕልት እቴጌ
የማን ነሽ ይሉኛል🤍🫶 ✨መልከ ብዙ፣ ሁለገብ ተብለው ከሚጠቀሱ ሴት ኢትዮጵያውያን የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች መካከል እርሷ ትጠቀሳለች። ተዋናይት፣ የቴአትር አዘጋጅ፣ ተውኔት ደራሲ፣ በበርካታ ተወዳጅ ሙዚቃ ሥራዎች ጀርባ በግጥም አሻራዋን ማኖር የቻለች ባለሙያ፣ ከምትገለጽባቸው መልሶች ውስጥ ጥቂቶቹ ሆነው እናገኛለን - አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ። ገና በለጋ ዕድሜዋ ወደ ጥበቡ ዓለም ጎራ ያለችው አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ፣ የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ት/ቤት የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ሆና የኪነ-ጥበብ ጉዞን መጀመሯ የእዚህ ማሳያ ነው። ከእዚህ በማስከተል በነበረው የትምህርት ጉዞዋ የመድኃኔዓለም ከፍተኛ 2ኛ ት/ቤት እንደገባች ጉዞዋያን ያስቀጠለች ሲሆን፣ የ12ኛ ክፍል ትምህርቷን እንዳጠናቀቀች በብሔራዊ ቴአትር ቤት የሚሰጠውን የሁለት ዓመት የትወና ሥልጠና መውሰድ እንድትችል አድርጓታል። ✨ውድ ቤተሰቦቼ በእዚህ መንገድ ሙሉ ለሙሉ ወደ ጥበቡ ዓለም ዘልቃ የገባችው አርቲስት ዓለምፀሐይ፣ በሙያ አምሳያዎቿ አንደበት “የመድረኳ ልዕልት እቴጌ" ተብላ ለመወደስ የቻለች ነች። ዛሬም እኔ እንዳወድሳት እንድናመሰግናት ወደድኩኝ☺️ ሁለገቧ የጥበብ ሰው ለቴአትር ካላት ፍቅር የተነሣ በጀርመን፣ በሶቪየት ኅብረት፣ በቡልጋሪያ፣ በቼኮስሎቫኪያ እና እንዲሁም በሌሎች አገሮች ተዘዋውራ የቴአትር ጥበብን እውቀት መቅድም ችላለች። የጥበብ ጉዞዋን መሠረት ካስያዘችበት ብሔራዊ ቴአትር ቤት ተሻግራ በሀገረ አሜሪካ ባቋቋመችው ጣይቱ የባህል ማዕከል ከሦስት አሥርተ ዓመታት በላይ ታላላቅ ጥበባዊ ሥራዎችን መሥራት ችላለች። ከዘመን አይሽሬ የሙዚቃ ሥራዎች ጀርባ የማትታጣው አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ ከክቡር ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ እስከ ሶል ንግሥቷ አስቴር አወቀ፣ ሙሉቀን መለሰ፣ ከትዝታው ንጉሥ መሐሙድ አሕመድ እስከ ትዝታዋ ንግስት በዛወርቅ አስፋው ከዳዊት መለሰ እስከ ግርማ ተፈራአስፋው ቅሉ 50 ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን አቀንቃኞች ከ500 የተሻገሩ የዘፈን ግጥም ሥራዎችን አበርክታለች። ለሙያዊ ግልጋሎቷም የተለያዩ ሽልማቶች እና እውቅናዎችን ያገኘችው አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ ጥቂት ከሆኑት ጉምቱ የሴት ብዕረኞች አንዷ ነችና ክብር ይገባታል🙌🥰 እኔም ለዛሬ ከትዝታዋ ንግስት ነፍስ የሚያናግሩ የትዝታ ሙዚቃዎች አኔዱ የሆነውን በ1995ቱ 'ለመኖር' አልበሟ ስር የተካተተውን የዓለምፀሐይ ብዕር ያረፈበትን 'የማንነሽ ይሉኛል'ን ለትዝታ ጋብዤያቹ አበቃሁ☺️ ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡 musictube #fyp #በዛወርቅአስፋው #የማንነሽይሉኛል #ethiopianmusic #musictube369

About