@hanesgosser: Part 1 #MacaronAi #FreeBooks My roommate sleepwalked in the middle of the night. When she woke up, #novel #stories #usa

HanesGosser
HanesGosser
Open In TikTok:
Region: US
Wednesday 18 March 2026 13:13:28 GMT
5265
14
0
0

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @hanesgosser, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

🌱ሰዎችን የምትቀርቡት ለምንድነው? ግንኙነት የምትጀምሩት ምን ፈልጋችሁ ነው?የጓደኝነታችሁ አላማ ምንድነው? መርዘኛ እንደሚባሉት ሰዎች ገፃችሁን አሳምራችሁ፣ቃላቶቻችሁን አስውባችሁ፣እስክትግባቧቸው ቁጭ ብድግ እያላችሁ ከጀርባችሁ ግን የማይሆን የጥፋት ሴራ አንግባችሁ እንደሆነ ቆም ብላችሁ አስቡ።የሰው ህይወት አበላሽታችሁ በሰላም የምትኖሩ እንዳይመስላችሁ፣የሰው እቅድ አመሰቃቅላችሁ የራሳችሁን የምታሳኩ እንዳይመስላችሁ፣አምነው በቀረቧችሁ ሰዎች ላይ እያደባችሁ፣ክፋትን እያሰባችሁ፣ተጠቅማችሁ ለመጣል እየተዘጋጃችሁ ከሆነ የራሳችሁን መጥፊያ እያመቻቻችሁ እንደሆነ አስታውሱ። 🌱ማንም ሰው የሰውን ህይወት አመሰቃቅሎ በሰላም ሊኖር አይችልም።በሰዎች ክብር ላይ ተረማምዶ፣ፀጋቸውን ገፎ፣በሰው መሃል አዋርዶ የሚያገኘው ክብርም ሆነ ገንዘብ ለጊዜው የሚያስደስተው ሊመስለው ይችላል በስተመጨረሻ ግን እንዲሁ ሲያቅበዘብዘው፣ሰላም ሲያሳጣው፣ውስጡን ሲያውከው ይመለከታል።  🌱በምንም መንገድ በሰዎች ልትጎዱ ትችላላችሁ፣በምንም ሁኔታ ውስጥ ሰዎች ሊገፏችሁና መጠቀሚያ ሊያደርጓችሁ ይችላሉ፣ግፉ ሲልም ባልጠበቃችሁት መንገድ የክፋትና የጥላቻ መርዛቸውን ረጭተው የህይወት ዘመን ህመምተኛ ሊያደርጓችሁ ይችላሉ።ነገር ግን ለአብዛኛው ክስተት መከሰት የእናንተም ፍቃድ እንዳለበት እወቁ።የምትጠቁት ለመጠቃት ቀላል ስለሆናችሁ ነው፣ሁሌም የምትጎዱት ከበዛው የዋህነታችሁ የተነሳ ነው።በመርዘኞች የደረሰባችሁ በደል ምንያህል ስቃይ እንዳለው፣ምንያህል ዋጋ እንደሚያስከፍል፣ምንያህል ፈጣሪን ለማማረር እንደሚያደርስም እያወቃችሁ በፍፁም መርዘኛ አትሁኑ፣በጭራሽ የክፋት ተምሳሌት፣የሰዎች ህመምና ስቃይ ምክንያት አትሁኑ። 🌱ሁላችንም  ብንሆን ስራችን ክፉም ይሁን ደግ በእያንዳንዱ የህይወት መንገዳችን ይከተለናል።የዘራነውን ያንኑ እናጭድ ዘንድ ተፈጥሮ ታስገድደናለች።ሰዎችን ስትቀርቡ ፍላጎታችሁን በጊዜ አሳውቋቸው፣ፍላጎታችሁን ሌላ አቀራረባችሁን ሌላ አታድርጉ።ዙሪያ ጥምጥም መሔድ አቁሙ፣በቀጥታ የምትፈልጉትን ነገር ተናገሩ ምላሻችሁ እምቢታ ከሆነ በፍጥነት መንገዳችሁን ቀይሩ።የሰውንም ሆነ የእናንተን ውድ ጊዜ አታባክኑ።  🌱ክፋት መገለጫህ እንዲሆን አትፍቀድ፣በስራው ምክንያት ሰዎች ውድቀቱን የሚመኙለት፣የሰው አሰናካይና አስጨናቂ አትሁን።እራስህ ላይ እንዲሰራ የማትፈልገውን ድራማ ሰዎች ላይ አትስራ፣ሆን ብለህ አቅደህ ሰዎችን ለመጉት አትንቀሳቀስ።የሆነብህ አንዴ ሆኖብሃል ዳግም አንተም ያንኑ አፀፋ ለመመለስ ብትጥር ጉዳትህን አታክምም፣ቁስልህን አታድንም፣የተሻልክ ሆነህም አትገኝም።መልካም ሰው ብትሆን ከማንም በፊት የምትጠቀመው አንተ ነህ፣እራስህን ከበደልና ከጥፋት ብታርቅ፣ካላስፈላጊ ድራማ ብታላቅቅ፣መንገድህን ብትይዝና ቁም ነገር ላይ ብታተኩር የምታተርፈው አንተ ነህ። 🌱ተደብቀን ሰዎች ባልጠበቁበት መንገድ ማጥቃት ጀግና አያስብለንም ወይም ጠንካራ አያደርገንም። በንግግርም ሆነ በተግባር ሰዎችን ከመስበር በፊት ደጋግመን እንሰብ፣በእነርሱ ቦታ ሆነን የስብራታቸውን መጠን እንመልከት፣በማንም ህይወት ከመጫወት በፊት መዘዙን እናስብ።ለራሳችን የምናዝንና ራሳችንን የምንወደው ከሆነ የረጨነው መርዝ መልሶ እንዳያጠፋን ከክፋ ተግባር እንራቅ፣ከአጓጉል ድራማ ውስጥ እንውጣ፣ልባችንን እንጠብቅ፣መልካም ሆነን በልባችን ሰላም እንፍጠር። 🌱በቀል የእግዚአብሔር ነው፣ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው፣ሀይል የእግዚአብሔር ነው፣ማዳንም የእግዚአብሔር ነው ነገር ግን ታጥበው ከማጠሩ ሰዎች እንራቅ አሳማን ብናጥበው መልሶ ቆሻሻው ላይ ይገኛልና መልሶ ይቆሽሻል ምክንያቱም ኖሮው ነውና አንዳንድ ሰዎችም እንደዚያ ናቸው፤ለመለወጥ ካልፈቀዱ በቀር በእኛ ጥረት ሊቀየሩ አይችሉም ታጥበው ጭቃ ናቸው። ልባቸው በጥፉት የደነደነ ከሆነ ለፍቅር መገዛት ውርደት ይሆንባቸዋል!! 🤌🏾ሁሉም ሰው ይማርበት ዘንድ ሸር አድርጉት🫶🏾 እግዚአብሔር ማስተዋልን፣ጥበብን፣እውቀትን ከፍቅር ጋር ይስጠን🙏እግዚአብሔር ብርሃኔና-መድሃኒቴ ነው።
🌱ሰዎችን የምትቀርቡት ለምንድነው? ግንኙነት የምትጀምሩት ምን ፈልጋችሁ ነው?የጓደኝነታችሁ አላማ ምንድነው? መርዘኛ እንደሚባሉት ሰዎች ገፃችሁን አሳምራችሁ፣ቃላቶቻችሁን አስውባችሁ፣እስክትግባቧቸው ቁጭ ብድግ እያላችሁ ከጀርባችሁ ግን የማይሆን የጥፋት ሴራ አንግባችሁ እንደሆነ ቆም ብላችሁ አስቡ።የሰው ህይወት አበላሽታችሁ በሰላም የምትኖሩ እንዳይመስላችሁ፣የሰው እቅድ አመሰቃቅላችሁ የራሳችሁን የምታሳኩ እንዳይመስላችሁ፣አምነው በቀረቧችሁ ሰዎች ላይ እያደባችሁ፣ክፋትን እያሰባችሁ፣ተጠቅማችሁ ለመጣል እየተዘጋጃችሁ ከሆነ የራሳችሁን መጥፊያ እያመቻቻችሁ እንደሆነ አስታውሱ። 🌱ማንም ሰው የሰውን ህይወት አመሰቃቅሎ በሰላም ሊኖር አይችልም።በሰዎች ክብር ላይ ተረማምዶ፣ፀጋቸውን ገፎ፣በሰው መሃል አዋርዶ የሚያገኘው ክብርም ሆነ ገንዘብ ለጊዜው የሚያስደስተው ሊመስለው ይችላል በስተመጨረሻ ግን እንዲሁ ሲያቅበዘብዘው፣ሰላም ሲያሳጣው፣ውስጡን ሲያውከው ይመለከታል። 🌱በምንም መንገድ በሰዎች ልትጎዱ ትችላላችሁ፣በምንም ሁኔታ ውስጥ ሰዎች ሊገፏችሁና መጠቀሚያ ሊያደርጓችሁ ይችላሉ፣ግፉ ሲልም ባልጠበቃችሁት መንገድ የክፋትና የጥላቻ መርዛቸውን ረጭተው የህይወት ዘመን ህመምተኛ ሊያደርጓችሁ ይችላሉ።ነገር ግን ለአብዛኛው ክስተት መከሰት የእናንተም ፍቃድ እንዳለበት እወቁ።የምትጠቁት ለመጠቃት ቀላል ስለሆናችሁ ነው፣ሁሌም የምትጎዱት ከበዛው የዋህነታችሁ የተነሳ ነው።በመርዘኞች የደረሰባችሁ በደል ምንያህል ስቃይ እንዳለው፣ምንያህል ዋጋ እንደሚያስከፍል፣ምንያህል ፈጣሪን ለማማረር እንደሚያደርስም እያወቃችሁ በፍፁም መርዘኛ አትሁኑ፣በጭራሽ የክፋት ተምሳሌት፣የሰዎች ህመምና ስቃይ ምክንያት አትሁኑ። 🌱ሁላችንም ብንሆን ስራችን ክፉም ይሁን ደግ በእያንዳንዱ የህይወት መንገዳችን ይከተለናል።የዘራነውን ያንኑ እናጭድ ዘንድ ተፈጥሮ ታስገድደናለች።ሰዎችን ስትቀርቡ ፍላጎታችሁን በጊዜ አሳውቋቸው፣ፍላጎታችሁን ሌላ አቀራረባችሁን ሌላ አታድርጉ።ዙሪያ ጥምጥም መሔድ አቁሙ፣በቀጥታ የምትፈልጉትን ነገር ተናገሩ ምላሻችሁ እምቢታ ከሆነ በፍጥነት መንገዳችሁን ቀይሩ።የሰውንም ሆነ የእናንተን ውድ ጊዜ አታባክኑ። 🌱ክፋት መገለጫህ እንዲሆን አትፍቀድ፣በስራው ምክንያት ሰዎች ውድቀቱን የሚመኙለት፣የሰው አሰናካይና አስጨናቂ አትሁን።እራስህ ላይ እንዲሰራ የማትፈልገውን ድራማ ሰዎች ላይ አትስራ፣ሆን ብለህ አቅደህ ሰዎችን ለመጉት አትንቀሳቀስ።የሆነብህ አንዴ ሆኖብሃል ዳግም አንተም ያንኑ አፀፋ ለመመለስ ብትጥር ጉዳትህን አታክምም፣ቁስልህን አታድንም፣የተሻልክ ሆነህም አትገኝም።መልካም ሰው ብትሆን ከማንም በፊት የምትጠቀመው አንተ ነህ፣እራስህን ከበደልና ከጥፋት ብታርቅ፣ካላስፈላጊ ድራማ ብታላቅቅ፣መንገድህን ብትይዝና ቁም ነገር ላይ ብታተኩር የምታተርፈው አንተ ነህ። 🌱ተደብቀን ሰዎች ባልጠበቁበት መንገድ ማጥቃት ጀግና አያስብለንም ወይም ጠንካራ አያደርገንም። በንግግርም ሆነ በተግባር ሰዎችን ከመስበር በፊት ደጋግመን እንሰብ፣በእነርሱ ቦታ ሆነን የስብራታቸውን መጠን እንመልከት፣በማንም ህይወት ከመጫወት በፊት መዘዙን እናስብ።ለራሳችን የምናዝንና ራሳችንን የምንወደው ከሆነ የረጨነው መርዝ መልሶ እንዳያጠፋን ከክፋ ተግባር እንራቅ፣ከአጓጉል ድራማ ውስጥ እንውጣ፣ልባችንን እንጠብቅ፣መልካም ሆነን በልባችን ሰላም እንፍጠር። 🌱በቀል የእግዚአብሔር ነው፣ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው፣ሀይል የእግዚአብሔር ነው፣ማዳንም የእግዚአብሔር ነው ነገር ግን ታጥበው ከማጠሩ ሰዎች እንራቅ አሳማን ብናጥበው መልሶ ቆሻሻው ላይ ይገኛልና መልሶ ይቆሽሻል ምክንያቱም ኖሮው ነውና አንዳንድ ሰዎችም እንደዚያ ናቸው፤ለመለወጥ ካልፈቀዱ በቀር በእኛ ጥረት ሊቀየሩ አይችሉም ታጥበው ጭቃ ናቸው። ልባቸው በጥፉት የደነደነ ከሆነ ለፍቅር መገዛት ውርደት ይሆንባቸዋል!! 🤌🏾ሁሉም ሰው ይማርበት ዘንድ ሸር አድርጉት🫶🏾 እግዚአብሔር ማስተዋልን፣ጥበብን፣እውቀትን ከፍቅር ጋር ይስጠን🙏እግዚአብሔር ብርሃኔና-መድሃኒቴ ነው።

About