@outsider_espada: Hanya Engkau Ya Allah #suno #outsider_espada #allah #hanyaallah #hasbunallahwanikmalwakil

Espada 331
Espada 331
Open In TikTok:
Region: ID
Sunday 29 March 2026 18:50:33 GMT
24029
809
24
173

Music

Download

Comments

yunitaanggraini020688
Yuyun :
izin save ya ka 🙏
2026-06-03 16:45:40
1
s.t_arifwibowo
s.t arif wibowo :
hasbunallah wanikmal wakil nikmal maula wanikman nasir 🤲🏽🤲🏽🤲🏽
2026-04-18 13:45:48
0
bob149456
bobreedwan :
2026-05-20 06:24:42
0
kabkrm
asikinaja⚡︎﷽ :
2026-04-01 00:13:19
1
ajiaren7
*TUNGGAL* :
Memurnikan keasaan rahmattallilalamin🥰 Allahhummasoli ala saidina Muhammad Waala Alihi saiydinan Muhammad 🥰
2026-03-30 01:54:14
1
haninonong
Hanin Onong :
🥰
2026-04-10 13:37:05
0
sya48971
﷽𝒔𝒚𝒂𝒓𝒊𝒇𝒂𝒉 𝑸𝒐𝒍𝒃𝒖 :
سبحان الله والحمدلله ولااله الا الله والله أكبر ولا حول ولاقوة الابالله العلي العظيم
2026-04-08 01:55:38
0
akudosa
spiderman :
ALHAMDULLIAH. bang reques. Judul. SYEH ABDUL QODIR JAELANI R A,
2026-03-30 04:04:57
1
bonaribonari505
Tedjo :
2026-03-30 22:56:28
1
nailaputri3682
Naila Putri3682 :
👍
2026-03-29 22:38:29
1
sitinurdariah99
Siti Nurdariah890 :
🙏🙏
2026-03-30 13:30:20
2
janggutkudut
ujang243 :
@
2026-04-01 07:39:37
1
rezaaditiya1611
Reza aditiya✅ :
👌👍👍👍
2026-03-30 23:52:52
1
jaseng1223
Jaseng :
💚💚💚💚💚💚💚💚
2026-03-30 02:27:35
1
jajang.suwarna
Jajang Suwarna :
👌👌👌🥰🥰🥰
2026-03-29 21:07:50
1
radenayuazhari
julwa 🐼 kecil :
🥰🥰🥰
2026-04-29 14:59:36
0
chakey47
MR,Q :
🥰🎧👍
2026-04-14 13:25:55
0
ahmadsyaiful793
Ahmad Syaiful :
🥺🥺🥺
2026-05-27 12:44:50
0
To see more videos from user @outsider_espada, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#መቆሚያ ያጣው የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን እልቂት 😭😭😭 ⛪⛪⛪ EOTCTV የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም)                          ​የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም   በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተለያዩ ወረዳዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው ጥቃት በአዲስ መልክ ቀጥሎ የ21 ንጹሐን ወገኖች ሕይወት በግፍ ማለፉን ቋሚ ሲኖዶስ በመሪር ኃዘን ገልጿል።  ኦርቶዶክሳውያን በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል በነፃነት የመኖርና ሥርዓተ አምልኮ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸው ሊከበር ይገባል ያለው ቋሚ ሲኖዶሱ፤ የፌዴራልና የክልሉ መንግሥት  እርምጃዎች በአፋጣኝ እንዲወስዱ አሳስቧል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተደጋጋሚ እየተፈጸመ ያለው ሞትና መፈናቀልም ኦርቶዶክሳውያን ልጆቻችን በየትኛውም የሀገራችን ክፍል በነጻነት ሠርተው የመኖርና ሥርዓተ አምልኮ የመፈጸም ሕገ መንግሥታዊ መብታቸውን የሚጋፋ በመሆኑ የክልሉና የፌዴራል መንግሥት ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ ተከታትለው አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሰጡበት ቋሚ ሲኖዶስ በጥብቅ ያሳስባል፣ እንዲሁም ለተፈጸመው ግፍ አፋጣኝ ፍትሕ እንዲሰጥና ገዳዮች በሕግ እንዲጠየቁ እና የዜጎችን ደኅንነትና ንብረት የማስጠበቅ የመንግሥት ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፤የሀገር ሰላምና የቤተ ክርስቲያን አንድነት ዐቢይ ኮሚቴ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ዘላቂ መፍትሔ እንዲያመጣ ቋሚ ሲኖዶስ አሳስቧል ። ​በመጨረሻም ቋሚ ሲኖዶስ ስለስሙ መከራን ለተቀበሉ
#መቆሚያ ያጣው የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን እልቂት 😭😭😭 ⛪⛪⛪ EOTCTV የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም) ​የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተለያዩ ወረዳዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው ጥቃት በአዲስ መልክ ቀጥሎ የ21 ንጹሐን ወገኖች ሕይወት በግፍ ማለፉን ቋሚ ሲኖዶስ በመሪር ኃዘን ገልጿል። ኦርቶዶክሳውያን በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል በነፃነት የመኖርና ሥርዓተ አምልኮ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸው ሊከበር ይገባል ያለው ቋሚ ሲኖዶሱ፤ የፌዴራልና የክልሉ መንግሥት እርምጃዎች በአፋጣኝ እንዲወስዱ አሳስቧል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተደጋጋሚ እየተፈጸመ ያለው ሞትና መፈናቀልም ኦርቶዶክሳውያን ልጆቻችን በየትኛውም የሀገራችን ክፍል በነጻነት ሠርተው የመኖርና ሥርዓተ አምልኮ የመፈጸም ሕገ መንግሥታዊ መብታቸውን የሚጋፋ በመሆኑ የክልሉና የፌዴራል መንግሥት ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ ተከታትለው አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሰጡበት ቋሚ ሲኖዶስ በጥብቅ ያሳስባል፣ እንዲሁም ለተፈጸመው ግፍ አፋጣኝ ፍትሕ እንዲሰጥና ገዳዮች በሕግ እንዲጠየቁ እና የዜጎችን ደኅንነትና ንብረት የማስጠበቅ የመንግሥት ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፤የሀገር ሰላምና የቤተ ክርስቲያን አንድነት ዐቢይ ኮሚቴ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ዘላቂ መፍትሔ እንዲያመጣ ቋሚ ሲኖዶስ አሳስቧል ። ​በመጨረሻም ቋሚ ሲኖዶስ ስለስሙ መከራን ለተቀበሉ" ንጹሐን ዕረፍተ ነፍስን፣ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ተመኝቷል።

About