@debbypeter_: No music. Just Tokyo. 🇯🇵 Listen to the rhythm of Shibuya #japantravel #visitjapan #shibuya #traveltiktok #tokyo

Debby & Peter
Debby & Peter
Open In TikTok:
Region: ID
Friday 10 April 2026 02:58:43 GMT
3785
111
5
69

Music

Download

Comments

mi4_nicole
𝒩𝒾𝒸𝑜𝓁𝑒 💤 :
日本は本当に美しいのに、私はなんて不運なんだろう、アルゼンチン生まれなんだ 😭😭
2026-06-15 23:42:34
1
eurafafaa
rafafaa :
Fervo
2026-04-10 22:02:03
0
nyo.chaw5182
Nyo Chaw :
❤️❤️❤️
2026-04-11 12:45:23
1
uniton.md
uniton - fabrica de confecții :
🙂
2026-04-11 15:40:33
1
To see more videos from user @debbypeter_, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጁን 30 መቃረቡን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉን ማጠናከሩን አስታወቀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መጤ ጠል ቡድኖች ማንኛውም በአገሪቱ ውስጥ የሚገኝ ህገ ወጥ ስደተኛ እስከ ጁን 30 ለቆ እንዲወጣ ትእዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ ከተገኘ ግን ንብረቱን እንደሚዘርፉና ህይወቱን እንደሚያጠፉ ጭምር ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፀጥታ ሀይሉን ለማጠናከር መወሰኑን አስታውቋል፡፡  የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡#ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #greenscreen
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጁን 30 መቃረቡን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉን ማጠናከሩን አስታወቀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መጤ ጠል ቡድኖች ማንኛውም በአገሪቱ ውስጥ የሚገኝ ህገ ወጥ ስደተኛ እስከ ጁን 30 ለቆ እንዲወጣ ትእዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ ከተገኘ ግን ንብረቱን እንደሚዘርፉና ህይወቱን እንደሚያጠፉ ጭምር ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፀጥታ ሀይሉን ለማጠናከር መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡#ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #greenscreen

About