@ayoushofficial_4: ❤️🥹 #اكسبلور #explore #mbcthevoicekids

Aisha
Aisha
Open In TikTok:
Region: US
Saturday 18 April 2026 13:10:31 GMT
1044817
38183
415
2165

Music

Download

Comments

si__si701
عليَ 🇸🇦 :
اللجنه من شي ان
2026-05-01 18:45:55
1138
r_sa131
. :
شيرين تقلدها هاييي ❣️.
2026-04-30 22:32:16
704
hiba768988
𝐻𝑖𝑏𝑎 :
خلتني اهوجس
2026-05-01 13:14:34
408
ya_x_26
:『يقــيــن⃤🇺🇸 』𖤍᭄𓄹 :
يربي على الاحساس 🥺ما شاءلله على صوتها
2026-05-01 14:00:16
161
mathematic30
mathematic :
أشعر بالخجل أن أقول إنها تغنيها أجمل من شيرين، لأنني أحب شيرين كثيرًا. من اقلیم کردستان تحية اليك
2026-05-01 11:40:08
41
gh12251
﮼لوفيِ♥️⚜️. :
الله ع صوت🫠🥹♥️.
2026-05-02 16:31:41
49
nazlhj
ريحاانة 🍒❤♥🥺 :
والله صوتها حلو ليش عملو هيك 🥺🥺
2026-05-05 20:51:52
25
mariam.ahmed8337
Mariam Ahmed :
صوتها واحساسها بيجننن ❤️❤️
2026-04-26 14:52:30
67
zxm_177
إلاسـدي🦅 :
تره صوها كللش حلو والله🥲🩵
2026-05-02 09:12:09
40
jjto55
م🌷 :
صوتهاا ينااس
2026-05-01 21:28:06
21
iv_wg1
ميس :
دايما اعيد الفيديو عشان ذي اللقطة
2026-05-13 22:36:06
22
c_s238
ᴬᴼᵀᴬᴿ :
الصوت يخبل 💔😔
2026-05-02 16:38:12
9
merota_2001
مـيم | Mero Al Shiky🇱🇾 :
صوتها اجمل من اصوات اللجنه
2026-05-04 11:18:48
17
noryahmed25
Nour Gymnastics 🤸 :
علفكره الصوت تحفه بس ليه ما حدا لف لها غير داليا 🫠😭
2026-05-06 21:02:46
12
its_sondos._67
سـنـدس 𓂆 :
لما بدي اغنيها ما بروح عند شيرين بروح عند البنتتتت هاي
2026-05-08 14:28:35
10
hana520259
Hana 🫀 :
يا رب اشفي امي دعوه 40 مستجابه
2026-05-10 20:52:41
6
abirnihad58
Niso hob :
💋💋💋💋💋💋حبيبتي انتي ستسحق التشجيع مين معي
2026-05-10 19:11:37
5
taramed3
Noor Mohamed :
بعيد عن كل شي أنا احس داليا مره طيبه وحنونه ولطيفه
2026-05-02 20:08:59
14
misshadjer
▰▰ 𝐇 ▰▰ :
الحمد لله اختاروها ابدعت فهيك اغنية صعبة
2026-05-02 03:14:58
17
nada.abubker
nada.abubker :
داليا تختار حسب الاغنية
2026-05-01 12:17:20
30
h18_190
𝓗🦢 :
روعةةة وربنااا
2026-05-03 18:37:20
10
To see more videos from user @ayoushofficial_4, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ተከለከለ አሉ 😒 ✍️....እኔ በተለይ የመጀመሪያውን አልበሜን ላወጣ ሥራዬን ከሮሃ ባንድ ጋር ሠርቼ ካጠናቀቅኹ በኋላ ባንዱ ሁለት ዘፈኖችን እንዲያስተካክል አሣታሚው ሲጠይቃቸው ሥራ ስለሚበዛባቸው ይሁን መሥራት ባለመፈለጋቸው ፍቃደኛ ሳይኾኑ ቀሩ፡፡ ዘፈኖቹን ናሙናው ላይ እንደነበሩት አድርጌ አለመምራቴን አሣታሚው ስላመነበት ሌላ ስቱዲዮ ገብተን ሁለቱን ዘፈኖችና ሁሉንም አፍርሰን በአንድ ዓይነት አሠራር ለመቅረጽ ተስማምተን እንደገና ሠራናቸው፡፡ ሙዚቃውን የሠሩት ፈለቀ ኃይሉ፣ኃይለእግዚአብሔር ገዳሙና ነፍሱን ይማረውና ደረጀ ተፈራ ነበሩ፡፡ የቀረጸው ደግሞ እሱንም ነፍሱን ይማረውና አሣታሚው የ‹‹ሶል ኩኩ›› ባለቤት ሣህለ ነበር፡፡ ሙዚቀኞቹ ከሮሃ ባንድ የወጡ ስለነበሩ ‹‹አሞራ ባንድ›› የሚል አዲስ ስም አውጥተው አብረን ጥሩ ነገር ሠራን፡፡ ለእኔ ግን በጣም ፈታኝ እና አድካሚ ነበር... ይላል የዛሬው ባለታሪካች እጅግ ተወዳጁ አንጋፋው ፀጋዬ እሸቱ🙌🥰 ይሄን በድጋሚ በ2005 ካሳተመው ምርጥ አልበም በኋላ በሰጠው interview ላይ ✨ውድ ቤተሰቦቼ እስቲ ለዛሬ ይሄን ቆንጆ interview በተወሰነ መልኩ ይዤላቹ መጥቻለሁ 🙏 ፀግሽ እንዲህ ሲል ይቀጥላል .........ጨረስኩ ብዬ ሳስብ ከአንድ ባንድ ወደ ሌላ ባንድ ተሸጋግሬ መሥራቴ በጣም ልፋት ነበረው፡፡ ቴክኖሎጂውን በሚመለከት የመጀመሪያውን አልበሜን ዘፈን ለመቅረጽ ስንሰባሰብ ሰባራ ባቡር ይባል በነበረው ሰፈር ውስጥ አነስተኛ ሙዚቃ ቤት እና ከጀርባው ደግሞ ትንሽዬ ስቱዲዮ የመሰለ ቤት የነበረው ተክሌ ተስፋዝጊ ጋር ነበር የምንሠራው፡፡ ቤቷ በጣም ጠባብ ስለነበረች ሁላችንም በቅርበት ተጠጋግተን ዙሪያ ሠርተን ነበር የምንቀርጸው፡፡ ሁለተኛውንም አልበም ስሠራም ከ‹‹ሶል ኩኩ›› ሙዚቃ ቤት ጋራ በጋራ ይሠራ የነበረው የ‹‹ናዲ›› ሙዚቃ ቤት ባለቤት የእነኑረዲን መኖሪያ ቤት እንቁላል ፋብሪካ አካባቢ ይገኝ ነበር፡፡ ሳሎን ቤታቸው ሰፋ ያለ ስለነበር እዛ ነበር የቀረጽነው፡፡ ዘፈኑ የሚቀዳው ደግሞ በዴክ ስለነበር ሁሉም ነገር የሚቀረጸው አንድ ላይ ነበር፡፡ ቀረጻው ከተበላሸ ከመጀመሪያው ጀምሮ እንደገና ይቀዳል፡፡ ዛሬ ግን እኔ ባበላሽ የሚደገመው የእኔ ብቻ ነው ያውም ያበላሸኋት ቦታ ተለይታ፡፡ አንዱ ሙዚቀኛ ቢበላሽበትም እንደዚያው ለብቻው ገብቶ ይሠራዋል፡፡ የአሁኑ አደረጃጀቱም ኾነ የድምጽ መቅረጫ መሳሪያዎቹ ዘመናዊነት የሚያጠያይቅ አይደለም ከዚህ አንጻር ሳየው የቀድሞው የእኛ ልፋት ተወዳዳሪ አይገኝለትም፡፡ ለድምጻዊው ግን በጣም ጠቃሚ የኾነ አሠራር ነበር፡፡ ለዘፈኖቹ ከፍተኛ ግምት በመስጠት በተደጋጋሚ ጥናት የዳበረ ሥራ ስለሚኾን ወደ ሰው ጆሮ ሲደርስ የሚደመጥ ያደርገዋል፡፡ መድረክ ላይ ሲወጣም የተዋጣለት ሥራ ለመሥራት ያስችላል፡፡ ዛሬ ለሥራው ግምት አይሰጥም ማለቴ ሳይኾን ያለምንም ጥናት በአንድ ቀን ሁሉንም ነገር የሚጠናቀቅበት አሠራር አለ፡፡ ከዚህ አንጻር የዛን ጊዜውን ያህል የጠነከረ ሥራ ይሠራል ማለት ይከብዳል፡፡ 📌ዘፈኖቹን የተቀረጽከው እንደ አዲስ በመኾኑ ልፋቱ እንዴት ነበር? ዘፈኑን የሚያውቁትን ባለሞያዎች አሰባስቤ በክብረት መሪነት የተሠራ ነው፡፡ ዘፈኖቹን በጥሩ ሁኔታ ያደራጃቸው እና በሙዚቃው ሕግ መሠረት መስመር ያስያዘው ደግሞ ፈለቀ ነው፡፡ እኔ ድምጼን የሰጠሁት ፈለቀ አስተካክሎ ባመጣው ሙዚቃ ነው፡፡ ከዛ በኋላ ሙዚቀኞቹ ገብተው ሠሩት፡፡ በዚህም ምክንያት ምንም የሥራ ጫና ሳይኖርብኝ በተረጋጋ ሁኔታ ነው የሠራነው፡፡ በዚህ በኩል ባለሞያዎቹ ትልቅ አስተዋፆ አላቸውና ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ፡፡ 📌ለምን እንደገና መሥራት ፈለክ? ዘፈኖቼ በብዛት የነበሩትና አሁንም ያሉት በኦዲዮ ካሴት ላይ ነው፡፡ የዛን ዘመን ቴክኖሎጂ እየቀረና በአዳዲስ እየተተካ ሲመጣ ይህ ትውልድ ከእኔ ዘፈን ጋር እየተራራቀ ሊሄድ ይችላል የሚል ስጋት አደረብኝ፡፡ ዕድሜዬም ለዱላ ማስያዝ ከመድረሱ በፊት መዘጋጀት እና ለትውልዱ አንድ ነገር ትቼ ማለፍ አለብኝ በሚል አስቤ ነው እንደ አዲስ ስቱዲዮ ገብቼ ነው የሠራሁት፡፡📌ዘፈኖቹን ከየአልበሞቹ ላይ እንዴት መረጥካቸው?  ለሰው ጆሮ ቅርብ ናቸው ያልኳቸውን ዘፈኖች ነው የመረጥኩት፡፡ በዛን ዘመን ዘፈን ስናወጣ የአልበም ስያሜ አልነበረውም፡፡ አንዱን ዘፈን መርጠን ነው መጠሪያ የምናደርገው፡፡ ‹‹እሄዳለሁ ሐረር›› የሚለው ዘፈን ካለበት የመጀመሪያው አልበም ላይ ስድስት ዘፈን መረጥኩ፡፡ ‹‹ለሠርጓ ተጠራሁ›› ካለበት ሁለተኛው አልበም ደግሞ አራት ዘፈን መረጥኩ፡፡ ከሦስተኛው አንድ ዘፈን መረጥኩና ሌሎቹን ከተለያዩ ድምፃውያን ጋራ ከሠራኋቸው ኮሌክሽኖች በአጠቃላይ 14 ዘፈን ነው መርጬ በድጋሚ የሠራሁት፡፡ በምርጫዬም የተከፋ ሰው የለም፡፡ 📌ከቀድሞው ጋራ የድምፅ ልዩነት የለውም? ብዙ የተለየ ነገር የለውም፡፡ ምናልባት በጉርምስና ወቅት የተሠራና ዕድሜ 40ን ካለፋ በኋላ የሚሠራ ሥራ ትንሽ ልዩነት ያመጣል የሚል ሐሳብ ከተነሳ አሁን ያኔ ከነበረኝ ነገር ትንሽ በሰል ያልኩበት ሥራ ይመስለኛል፡፡ እንዲህ ያለውን ዘፈን ለምን አላካተትክም ያለህ የለም? እንደሱ የሚልማ በጣም በርካታ ሰው አለ፡፡ በአብዛኛው የሚወደውን ዘፈን እያስታወሰ ለምን እንዳስቀረሁት ይጠይቀኛል፡፡ በአንድ ጊዜ ሁሉኑም ዘፈን ማካተት ስለማይቻል የቀሩትን ዘፈኖች አሰባስቤ የማውጣት ሐሳብ እንዳለኝ እነግራቸዋለሁ፡፡ ነገር ግን አሁን ይፋ በማላደርገው መንገድ የምሠራው አንድ አልበም፣ አንድ አልበም ደግሞ በተለመደው ስልት የምሠራው እንዲሁም ከአብርሃም ወልዴ ጋራ አንድ ነጠላ ዜማ እስከነ ቪዲዮ ክሊፑ የመሥራት ዕቅድ ስላለኝ እነዚህን ስጨርስ በኦዲዮ ካሴት ያሉትን ሁሉንም ሥራዎቼን አሰባስቤ ወደ ሲዲ መቀየር እፈልጋለሁ፡፡ 📌ከመጀመሪያው አልበምህና ከአሁኑ በወጪ ደረጃ የቱ ፈታኝ ነው? የመጀመሪያውን አልበሜን ስሠራ ሁሉንም ወጪ የሸፈነው ሙዚቃ ቤቱ ነበር፡፡ እኔን ከፍሎ አዘፈነኝ እንጂ ለማን ምን ያህል ገንዘብ እንደከፈለ የማውቀው ነገር እንኳን አልነበረም፡፡በወቅቱ የማውቀው ነገር ቢኖር ለሮሃ ባንድ ተከፍሎት የነበረውን ዐስራ አንድ ሺሕ ብር ብቻ ነው፡፡ሆኖም የቱንም ያህል ቢከፍል አሁን እኔ ለዜማ፣ለግጥም እና ለቅንብሩን ካወጣሁት ወጪ ጋር የሚደራረስ አይሆንም፡፡ እኔም አሁን ማስተሩን ለናሆም ሪከርድስ የሸጥኩበት ዋጋ ያኔ ከተከፈለኝ ጋር በፍጹም የሚቀራረብ አይደለም፡፡ 📌ለመጀመሪያው አልበም ሥራህ ሙዚቃ ቤት ያገናኘህ ኮመዲያን ልመንህ ነበር፡፡ ኮሚሽን ከፍለኸው ነበር? ልመንህ ታደሰ እኔን ብቻ ሳይኾን ነፍሱን ይማረውና ኬኔዲ መንገሻንም ከሶል ኩኩ ሙዚቃ ቤት ጋራ ያገናኘው እርሱ ነበር፡፡ እኔ በዛን ጊዜ የተዋዋልኩት በሦስት ሺሕ ብር ነበር፡፡ ግማሹን መጀመሪያ ተቀብዬ ቀሪው መጨረሻ ላይ ነው የተከፈለኝ፡፡ በወቅቱ ደግሞ አብረን አንድ ኪነት እንሠራ ስለነበር እርሱም ስጠኝ አላለኝም እኔም ኮሚሽን አልከፈልኩትም፡፡ በዛን ጊዜ ደግሞ ኮሚሽን የሚባል ነገር አይታወቅም ነበር፡፡ ሐሳቡም ቢተነፈስ ክፍያ የሚጠየቅበት ዘመን ላይ የደረስነው አሁን ነው፡፡ 📌ልመንህን አግኝተኸው ታውቃለህ?.... ....ይቀጥላል 🗣️ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡 Musictube #fyp #ፀጋዬ_እሸቱ #ተከለከለአሉ #musictube369 #ethiopianmusic
ተከለከለ አሉ 😒 ✍️....እኔ በተለይ የመጀመሪያውን አልበሜን ላወጣ ሥራዬን ከሮሃ ባንድ ጋር ሠርቼ ካጠናቀቅኹ በኋላ ባንዱ ሁለት ዘፈኖችን እንዲያስተካክል አሣታሚው ሲጠይቃቸው ሥራ ስለሚበዛባቸው ይሁን መሥራት ባለመፈለጋቸው ፍቃደኛ ሳይኾኑ ቀሩ፡፡ ዘፈኖቹን ናሙናው ላይ እንደነበሩት አድርጌ አለመምራቴን አሣታሚው ስላመነበት ሌላ ስቱዲዮ ገብተን ሁለቱን ዘፈኖችና ሁሉንም አፍርሰን በአንድ ዓይነት አሠራር ለመቅረጽ ተስማምተን እንደገና ሠራናቸው፡፡ ሙዚቃውን የሠሩት ፈለቀ ኃይሉ፣ኃይለእግዚአብሔር ገዳሙና ነፍሱን ይማረውና ደረጀ ተፈራ ነበሩ፡፡ የቀረጸው ደግሞ እሱንም ነፍሱን ይማረውና አሣታሚው የ‹‹ሶል ኩኩ›› ባለቤት ሣህለ ነበር፡፡ ሙዚቀኞቹ ከሮሃ ባንድ የወጡ ስለነበሩ ‹‹አሞራ ባንድ›› የሚል አዲስ ስም አውጥተው አብረን ጥሩ ነገር ሠራን፡፡ ለእኔ ግን በጣም ፈታኝ እና አድካሚ ነበር... ይላል የዛሬው ባለታሪካች እጅግ ተወዳጁ አንጋፋው ፀጋዬ እሸቱ🙌🥰 ይሄን በድጋሚ በ2005 ካሳተመው ምርጥ አልበም በኋላ በሰጠው interview ላይ ✨ውድ ቤተሰቦቼ እስቲ ለዛሬ ይሄን ቆንጆ interview በተወሰነ መልኩ ይዤላቹ መጥቻለሁ 🙏 ፀግሽ እንዲህ ሲል ይቀጥላል .........ጨረስኩ ብዬ ሳስብ ከአንድ ባንድ ወደ ሌላ ባንድ ተሸጋግሬ መሥራቴ በጣም ልፋት ነበረው፡፡ ቴክኖሎጂውን በሚመለከት የመጀመሪያውን አልበሜን ዘፈን ለመቅረጽ ስንሰባሰብ ሰባራ ባቡር ይባል በነበረው ሰፈር ውስጥ አነስተኛ ሙዚቃ ቤት እና ከጀርባው ደግሞ ትንሽዬ ስቱዲዮ የመሰለ ቤት የነበረው ተክሌ ተስፋዝጊ ጋር ነበር የምንሠራው፡፡ ቤቷ በጣም ጠባብ ስለነበረች ሁላችንም በቅርበት ተጠጋግተን ዙሪያ ሠርተን ነበር የምንቀርጸው፡፡ ሁለተኛውንም አልበም ስሠራም ከ‹‹ሶል ኩኩ›› ሙዚቃ ቤት ጋራ በጋራ ይሠራ የነበረው የ‹‹ናዲ›› ሙዚቃ ቤት ባለቤት የእነኑረዲን መኖሪያ ቤት እንቁላል ፋብሪካ አካባቢ ይገኝ ነበር፡፡ ሳሎን ቤታቸው ሰፋ ያለ ስለነበር እዛ ነበር የቀረጽነው፡፡ ዘፈኑ የሚቀዳው ደግሞ በዴክ ስለነበር ሁሉም ነገር የሚቀረጸው አንድ ላይ ነበር፡፡ ቀረጻው ከተበላሸ ከመጀመሪያው ጀምሮ እንደገና ይቀዳል፡፡ ዛሬ ግን እኔ ባበላሽ የሚደገመው የእኔ ብቻ ነው ያውም ያበላሸኋት ቦታ ተለይታ፡፡ አንዱ ሙዚቀኛ ቢበላሽበትም እንደዚያው ለብቻው ገብቶ ይሠራዋል፡፡ የአሁኑ አደረጃጀቱም ኾነ የድምጽ መቅረጫ መሳሪያዎቹ ዘመናዊነት የሚያጠያይቅ አይደለም ከዚህ አንጻር ሳየው የቀድሞው የእኛ ልፋት ተወዳዳሪ አይገኝለትም፡፡ ለድምጻዊው ግን በጣም ጠቃሚ የኾነ አሠራር ነበር፡፡ ለዘፈኖቹ ከፍተኛ ግምት በመስጠት በተደጋጋሚ ጥናት የዳበረ ሥራ ስለሚኾን ወደ ሰው ጆሮ ሲደርስ የሚደመጥ ያደርገዋል፡፡ መድረክ ላይ ሲወጣም የተዋጣለት ሥራ ለመሥራት ያስችላል፡፡ ዛሬ ለሥራው ግምት አይሰጥም ማለቴ ሳይኾን ያለምንም ጥናት በአንድ ቀን ሁሉንም ነገር የሚጠናቀቅበት አሠራር አለ፡፡ ከዚህ አንጻር የዛን ጊዜውን ያህል የጠነከረ ሥራ ይሠራል ማለት ይከብዳል፡፡ 📌ዘፈኖቹን የተቀረጽከው እንደ አዲስ በመኾኑ ልፋቱ እንዴት ነበር? ዘፈኑን የሚያውቁትን ባለሞያዎች አሰባስቤ በክብረት መሪነት የተሠራ ነው፡፡ ዘፈኖቹን በጥሩ ሁኔታ ያደራጃቸው እና በሙዚቃው ሕግ መሠረት መስመር ያስያዘው ደግሞ ፈለቀ ነው፡፡ እኔ ድምጼን የሰጠሁት ፈለቀ አስተካክሎ ባመጣው ሙዚቃ ነው፡፡ ከዛ በኋላ ሙዚቀኞቹ ገብተው ሠሩት፡፡ በዚህም ምክንያት ምንም የሥራ ጫና ሳይኖርብኝ በተረጋጋ ሁኔታ ነው የሠራነው፡፡ በዚህ በኩል ባለሞያዎቹ ትልቅ አስተዋፆ አላቸውና ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ፡፡ 📌ለምን እንደገና መሥራት ፈለክ? ዘፈኖቼ በብዛት የነበሩትና አሁንም ያሉት በኦዲዮ ካሴት ላይ ነው፡፡ የዛን ዘመን ቴክኖሎጂ እየቀረና በአዳዲስ እየተተካ ሲመጣ ይህ ትውልድ ከእኔ ዘፈን ጋር እየተራራቀ ሊሄድ ይችላል የሚል ስጋት አደረብኝ፡፡ ዕድሜዬም ለዱላ ማስያዝ ከመድረሱ በፊት መዘጋጀት እና ለትውልዱ አንድ ነገር ትቼ ማለፍ አለብኝ በሚል አስቤ ነው እንደ አዲስ ስቱዲዮ ገብቼ ነው የሠራሁት፡፡📌ዘፈኖቹን ከየአልበሞቹ ላይ እንዴት መረጥካቸው? ለሰው ጆሮ ቅርብ ናቸው ያልኳቸውን ዘፈኖች ነው የመረጥኩት፡፡ በዛን ዘመን ዘፈን ስናወጣ የአልበም ስያሜ አልነበረውም፡፡ አንዱን ዘፈን መርጠን ነው መጠሪያ የምናደርገው፡፡ ‹‹እሄዳለሁ ሐረር›› የሚለው ዘፈን ካለበት የመጀመሪያው አልበም ላይ ስድስት ዘፈን መረጥኩ፡፡ ‹‹ለሠርጓ ተጠራሁ›› ካለበት ሁለተኛው አልበም ደግሞ አራት ዘፈን መረጥኩ፡፡ ከሦስተኛው አንድ ዘፈን መረጥኩና ሌሎቹን ከተለያዩ ድምፃውያን ጋራ ከሠራኋቸው ኮሌክሽኖች በአጠቃላይ 14 ዘፈን ነው መርጬ በድጋሚ የሠራሁት፡፡ በምርጫዬም የተከፋ ሰው የለም፡፡ 📌ከቀድሞው ጋራ የድምፅ ልዩነት የለውም? ብዙ የተለየ ነገር የለውም፡፡ ምናልባት በጉርምስና ወቅት የተሠራና ዕድሜ 40ን ካለፋ በኋላ የሚሠራ ሥራ ትንሽ ልዩነት ያመጣል የሚል ሐሳብ ከተነሳ አሁን ያኔ ከነበረኝ ነገር ትንሽ በሰል ያልኩበት ሥራ ይመስለኛል፡፡ እንዲህ ያለውን ዘፈን ለምን አላካተትክም ያለህ የለም? እንደሱ የሚልማ በጣም በርካታ ሰው አለ፡፡ በአብዛኛው የሚወደውን ዘፈን እያስታወሰ ለምን እንዳስቀረሁት ይጠይቀኛል፡፡ በአንድ ጊዜ ሁሉኑም ዘፈን ማካተት ስለማይቻል የቀሩትን ዘፈኖች አሰባስቤ የማውጣት ሐሳብ እንዳለኝ እነግራቸዋለሁ፡፡ ነገር ግን አሁን ይፋ በማላደርገው መንገድ የምሠራው አንድ አልበም፣ አንድ አልበም ደግሞ በተለመደው ስልት የምሠራው እንዲሁም ከአብርሃም ወልዴ ጋራ አንድ ነጠላ ዜማ እስከነ ቪዲዮ ክሊፑ የመሥራት ዕቅድ ስላለኝ እነዚህን ስጨርስ በኦዲዮ ካሴት ያሉትን ሁሉንም ሥራዎቼን አሰባስቤ ወደ ሲዲ መቀየር እፈልጋለሁ፡፡ 📌ከመጀመሪያው አልበምህና ከአሁኑ በወጪ ደረጃ የቱ ፈታኝ ነው? የመጀመሪያውን አልበሜን ስሠራ ሁሉንም ወጪ የሸፈነው ሙዚቃ ቤቱ ነበር፡፡ እኔን ከፍሎ አዘፈነኝ እንጂ ለማን ምን ያህል ገንዘብ እንደከፈለ የማውቀው ነገር እንኳን አልነበረም፡፡በወቅቱ የማውቀው ነገር ቢኖር ለሮሃ ባንድ ተከፍሎት የነበረውን ዐስራ አንድ ሺሕ ብር ብቻ ነው፡፡ሆኖም የቱንም ያህል ቢከፍል አሁን እኔ ለዜማ፣ለግጥም እና ለቅንብሩን ካወጣሁት ወጪ ጋር የሚደራረስ አይሆንም፡፡ እኔም አሁን ማስተሩን ለናሆም ሪከርድስ የሸጥኩበት ዋጋ ያኔ ከተከፈለኝ ጋር በፍጹም የሚቀራረብ አይደለም፡፡ 📌ለመጀመሪያው አልበም ሥራህ ሙዚቃ ቤት ያገናኘህ ኮመዲያን ልመንህ ነበር፡፡ ኮሚሽን ከፍለኸው ነበር? ልመንህ ታደሰ እኔን ብቻ ሳይኾን ነፍሱን ይማረውና ኬኔዲ መንገሻንም ከሶል ኩኩ ሙዚቃ ቤት ጋራ ያገናኘው እርሱ ነበር፡፡ እኔ በዛን ጊዜ የተዋዋልኩት በሦስት ሺሕ ብር ነበር፡፡ ግማሹን መጀመሪያ ተቀብዬ ቀሪው መጨረሻ ላይ ነው የተከፈለኝ፡፡ በወቅቱ ደግሞ አብረን አንድ ኪነት እንሠራ ስለነበር እርሱም ስጠኝ አላለኝም እኔም ኮሚሽን አልከፈልኩትም፡፡ በዛን ጊዜ ደግሞ ኮሚሽን የሚባል ነገር አይታወቅም ነበር፡፡ ሐሳቡም ቢተነፈስ ክፍያ የሚጠየቅበት ዘመን ላይ የደረስነው አሁን ነው፡፡ 📌ልመንህን አግኝተኸው ታውቃለህ?.... ....ይቀጥላል 🗣️ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን🫡 Musictube #fyp #ፀጋዬ_እሸቱ #ተከለከለአሉ #musictube369 #ethiopianmusic

About