@tesemamukura: ኢትዮጵያ የኤችአይቪ መከላከያ መድኃኒት በሙከራ ልትጀምር ነው‼ በየስድስት ወሩ በመርፌ የሚሰጠውና ከፍተኛ ውጤታማነት ያለው "ሌናካፓቪር" (Lenacapavir) የተሰኘው የኤችአይቪ ቅድመ መከላከያ መድኃኒት (PrEP) ከ6 ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ በሙከራ ደረጃ እንደሚጀመር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚንስቴር መ/ቤቱ እንዳለው:- 📌 መድኃኒቱ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቻ በመርፌ የሚወሰድ በመሆኑ ለተጠቃሚዎች ምቹና ውጤታማ ነው። 📌 የጤና ሚኒስቴር መድኃኒቱን ለማስገባት አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅትና የግዢ ሂደት እያከናወነ ይገኛል። 📌 መድኃኒቱ ውድ ቢሆንም፣ በግሎባል ፈንድ (Global Fund) ድጋፍ ወይም በመንግስት ግዢ አማካኝነት በተለይ ለቫይረሱ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲቀርብ ይደረጋል። 📌 ጎረቤት ሀገር ኬንያ በቅርቡ የመጀመሪያውን ዙር 21 ሺህ የመድኃኒት መጠን መረከቧ ይታወቃል።

tesema
tesema
Open In TikTok:
Region: ET
Sunday 10 May 2026 17:33:34 GMT
4890
40
2
2

Music

Download

Comments

user7118769219428
wiz :
🥰🥰🥰🥰 melkam zena nw sederse asawekun bakachwe le geta belachwe geta yebarikeh
2026-05-12 18:43:14
0
abdu.mahammed68
አአአብዱልአዚዝ :
🥰🥰🥰
2026-05-10 18:47:22
0
To see more videos from user @tesemamukura, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About