@thuykieu773shop: Dán tóc tui Sài

Thuý Kiều rì viu
Thuý Kiều rì viu
Open In TikTok:
Region: VN
Thursday 14 May 2026 14:49:26 GMT
422833
2714
40
588

Music

Download

Comments

lan.anhmh1413
☆bim☆🪼 :
em mua r nhưng nó bị nhăn í😭😭
2026-06-06 13:04:52
17
hiuchen0599
Chan Chăm Chỉ 💰🌾 :
Chị ơi giờ sao cho nó dính dô đây
2026-07-04 17:00:51
0
hnb.thi_
Coconut🥥 :
ngoài trợ có 18k
2026-06-17 14:30:37
2
bhaaan0201
Hân :
Của e nó bụ bung cái miếng vải bông hía trên ra í 🥰
2026-06-19 13:20:12
3
31301194817
Pé Diễm cuti💓💓 :
mặt cô đã đẹp rồi mà cài cái đó lên nó cute vãi
2026-07-19 16:28:42
0
ngice2th3
🍀 💞kaylin💞 🍀 :
chị cài sao hay thí em cài cứ bị phồng hai bên tai ( mong cj rep )
2026-06-16 03:38:35
6
quynhtrang_505
Quỳnh trang🌸🙃 :
Bả đeo cute quá trời t đeo lên như gì á😳
2026-07-18 05:34:48
0
qchi_kienthu
qchi_kienthu💐 :
em mua nó bị dài quá
2026-07-12 01:10:44
0
xun.nguyn3991
Xuân Nguyễn :
nhieu
2026-07-02 10:05:52
0
tuilabennha
hoàng thư cute :
bn ạ
2026-06-29 02:58:21
0
_thuzhaf_
тнυнàᥫᩣ :
Sao của em nó ngắn hơn hình v ạ
2026-06-27 11:18:11
1
emhanggxinhgai_214
Emm Hằnqq :
Báo Gia
2026-06-22 04:03:57
0
thaibaongoc287
Thái Bảo Ngọc :
con xài giống cô nè❤️❤️❤️❤️
2026-06-22 03:24:41
0
b.thy3335
Bé Thủy 🎀 :
rở ra dính tháo ra nhứt
2026-06-10 09:20:07
0
giang.ci2112
Thu Giang :
thấy chị này đeo băng đô đẹp vaiz
2026-06-21 05:12:54
0
tnguyen101105
Nguyên ơiii ✮⋆˙ :
@
2026-05-14 23:11:50
1
lekimyen250497
Lê Yến :
😁😁😁
2026-07-04 08:12:51
0
thi.quynh.nhu5
Thi Quynh Nhu :
🥰🥰🥰
2026-06-19 11:43:51
0
03hdnh
M :
@
2026-06-09 01:30:38
0
kayng350
ka ánh 350 :
😂
2026-07-07 06:53:56
0
To see more videos from user @thuykieu773shop, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#ኪዳነ_ምህረት ፲፮ ❤️☞︎︎ኪዳነ ምህረት ማለት የምህረት መሐላ ማለት ነው፡ ከ33ቱ በዓላተ እግዝእትነ ድንግል ማርያም አንዱ ነው፡፡ እመቤታችንም ከጌታችን መቃብር እየሄደች በምትለምንበት ጊዜ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና ምን ልታመጣብን ነው በማለት ሊጣሏት ሲመጡ ጌታችንም ከዓይናቸው ሰውሯታል አይሁድም ጠባቂ ቢያቆሙ እመቤታችን ዕለት ዕለት መሄዷን አላቋረጠችም እመቤታችንም እንዲህ ብላ ስትጸልይ ልጄ ወዳጄዘንድ ሆይ ከስጋዬ ስጋ ከነፍሴ ነፍስ ነስተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከ5 ቀን በቻለችህ ማሕጸኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለ መሰደዴ መትተህ ልምናዬን ትሰማኝ  እለምንሃለሁ አለች በዚህ ጊዜ ንውጽውጽውታ ሆነ መቃብራት ተሰነጣጠቀ ጌታችንም እልፍ ከእልፍ መላዕክቱ ጋር መጥቶ ሰላም ለኪ ማርያም ምን እንዳደርግልሽ ትለሚኚኛለሽ አላት፡፡ እርሷም መታሰቢያዬን ያደረገውን ስለ ስሜ ለችግረኛ የሚራራውን በስሜ ቤተ ክርስቲያን ያነጸውን መባዕ የሰጠውን ከሃይማኖት ከፍቅር ጽናት ልጁን በስሜ የጠራውን ሁሉ ማርልኝ ከሞተ ስጋ ከሞተ ነፍስ አድንልኝ አለችው፡፡ ጌታችንም ይህን ሁለ እንዳደርግልሽ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ወበ አቡየ ሕያው ወበመንፈስ ቅዱስ ብሎ ቃል ገብቶላት አርጓል፡፡ ••• ሌላው በላዔ ሰብ በአማርኛ ሰው በላ ማለት ነው ፤ ትክክለኛ ስሙ ግን ስምዖን ይባላል ቅምር በሚባል አገር የሚኖር ሌላው በላዔ ሰብ በአማርኛ ሰው በላ ማለት ነው ፤ ትክክለኛ ስሙ ግን ስምዖን ይባላል ቅምር በሚባል አገር የሚኖር እጅግ ባለጸጋ ነበር ፤ እንደ አብርሃም እንግዶችን እየተቀበለ ድሆችን እየመገበ የሚኖር ጻድቅ ነበር ፤ ሰይጣን በዚህ ስራው ቀናበት ሊፈትነውም በሦስት አረጋዊ ሽማግሌዎች ሥላሴ ነን ብሎ ተገለጠለት ልክ እንደ አብርሃም ፤ ሐዋርያው ጳውሎስ ሰይጣን የብርሃን መልአክ መስሎ ይመጣል እንዳለ ፤ እርሱም ሥላሴ መስለውት ተቀበላቸው ተንከባከባቸውም ፤ ምግብ አቀረበላቸው ምግብ አንበላም የምንጠይቅህን ግን ትፈጽምልን ዘንድ ቃል ግባልን አሉት ቃል ገባላቸው እንግዲያውስ የምትወደን ከሆነ አንድያ ልጅህን ሰዋልን አሉት ፤ መጀመሪያ ደነገጠ ኃላ አብርሃም ልጁን ሊሰዋ አልነበረምን እኔንም ሊፈትኑኝ ይሆናል ብሎ ለማረድ ተዘጋጀ፤ ተው የሚለው ድምጽ አልሰማም ፤ አረደው አወራረደው ይዞላቸው ቀረበ ፤ መጀመሪያ ቅመስልን አሉት ቀመሰው ወዲያው እነዚያ ሰዎች ተሰወሩበት እርሱም አህምሮውን ሳተ ተቅበዘበዘ ከዚያ በኃላ ምግብ አላሰኘውም የሰው ስጋ እንጂ መጀመሪያ ቤተሰቦቹን በላ ከዚያም ጓደኞቹን ጦርና የውኃ መንቀል ይዞ ከቤቱ ወጣ ያገኘውን ሰው እየገደለ ይበላል የበላቸው ሰው ቁጥር 78 ደረሰ ፤ በመንገድ ተቀምጦ የሚለምን በደዌ የተመታ አንድ ደሃ አገኘ ሊበላው ወደ እርሱ ተጠጋ ግን ቁስሉን አይቶ ተጸየፈው ፤  ••• ደሃውም “ ስለ እግዚአብሔር ከያዝከው ውኃ አጠጣኝ ” አለው “ዝም በል ደ ሃ ” ብሎት አለፈ ፤ “ አረ በውኃ ጥም ልሞት ነው ስለ ጻድቃን ስለ ቅዱሳን ” አለው አሁንም ዝም ብሎት ሄደ ለሦስተኛ ጊዜ “ ስለ አዛኝቷ ስለ ድንግል ማርያም ” አለው ፤ ሰውነቱን አንዳች ነገር ወረረው “ አሁን የጠራከውን ስም እስኪ ድገመው ስለ ማን አልከኝ ” አለው ፤ ስለ አዛኝቷ ስለ እመቤቴ ማርያም አለው ፤ ይህቺስ ደግ እንደሆነች በምልጃዋም ከሲኦል እንደምታወጣ ህጻን እያለው እናትና አባቴ ይነግሩኝ ነበር ፤ በል እንካ አለው እጁን ዘረጋለት ጥርኝ ውኃ ጠብ አደረገለት ወደ ጉሮሮው አልወረደም የተሰነጠቀ እጁ ውስጥ ገባ እንጂ ፤ በለዔ ሰብ ከዚያች ደቂቃ በኃላ አዕምሮው ተመለሰለት እንዲህም አለ “ በአንድ ዋሻ ውስጥ ገብቼ ስለ ኃጢያቴ አለቅሳለሁ ስጋዬ ከአጥንቴ እስኪጣበቅ እጾማለሁ ወዮሊኝ ወዮታም አለብኝ አለ ፤ ወደ ዋሻ ገባ ምግብ ሳይበላ ውኃም ሳይጠጣ 21 ቀን ኖሮ በርሃብ ሞተ ይላል ተአምረ ማርያም። ጨለማ የለበሱ ሰይጣናት እያስፈራሩ እያስደነገጡ ነፍሱን ወደ ሲኦል ሊወስዷት መጡ ፤ እመቤታችን ፈጥና በመካከላቸው ተገኘች ፤ ልጄ ወዳጄ ይህችን ነፍስ ማርሊኝ አለችው እናቴ ሆይ 78 ነፍሳትን የበላ እንዴት ይማራል አላት ፤ የካቲት 16 ቀን በጎልጎታ የገባህልኝ ቃል ኪዳን አስብ ስምሽን የጠራ መታሰቢያሽን ያደረገን እምርልሻለው ብለኸኝ የለምን አለችው ፤ እርሱም እስኪ ይህቺን ነፍስ በሚዛን አስቀምጧት አለ ቢያስቀምጧት ጥርኝ ውኃው መዝኖ ተገኘ ፤ ስላንቺ ስል ምሬታለው ሰባት ቀን ሲኦልን አስጎብኝታችሁ ወደ ገነት አግቧት አላቸው። ቦታሽ እዚህ ነበር እያሉ ሲኦልን አስጎብኝተው ወደ ገነት አገቧት። ••• ልመናዋ ክብሯ የልጇም ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን።  #ethopiantiktok🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #duietwithme #sharethecare #200kviews
#ኪዳነ_ምህረት ፲፮ ❤️☞︎︎ኪዳነ ምህረት ማለት የምህረት መሐላ ማለት ነው፡ ከ33ቱ በዓላተ እግዝእትነ ድንግል ማርያም አንዱ ነው፡፡ እመቤታችንም ከጌታችን መቃብር እየሄደች በምትለምንበት ጊዜ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና ምን ልታመጣብን ነው በማለት ሊጣሏት ሲመጡ ጌታችንም ከዓይናቸው ሰውሯታል አይሁድም ጠባቂ ቢያቆሙ እመቤታችን ዕለት ዕለት መሄዷን አላቋረጠችም እመቤታችንም እንዲህ ብላ ስትጸልይ ልጄ ወዳጄዘንድ ሆይ ከስጋዬ ስጋ ከነፍሴ ነፍስ ነስተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከ5 ቀን በቻለችህ ማሕጸኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለ መሰደዴ መትተህ ልምናዬን ትሰማኝ  እለምንሃለሁ አለች በዚህ ጊዜ ንውጽውጽውታ ሆነ መቃብራት ተሰነጣጠቀ ጌታችንም እልፍ ከእልፍ መላዕክቱ ጋር መጥቶ ሰላም ለኪ ማርያም ምን እንዳደርግልሽ ትለሚኚኛለሽ አላት፡፡ እርሷም መታሰቢያዬን ያደረገውን ስለ ስሜ ለችግረኛ የሚራራውን በስሜ ቤተ ክርስቲያን ያነጸውን መባዕ የሰጠውን ከሃይማኖት ከፍቅር ጽናት ልጁን በስሜ የጠራውን ሁሉ ማርልኝ ከሞተ ስጋ ከሞተ ነፍስ አድንልኝ አለችው፡፡ ጌታችንም ይህን ሁለ እንዳደርግልሽ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ወበ አቡየ ሕያው ወበመንፈስ ቅዱስ ብሎ ቃል ገብቶላት አርጓል፡፡ ••• ሌላው በላዔ ሰብ በአማርኛ ሰው በላ ማለት ነው ፤ ትክክለኛ ስሙ ግን ስምዖን ይባላል ቅምር በሚባል አገር የሚኖር ሌላው በላዔ ሰብ በአማርኛ ሰው በላ ማለት ነው ፤ ትክክለኛ ስሙ ግን ስምዖን ይባላል ቅምር በሚባል አገር የሚኖር እጅግ ባለጸጋ ነበር ፤ እንደ አብርሃም እንግዶችን እየተቀበለ ድሆችን እየመገበ የሚኖር ጻድቅ ነበር ፤ ሰይጣን በዚህ ስራው ቀናበት ሊፈትነውም በሦስት አረጋዊ ሽማግሌዎች ሥላሴ ነን ብሎ ተገለጠለት ልክ እንደ አብርሃም ፤ ሐዋርያው ጳውሎስ ሰይጣን የብርሃን መልአክ መስሎ ይመጣል እንዳለ ፤ እርሱም ሥላሴ መስለውት ተቀበላቸው ተንከባከባቸውም ፤ ምግብ አቀረበላቸው ምግብ አንበላም የምንጠይቅህን ግን ትፈጽምልን ዘንድ ቃል ግባልን አሉት ቃል ገባላቸው እንግዲያውስ የምትወደን ከሆነ አንድያ ልጅህን ሰዋልን አሉት ፤ መጀመሪያ ደነገጠ ኃላ አብርሃም ልጁን ሊሰዋ አልነበረምን እኔንም ሊፈትኑኝ ይሆናል ብሎ ለማረድ ተዘጋጀ፤ ተው የሚለው ድምጽ አልሰማም ፤ አረደው አወራረደው ይዞላቸው ቀረበ ፤ መጀመሪያ ቅመስልን አሉት ቀመሰው ወዲያው እነዚያ ሰዎች ተሰወሩበት እርሱም አህምሮውን ሳተ ተቅበዘበዘ ከዚያ በኃላ ምግብ አላሰኘውም የሰው ስጋ እንጂ መጀመሪያ ቤተሰቦቹን በላ ከዚያም ጓደኞቹን ጦርና የውኃ መንቀል ይዞ ከቤቱ ወጣ ያገኘውን ሰው እየገደለ ይበላል የበላቸው ሰው ቁጥር 78 ደረሰ ፤ በመንገድ ተቀምጦ የሚለምን በደዌ የተመታ አንድ ደሃ አገኘ ሊበላው ወደ እርሱ ተጠጋ ግን ቁስሉን አይቶ ተጸየፈው ፤ ••• ደሃውም “ ስለ እግዚአብሔር ከያዝከው ውኃ አጠጣኝ ” አለው “ዝም በል ደ ሃ ” ብሎት አለፈ ፤ “ አረ በውኃ ጥም ልሞት ነው ስለ ጻድቃን ስለ ቅዱሳን ” አለው አሁንም ዝም ብሎት ሄደ ለሦስተኛ ጊዜ “ ስለ አዛኝቷ ስለ ድንግል ማርያም ” አለው ፤ ሰውነቱን አንዳች ነገር ወረረው “ አሁን የጠራከውን ስም እስኪ ድገመው ስለ ማን አልከኝ ” አለው ፤ ስለ አዛኝቷ ስለ እመቤቴ ማርያም አለው ፤ ይህቺስ ደግ እንደሆነች በምልጃዋም ከሲኦል እንደምታወጣ ህጻን እያለው እናትና አባቴ ይነግሩኝ ነበር ፤ በል እንካ አለው እጁን ዘረጋለት ጥርኝ ውኃ ጠብ አደረገለት ወደ ጉሮሮው አልወረደም የተሰነጠቀ እጁ ውስጥ ገባ እንጂ ፤ በለዔ ሰብ ከዚያች ደቂቃ በኃላ አዕምሮው ተመለሰለት እንዲህም አለ “ በአንድ ዋሻ ውስጥ ገብቼ ስለ ኃጢያቴ አለቅሳለሁ ስጋዬ ከአጥንቴ እስኪጣበቅ እጾማለሁ ወዮሊኝ ወዮታም አለብኝ አለ ፤ ወደ ዋሻ ገባ ምግብ ሳይበላ ውኃም ሳይጠጣ 21 ቀን ኖሮ በርሃብ ሞተ ይላል ተአምረ ማርያም። ጨለማ የለበሱ ሰይጣናት እያስፈራሩ እያስደነገጡ ነፍሱን ወደ ሲኦል ሊወስዷት መጡ ፤ እመቤታችን ፈጥና በመካከላቸው ተገኘች ፤ ልጄ ወዳጄ ይህችን ነፍስ ማርሊኝ አለችው እናቴ ሆይ 78 ነፍሳትን የበላ እንዴት ይማራል አላት ፤ የካቲት 16 ቀን በጎልጎታ የገባህልኝ ቃል ኪዳን አስብ ስምሽን የጠራ መታሰቢያሽን ያደረገን እምርልሻለው ብለኸኝ የለምን አለችው ፤ እርሱም እስኪ ይህቺን ነፍስ በሚዛን አስቀምጧት አለ ቢያስቀምጧት ጥርኝ ውኃው መዝኖ ተገኘ ፤ ስላንቺ ስል ምሬታለው ሰባት ቀን ሲኦልን አስጎብኝታችሁ ወደ ገነት አግቧት አላቸው። ቦታሽ እዚህ ነበር እያሉ ሲኦልን አስጎብኝተው ወደ ገነት አገቧት። ••• ልመናዋ ክብሯ የልጇም ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን። #ethopiantiktok🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #duietwithme #sharethecare #200kviews

About