@heavenmobilesolution: #habeshatiktok #mobilelegends #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #FYP #foryou

Heaven Mobile Solution
Heaven Mobile Solution
Open In TikTok:
Region: ET
Thursday 28 May 2026 07:11:09 GMT
179318
4137
131
1992

Music

Download

Comments

huleadis
Addis :
ማርያምን የኔ ቆጣሪ ሁላ መልሶብኛል
2026-05-31 18:39:26
67
habtsh_beby
Habtsh :
አረ እኔ እየተጠቀምኩት ነው ምንድነው ችግሩ m17
2026-05-30 13:57:27
33
oliyt123
OLI VR :
A05s board alek
2026-06-04 15:41:29
3
namrud_x
namrud :
power ic aleh A32
2026-06-04 09:35:01
1
jrball7
Jrball :
በ45V charger new mitemekemew gn mnm alhonem ehew 2 amet S23
2026-06-01 16:06:18
3
__kmakma
KMA :
አረ 2 አመት ሆነኝ እየተጠቀምኩት ነው ምንም አልሆነም በጣም አሪፍ ነው በቶሎ ነው የሚሞላውም🥰🥰
2026-05-31 14:54:50
12
elsa.man983
ELSA MAN :
🤯🤯🤯🤯me
2026-06-01 10:29:04
12
fayakaya00
fayakaya :
bale 25W ena 45W ✅️65W ❌️
2026-06-01 11:30:46
2
abeti561
abeti :
2026-06-02 19:09:40
1
aaaaaaaaaaaa8444
Cr7 :
m32 board yenoral
2026-06-01 11:41:42
1
yonas.birhane27
i2zG2zx :
s22 battery alhe?
2026-05-31 14:37:13
1
tofiksaycho
tofiksaycho :
50000 ፍሬ ነው የለኝ እሺ ምንለርገው ሰብስቤ ለቀጥለው ምን አስበ ነው
2026-06-01 09:27:21
5
abdurezak6291
ⒶⒷⒹ❾❾ :
አርፍ የምትለዉን ንገረን🙏
2026-06-02 13:38:36
1
destina.belay
Destina Belay :
a16 scrren alhe
2026-06-01 07:36:31
1
maf5552
Ab :
A15 board አለክ?
2026-06-01 09:54:23
1
zloki_pk1
★yeab🎸 :
s10 plus screen alesh?
2026-06-02 19:20:41
1
leti.mobile
Leti Mobile :
Golden level sponsor 😁
2026-05-30 19:42:45
3
sg3321b445
tѕєgαw🌐 :
2026-06-01 11:38:57
1
user356297612567843257
user356297612567843257 :
ወይኔ የኔ ስልክ በዚህ ነው
2026-06-05 02:01:24
1
mulea362
Bubu :
a14 are bord flglegn 🙏
2026-05-30 19:21:34
1
blu17046
BlU€ :
Bro a90 screen yinorhal?
2026-05-31 13:40:19
1
zele_eon
Zola :
boss do u have a battery for (oneplus 9 5g )
2026-05-31 07:49:14
3
amejohn7
Ami :
m12 board yenoral
2026-05-31 17:16:38
1
golden_1620
ISSEM :
Samsung m01s screen aleh
2026-05-30 19:20:43
1
primery12
Prime :
use factory charger
2026-06-02 07:53:54
1
To see more videos from user @heavenmobilesolution, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ከ10 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ የ101 ዓመት እድሜ ያለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።  የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።  ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ እና ካራ ኩፍቴና በሚባሉ አካባቢዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠረ አሰቃቂ ግድያ ተፈጽሟል።  በአሰኮ ወረዳ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ ብቻ በታጣቂ  ኃይሎች  በተፈጸመ ሰብአዊነት በጎደለው ጥቃት ከ10 በላይ ንጹሃን ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል። በአካባቢው 101 ዓመታትን ዕድሜ ያስቆጠረው፣ የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወውደሙ ተገልጿል። በተመሳሳይ ጥቃት በካራ ኩፍቴና መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት የተሰነዘረ ሲሆን፣ የቤተክርስቲያኑ ንብረት የሆኑ ቤቶች በመቃጠላቸው ምእመናን የመድኃኔዓለምን ቅዱስ ጽላት ይዘው በእግራቸው ወደሌላ አካባቢ መሸሻቸው ታውቋል።  በዚሁ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት  በሺርካ ወረዳ በሁለት ወጣት ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ግድያ መፈጸሙ ተሰምቷል። ድርጊቱ የተፈጸመው ሚታና ዋጂ ቀበሌ ሲሆን፣ ታጣቂዎች ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ወጣቶቹ መኖሪያ ቤት በመግባት በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸውና በመቀጠልም ወጣቶቹን ወደ ሚታና ጋዶ ቀበሌ በመውሰድ፣ አንደኛውን በስለት አር ደው፣ ሁለተኛውን ደግሞ በጥይት በመምታት በጭካኔ ሕይወታቸውን እንዳጠፉት ተገልጿል። ሕይወታቸውን ያጡት የእነዚህ ወጣቶች ሥርዓተ ቀብር ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በጋዶ ማሕደረ ስብሐት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ ምዕመናንና በቤተሰብ በተገኘበት በአንድ መቃብር  ተፈጽሟል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በአገልጋዮችና ምእመናን ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈጸምበት ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ለዓመታት መረጃ እያደረሰ ቢሆንም  ዛሬም ድረስ ዘላቂ መፍትሔ አልተገኘም። መረጃው የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ነው።
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ከ10 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ የ101 ዓመት እድሜ ያለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል። የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ እና ካራ ኩፍቴና በሚባሉ አካባቢዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠረ አሰቃቂ ግድያ ተፈጽሟል። በአሰኮ ወረዳ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ ብቻ በታጣቂ  ኃይሎች  በተፈጸመ ሰብአዊነት በጎደለው ጥቃት ከ10 በላይ ንጹሃን ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል። በአካባቢው 101 ዓመታትን ዕድሜ ያስቆጠረው፣ የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወውደሙ ተገልጿል። በተመሳሳይ ጥቃት በካራ ኩፍቴና መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት የተሰነዘረ ሲሆን፣ የቤተክርስቲያኑ ንብረት የሆኑ ቤቶች በመቃጠላቸው ምእመናን የመድኃኔዓለምን ቅዱስ ጽላት ይዘው በእግራቸው ወደሌላ አካባቢ መሸሻቸው ታውቋል። በዚሁ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት  በሺርካ ወረዳ በሁለት ወጣት ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ግድያ መፈጸሙ ተሰምቷል። ድርጊቱ የተፈጸመው ሚታና ዋጂ ቀበሌ ሲሆን፣ ታጣቂዎች ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ወጣቶቹ መኖሪያ ቤት በመግባት በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸውና በመቀጠልም ወጣቶቹን ወደ ሚታና ጋዶ ቀበሌ በመውሰድ፣ አንደኛውን በስለት አር ደው፣ ሁለተኛውን ደግሞ በጥይት በመምታት በጭካኔ ሕይወታቸውን እንዳጠፉት ተገልጿል። ሕይወታቸውን ያጡት የእነዚህ ወጣቶች ሥርዓተ ቀብር ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በጋዶ ማሕደረ ስብሐት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ ምዕመናንና በቤተሰብ በተገኘበት በአንድ መቃብር  ተፈጽሟል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በአገልጋዮችና ምእመናን ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈጸምበት ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ለዓመታት መረጃ እያደረሰ ቢሆንም  ዛሬም ድረስ ዘላቂ መፍትሔ አልተገኘም። መረጃው የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ነው።

About