@bekothegoat: aura character in Weak Hero ☠️🔥 #weakheroclass1 #weakheroclass2 #weakhero #fyp #edit

𝐁𝐄𝐊𝐎 𝐄𝐃𝐈𝐓𝐙 🔥🎭
𝐁𝐄𝐊𝐎 𝐄𝐃𝐈𝐓𝐙 🔥🎭
Open In TikTok:
Region: LY
Monday 01 June 2026 16:55:06 GMT
19280
990
18
16

Music

Download

Comments

vfx.edit2
ᴠғx :
Name a character for a edit
2026-06-01 17:05:21
1
tsutsuji.higa1
Tsutsuji Higa :
2026-08-05 12:51:32
0
huurhn.tugsuu
Huurhun Tugsuu :
SUHO Go
2026-06-04 10:16:06
0
goodj190
uzair :
all time favourite sieun
2026-06-01 17:04:47
0
md.golam3040
Md Golam :
llmmm
2026-07-22 19:19:24
0
anas30971
. :
Peakkkkk
2026-06-02 16:34:10
0
_raicamartins
Raica Martins :
Que trio em
2026-07-13 17:15:59
0
kazx.editz
Kazx :
SO GOOOOODDD TWIN🔥
2026-06-01 20:30:35
1
md.golam3040
Md Golam :
mllkmm
2026-07-22 19:19:19
0
md.golam3040
Md Golam :
llkmmm
2026-07-22 19:19:28
0
6kadrema
◦•●◉𝙆𝙤𝙧𝙚𝙖 ◉●•◦ :
🙆
2026-06-01 17:09:05
0
khassim118
khassim Diop :
🥰🥰🥰
2026-06-01 17:01:33
0
abdo.eisa82
Abdo Eisa :
🥰🥰🥰
2026-06-01 17:00:16
0
mr.samrat70
Hero dai 🥷💥💪 :
💓💓💓
2026-06-01 16:57:51
0
kingsuhoeditz
✯⍣.:🆂🆄🅷🅾🅇🅴🅳🅸🆃🆉:.⍣✯ :
😊😊😊
2026-07-29 10:20:09
0
To see more videos from user @bekothegoat, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


"አድርሺኝ" እንኳን አደረሳችሁ💛🙏 #አድርሺኝ_በጎንደርና_አካባቢዋ!!! ከጎንደር መካነ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን መተከል ጋር በተያያዘ በጎንደር ከተማ ውስጥ የሚካሔድ አንድ ሥርዓት አለ፡፡ ይህም ሥርዓት አድርሺኝ በመባል ይጠራል፡፡ ሥርዓቱ የሚከናወነው በፍልሰታ ጾም ወቅት ነው፡፡ ስለ ሥርዓቱ አጀማመር አባቶች ሲናገሩ፦ አድርሽኝ ታሪካዊ አመጣጡ በጎንደር ከነገሡት ነገሥታት መካከል ከ1703-1708 ዓ.ም ለአምስት ዓመታት በንግሥና የቆዩት ከዐፄ ዮስጦስ ጀምሮ ነው፡፡ አድርሽኝ የተሰኘው ሥርዓትም በእርሳቸው ተጀምሯል፡፡ዐፄ ዮስጦስ የአድያም ሰገድ ኢያሱ የእህት ልጅ ፣ የፃድቁ ዮሐንስ የልጅ ልጅ ናቸው፡፡ አባታቸው ደጃዝማች ድል በኢየሱስ ይባላሉ፣ እናታቸው በውል አይታወቁም፡፡ ዐፄ ዮስጦስ የጎንደር ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያንን የተከሉ እና በጥምቀት ጊዜ እመቤታችን የተገለፀችላቸው ንጉሥ ናቸው፡፡ ዐፄ ዮስጦስ በንግሥናቸው ወቅት ከሱዳኖች ጋር በነበራው ግንኙነት ሱዳኖች አንገብርም እያሉ ያስቸግሯቸው ነበር፡፡በዐፄ ዮስጦስ ንግሥና ዘመንም ሱዳኖች አንገብርም በማለታቸው ንጉሡ ቸር አድርሰሽ ድል አድርጌ የመለስሽኝ እንደሆነ በየዓመቱ እዘክራለሁ ብለው ተስለው (ብጽዓት ገብተው) ወደ ጦርነቱ ሄዱ፡፡ ድል አድርገው ከተመለሱ በኋላ ሱባኤ ፍልሰታን ማታ ማታ መኳንንቱን ሰብስበው መዘከር ጀመሩ።ስያሜውንም '''''አድርሽኝ'''''' በማለት ሰየሙት፡፡ #"የፍልሰታ ጾም አድርሺኝ-የጎንደሮች መገለጫ፤ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በጉጉት የሚጠብቋት የአስራስድስት ቀናት ጾም ነች። የፍልሰታ ሰሞን ጎንደር የተለየ ድባብ አላት፡፡ በጎንደር ፍልሰታ የንስሐና የሱባኤ ቀናት ብቻ አይደለችም፡፡ ከዚያ ባለፈ ትዝታ የምትታወስ ልዩ ወቅት ናት፡፡ አብሮ የመኖርና የወንድማማችነት ሰሞን የሆነችውን ፍልሰታና የጎንደር ህዝብ ከዓመት አመት አድርሺኝ እንደማለት ነው ትርጉሙ፤ ማርያም ከዓመት ዓመት ካደረሺኝ ብሎ የሚከወን አብሮነት ነው፡፡ በየአካባቢው የአድርሺኝ ማህበራት አሉ፡፡ ጾሙን የሱባኤ ነውና የአድርሺኙም ድግስ እንደዚያው ወቅቱን ያገናዘበ ነው፡፡ ዳቦ፣ ቆሎ፣ ንፍሮ፣ ውሃና ሻይ የአድርሺኝ ዋናዎቹ አጃቢዎች ናቸው፡፡ "🙏 ሄኖክ ስዩም ✍️ #ጎንደር_ጎንደር💚💛❤ #ጎንደር #habeshatiktok #አድርሺኝ @Dani jano phtography📷 @ተጓዡ ጋዜጠኛ Henoke Seyuome

About