@moonmummim98: [Q01 ]Quần short ngố dây vàng #shorts #moonmummim

Hòa Mắt To
Hòa Mắt To
Open In TikTok:
Region: VN
Monday 01 June 2026 22:47:44 GMT
103
0
0
1

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @moonmummim98, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#እስመ_ኵሎሙ_እለ_መጥባሕተ_ያነሥኡ_በመጥባሕት_ይመውቱ። #ሰይፍ_የሚያነሡ_ሁሉ_በሰይፍ_ይጠፋሉ። የማቴዎስ ወንጌል ፳፮÷፶፪(26÷52) የተወደዳችሁ ክርስቲያን ወገኖቼ እንደምን ሰነበታችሁ! በሁሉ ነገር ስለሁሉ ስህተት የሌለበት የዓለማት ፈጣሪ ቅድስት ሥላሴ ይክበር ይመስገን! ከላይ በመግቢያዬ ላይ የጠቀስኩትን ኃይለ ቃል የተናገረው ለስም አጠራሩ ምስጋና ይሁንና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። የተናገረውም በመከራውና በጭንቁ ጊዜ ሲሆን ለእኛ በመከራ ዓለም ላለን ክርስቲያኖች ፍጹም ተስፋ ሰጭና አበርቺ ኃይለ ቃል ነው። ስለዚህም ወዳጄ ባልሆነውም በሆነውም ከማንጎራጎርና እንደራጅ እንሰልጥን ብሎ እራስን ከጌታ ቃል ከማራቅ
#እስመ_ኵሎሙ_እለ_መጥባሕተ_ያነሥኡ_በመጥባሕት_ይመውቱ። #ሰይፍ_የሚያነሡ_ሁሉ_በሰይፍ_ይጠፋሉ። የማቴዎስ ወንጌል ፳፮÷፶፪(26÷52) የተወደዳችሁ ክርስቲያን ወገኖቼ እንደምን ሰነበታችሁ! በሁሉ ነገር ስለሁሉ ስህተት የሌለበት የዓለማት ፈጣሪ ቅድስት ሥላሴ ይክበር ይመስገን! ከላይ በመግቢያዬ ላይ የጠቀስኩትን ኃይለ ቃል የተናገረው ለስም አጠራሩ ምስጋና ይሁንና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። የተናገረውም በመከራውና በጭንቁ ጊዜ ሲሆን ለእኛ በመከራ ዓለም ላለን ክርስቲያኖች ፍጹም ተስፋ ሰጭና አበርቺ ኃይለ ቃል ነው። ስለዚህም ወዳጄ ባልሆነውም በሆነውም ከማንጎራጎርና እንደራጅ እንሰልጥን ብሎ እራስን ከጌታ ቃል ከማራቅ "ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት እስመ መንፈስ ይፈቱ ወሥጋ ይደክም።" ማለትም "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው።" ማቴ 26÷41 የሚለውን በማሰብ የቻለ እንደሰማዕታቱ ወንድሞቻችን ስለጌታ መስክሮ ስለጌታ ብሎ ደሙን ማፍሰስ! "ሰማዕታት ከዓዉ ደሞሙ በእንቲያሁ።" እንዲል! ያልቻለ ደግሞ ከወሬውና ከማጉረምረሙ "ጉዩ ኀበ ካልዕታ።" ይላልና! ለታሪክ ነጋሪ ለመሆንም ይረዳልና መሸሹ መልካም ነው እላለሁ። ዞሮ ዞሮ ይህ የመከራ ዶፍ የሚዘንብብን ለእኛ ለኃጢአተኞቹ ስለበደላችን ሲሆን ለተመረጡትና ለጌታ ወዳጆች ለጻድቃን ግን "ወርቃ በእሳት ተፈትኖና ቀልጦ ለክብር እንዲሆን!" ለክብርና ለሕይወት ነው።....ብዙ ማለት ይቻላል! ግን ብዙ ቢያወጉ ይዘነጉ! ብዙ ቢተቹ ይሰለቹ! ይባላልና ይበቃኛል! ስለሆነም እኔ የነቢዩን ጸሎት በመጸለይ ሐሳቤን እቋጫለው! አንተ ወይም አንቺ እረ እናንተ ሐሳባችሁን ሳደብቁ ጻፉልኝ! እግዚአብሔር የሃሉ ምስለ ኵልክሙ! #ሚጠነ_እግዚኦ_ኀቤከ_ወንትመየጥ_ሐድስ_መዋዕሊነ_ከመ_ትካት። #አቤቱ_ወደ_አንተ_መልሰን_እኛም_እንመለሳለን_ዘመናችንን_እንደ_ቀድሞ_አድስ። ሰቆቃወ ኤርምያስ ፭÷፳፩(5÷21) ቸር አምላክ ቅዱስ ጌታ አማኑኤል በመሐሪነቱና በርኅራኄው የሰማዕታቱን በረከት ያድለን! ጽናቱንና ብርታቱንም ይስጠን! #ይቆየን! 👉አባ ተክለዮሐንስ ወርቁ መነኮስ ዘደብረ ሊባኖስ ገዳም፨

About