@fatematugzohorasathi: #tiktok #bdtiktokofficial #foryoupage #foryou #🔥

সাথী
সাথী
Open In TikTok:
Region: BD
Wednesday 03 June 2026 07:58:59 GMT
9389
410
13
218

Music

Download

Comments

rr610235
M♥️R :
রাইট👍👍👍👍
2026-06-03 08:43:39
0
.juwelrana3
Md Mohammed :
হুম রাইট
2026-06-03 08:34:45
0
mdshohel2206
আমি যাকে আপন ভাবি সে বাভে পর। :
এটা কজন বুজে
2026-06-05 13:15:00
0
mdselimmdselim748
Mdselim Mdselim :
🥰🥰🥰
2026-06-06 04:40:50
0
md.liton8135
Md Liton :
👍👍👍
2026-06-04 18:27:44
0
mohammodaliosmsn
Mohammad Ali :
👍👍👍
2026-06-03 22:44:44
0
user968385369473
প্রেমের জ্বালা :
🥰🥰🥰
2026-06-03 08:46:23
0
nobin7003
nobin7003 লাইক ফলো বেক দিবেন) :
🥰🥰🥰
2026-06-03 08:32:09
0
hasanislam1515
🤪নকোল😜বিনোদন🥴 :
👍👍👍
2026-06-03 08:28:48
0
see.more337
See More....👿👽 :
🥰🥰🥰
2026-06-03 08:19:32
0
sathi.akther1626
Sathi Akther :
🥰🥰🥰
2026-06-03 08:06:46
0
user3752687721433
রাতের আকাশ :
🥰🥰🥰
2026-06-03 08:02:17
0
skhasanuser84024o5
ᶫᵒᵛᵉᵧₒᵤᶫᵒᵛᵉᵧₒᵤ ᶫᵒᵛᵉᵧₒᵤᶫᵒᵛᵉᵧₒᵤ :
🥰🥰🥰
2026-06-06 15:06:07
0
To see more videos from user @fatematugzohorasathi, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ኢናሊላሂ ወኢናኢለይሂ ራጅኡን😭😭 እነሱ  የሃሰት ድራማ ኦፕሬሽን ሰርተው እየገደሉን ሳለ ሙስሊሙ ሃቅን ይዞ የምን ዝምታ ነው??? ▫️  በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ፣ ሁለት ሚስኪን ደረሶች/ጥበቃ ላይ የተፈጸመው ድርጊት የሰው ልጅ አዕምሮ ሊሸከመው የማይችል የጭካኔ ጥግ ነው። አረመኔዎቹ ገዳ°ዮች አንደኛውን ደረሳ በገመድ አንቀው ሲገድ°ሉት፣ ሁለተኛውን ደግሞ አንገቱ እስኪቆ°ረጥ ድረስ አርደ°ውታል፤ አልፎ ተርፎም ዓይኖቻቸውን አውጥተው ጥለዋቸዋል! የክፋታቸውና የጭካኔያቸው ጥግ፣ ከነዚህ ሚስኪን ወንድሞቻችን መካከል የአንዱ ጀናዛ ለትጥበት እንኳ በማይመች ሁኔታ ተቆራርጦ፣ ዛሬ ከዙህር በኋላ በኮልፌ ሙስሊሞች መቃብር በታላቅ ሐዘን ተቀብረዋል። ኢንና ሊላሂ ወ ኢና ኢለይሂ ራጂዑን! አላህ ይዘንላቸው፣ ሐቃቸውን ያውጣላቸው። ➡️ በአርሲ አሰኮ በነበረው የፖለቲካ ግጭት 2 ክርስቲያኖች (1 ሙስሊም አብሮ ሞቶ ሳለ) መገደላቸውን ተከትሎ፣ የሟቾችን ቁጥር ወደ 53 አባዝተው፣ ሀገር ያናወጡ አካላት ዛሬ የት ገቡ⁉️ አርሲ ላይ የ
ኢናሊላሂ ወኢናኢለይሂ ራጅኡን😭😭 እነሱ የሃሰት ድራማ ኦፕሬሽን ሰርተው እየገደሉን ሳለ ሙስሊሙ ሃቅን ይዞ የምን ዝምታ ነው??? ▫️ በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ፣ ሁለት ሚስኪን ደረሶች/ጥበቃ ላይ የተፈጸመው ድርጊት የሰው ልጅ አዕምሮ ሊሸከመው የማይችል የጭካኔ ጥግ ነው። አረመኔዎቹ ገዳ°ዮች አንደኛውን ደረሳ በገመድ አንቀው ሲገድ°ሉት፣ ሁለተኛውን ደግሞ አንገቱ እስኪቆ°ረጥ ድረስ አርደ°ውታል፤ አልፎ ተርፎም ዓይኖቻቸውን አውጥተው ጥለዋቸዋል! የክፋታቸውና የጭካኔያቸው ጥግ፣ ከነዚህ ሚስኪን ወንድሞቻችን መካከል የአንዱ ጀናዛ ለትጥበት እንኳ በማይመች ሁኔታ ተቆራርጦ፣ ዛሬ ከዙህር በኋላ በኮልፌ ሙስሊሞች መቃብር በታላቅ ሐዘን ተቀብረዋል። ኢንና ሊላሂ ወ ኢና ኢለይሂ ራጂዑን! አላህ ይዘንላቸው፣ ሐቃቸውን ያውጣላቸው። ➡️ በአርሲ አሰኮ በነበረው የፖለቲካ ግጭት 2 ክርስቲያኖች (1 ሙስሊም አብሮ ሞቶ ሳለ) መገደላቸውን ተከትሎ፣ የሟቾችን ቁጥር ወደ 53 አባዝተው፣ ሀገር ያናወጡ አካላት ዛሬ የት ገቡ⁉️ አርሲ ላይ የ"ዳግማዊ ግራኝ" ትርክት ፈብርከው ሲያላዝኑ የነበሩት፣ ዛሬ በዋና ከተማችን፣ በመንግስት አፍንጫ ስር ይህ ሁሉ ግፍ በሙስሊሙ ላይ ሲፈጸም ለምን ቋንቋቸው ተዘጋ⁉️ የሙስሊም ደም ሲፈስ ብቻ ዝምታ የሚመርጠው ሚዛናዊ መሳይ አስመሳይ ሁሉ ዛሬ ጥጉን ይዟል! 🔸 ይህ እብደት በአዲስ አበባ ብቻ የተወሰነ አይደለም። በአማራ ክልል፤ በጎንደር እና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲዎችና ከተማው ላይ፣ እንዲሁም በደሴ "ሰላማዊ ሰልፍ" እና "የህሊና ጸሎት" በሚል ሽፋን የጥፋት ኃይሎችን በማደራጀት ሙስሊሙን ለመዝረፍና ለመግደል የታቀደ አደገኛ እንቅስቃሴ አለ፤ በተደጋጋሚ ለማክሸፍ እየተሞከረ ቢሆንም አጥጋቢና ተገቢ እርምጃ አልተወሰደም። 🪧 መንግስት እያየ ዝም ያለው ለምንድን ነው⁉️ አገርን ወደ እርስ በርስ የሃይማኖት ጦርነት ሊያስገቡ የተዘጋጁትን ግጭት ጠማቂዎች፣ ከነ ሰንሰለታቸው ለምን ለህግ አያቀርብም? የሰላማዊውን ዜጋ ደህንነት ማስጠበቅ የመንግስት ቁጥር አንድ ግዴታ አይደለም ወይ? ⬅️ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የፌደራል ፖሊስ በሰሚት የተፈጸመውን የሽብር ተግባር በአስቸኳይ አጣርቶ፣ እነዚህን አረመኔ ገዳ°ዮች በካሜራ ፊት ለህዝብ ሊያቀርብና ፍትህ ሊሰጥ ይገባል! ➡️ ከሁሉ በላይ ልብ የሚያደማው ደግሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት (መጅሊስ) ሞት መሰል ዝምታ ነው! ሙስሊሙ በአርሲ ሲገደል "አላህ ይማራቸው" ብሎ መግለጫ ማውጣት ያቃተው መጅሊስ፣ ዛሬ አዲስ አበባ እምብርት ላይ ደረሶች ታርደው አይናቸው ሲወጣ ምን እየጠበቀ ነው⁉️ አሁንም ኢሰመኮ እውነታውን እስኪነግረን እየጠበቅን ነው⁉️ 🪶 ጀናዛው ዛሬ በኮልፌ ሲቀበር የመጅሊስ አመራሮች የት ነበሩ? የሙስሊሙ ህልውና አደጋ ላይ ወድቆ፣ ጽንፈኞች በየመንገዱ ደማችንን እያፈሰሱ፣ መጅሊስ እስካሁን ያንቀላፋው ለምንድን ነው? የሙስሊም ተቋም የተቋቋመው ለወንበሩ ነው ወይስ ለኡማው? 🌐 ሙስሊሙ ለሌላው ሲያለቅስ፣ የራሱ ደም እንደ ርካሽ ውሃ የሚፈስበት፣ እንዲሁም የተረጨው የጥላቻ መርዝ ወደ ተግባር ተቀይሮ እኛኑ እየበላን በዝምታ የምናልፍበት ጊዜ አብቅቷል! መንግስት የዜጎችን ህይወት የመጠበቅ ኃላፊነቱን በአፋጣኝ ሊወጣ፣ ገዳዮችን ለፍርድ ሊያቀርብ፣ እና ብጥብጥ ቀስቃሾችን በቁጥጥር ስር ሊያውል ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን፣ ነገሩ ጫፍ አልፏል፤ የሙስሊሙም ትዕግስት ተፈትኗል! ፍትሕ በሰሚት ለታረዱት ደረሶች! የጥላቻና የደም ነጋዴዎች ለፍርድ ይቅረቡ!#foryoupages #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹

About