@_nicole.reyess: ✨ Os enseño algunas de mis piezas favoritas de Nihaojewelry. Me han sorprendido muchísimo por sus diseños y la variedad que tienen 💍💖 ✨descuento: NIC10 @nihaojewelry @nihaojewelrymx @nihaojewelryfrance @NHDropshipping

🐆🌺🐚🌸💋
🐆🌺🐚🌸💋
Open In TikTok:
Region: ES
Sunday 07 June 2026 20:45:45 GMT
3607
321
4
3

Music

Download

Comments

_nicole.reyess
🐆🌺🐚🌸💋 :
https://nihaojewelry.co/hlkJuf
2026-06-07 21:29:21
0
leiireee_a.r
𝑅𝐻𝐿𝑀💕 :
me encanta la ultima toalla chat😁😁
2026-06-07 21:05:34
0
_marrtaa00
_marrtaa00 :
amooo
2026-06-07 21:05:13
0
_nicole.reyess
🐆🌺🐚🌸💋 :
descuento: NIC10
2026-06-07 21:29:14
0
To see more videos from user @_nicole.reyess, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ክርስቶስ ወ ገብረ ክርስቶስ         ክቡር ዶ/ር ቴዎድሮስ ካሣሁን(ቴዲ አፍሮ(Teddy Afro))! የስዕል አስተማሪው ሰዓሊ ገ/ክርስቶስ ደስታ ተማሪዎቹን የኢየሱስ ክርስቶስን ስዕል እንዲስሉ አዘዘ። ከተማሪዎቹ አንዱ በጥቁር ስሎ አመጣ ገ/ክርስቶስም ለምን በጥቁር ሳልከው? ሲል ጠየቀው ተማሪው መለሰ ክርስቶስ አበሻ ነው እንደፈረንጅ ጨካኝ አይደለም። ክርስቶስ ሀበሻ መሆኑን ለማሳየት በጥቁር ሳልኩት አለው። ገ/ክርስቶስ ደስታ በስዕሉ ላይ በቀይ ቀለም አሰመረበት ይህ ቀይ ቀለም ስለ ፍቅር የፈሰሰው ደሙ ነው ሲል ተናገረ። ቴዲ አፍሮም ይህችን ግጥም ከተበ።           (ክርስቶስ ወ ገብረ ክርስቶስ) እዩት ይሄን ጠቢብ ሸራው እስኪደማ በቀይ እየወጋ                                                       በደም እየሳለው እንጨት አመሳቅሎ ዳግም ክርስቶስን እንጨት ላይ                                                                   ሰቀለው ቀራኒዮ ሆነ የወጠረው ሸራ ጎለጎታ ሆነ የወጠራው ሸራ አሁን እስኪመስል ስቃዩ እስኪያስፈራ ብሩሹን አሹሎ እየወጋ ሳለው አበዛበት ጣር ደም በደም አረገው በጣም ጨከነበት፤ ገ/ክርስቶስ ክርስቶስ ላይ ከፉ የቆዳውም ዓይነት፤ በደም ተከልሎ ዘሩ እስኪጠፉ እየሳለ ወጋው  እየወጋ ሳለው ዘሩ እስከማይለይ መልኩ ዝም ብሎ ደሙ እስኪናገር የትም ያለ ፍቅር እንዳይኖረው አገር እንዳንለው ፈረንጅ እንዳንለው ጥቁር እንዳንለው ቀይ በመስቀል ላይ ሞቶ ያየውን ስቃይ በቆዳ በቀለም እንዳናሳጣው ሰው በደሙ ተሰቅሎ ሰው ያዳነውን ሰው ሰዎች ሲሟገቱ ከቀናት ባንዱ እለት በቀለሙ ጉዳይ ሲከራከሩበት በተመፃዳቂ የምሁር አንደበት ባንዱ አፍ ሲጠቁር ባንዱ እፍ ሲነጣ መታገስ አቃተው ሰዓሊው ተቆጣ ስሜቱ ገንፍሎ በብሩሽ ጫፍ ወጣ ሀሳቡን የሚገልፅ ቀለም እስከሚያጣ ሸራ ላይ ሰቀለው እንጨት አመሳቅሎ አልወጣልህ አለው ፍቅር ስሎ ስሎ በሳለው እየወጋ በደማው እየቀባ ክርስቶስ ደማ እንጅ ዘሩ አልተሰቀለም እንጨቱ ላይ ያለው እውነት ይህ አይደለም እያለ ሲናገር በስዕሉ አንደበት ገ/ክርስቶስም ለክርስቶስ የሚሆን ቀለም እስኪያልቅበት በነጭ ሸራ ላይ እስካሁን የሚወርድ ደም አፈሰሰበት ቀለም ቀይ ቀለም የደም ቀለም የጥላ ቀለም የሁሉም ነው እንጅ የማንም አይደለም ፍቅር ዘር አይለይም። ቴዎድሮስ ካሳሁን/ ቴዲ አፍሮ / ለሰዓሊ ገብረ ክርስቶስ ደስታ የተፃፈ 2001 ዓ.ም የቅድስት ሥላሴ ፍጡር                የእመብርሃን ባሪያ                     ባለ ከበሮው ኪሩብኤል!
ክርስቶስ ወ ገብረ ክርስቶስ ክቡር ዶ/ር ቴዎድሮስ ካሣሁን(ቴዲ አፍሮ(Teddy Afro))! የስዕል አስተማሪው ሰዓሊ ገ/ክርስቶስ ደስታ ተማሪዎቹን የኢየሱስ ክርስቶስን ስዕል እንዲስሉ አዘዘ። ከተማሪዎቹ አንዱ በጥቁር ስሎ አመጣ ገ/ክርስቶስም ለምን በጥቁር ሳልከው? ሲል ጠየቀው ተማሪው መለሰ ክርስቶስ አበሻ ነው እንደፈረንጅ ጨካኝ አይደለም። ክርስቶስ ሀበሻ መሆኑን ለማሳየት በጥቁር ሳልኩት አለው። ገ/ክርስቶስ ደስታ በስዕሉ ላይ በቀይ ቀለም አሰመረበት ይህ ቀይ ቀለም ስለ ፍቅር የፈሰሰው ደሙ ነው ሲል ተናገረ። ቴዲ አፍሮም ይህችን ግጥም ከተበ። (ክርስቶስ ወ ገብረ ክርስቶስ) እዩት ይሄን ጠቢብ ሸራው እስኪደማ በቀይ እየወጋ በደም እየሳለው እንጨት አመሳቅሎ ዳግም ክርስቶስን እንጨት ላይ ሰቀለው ቀራኒዮ ሆነ የወጠረው ሸራ ጎለጎታ ሆነ የወጠራው ሸራ አሁን እስኪመስል ስቃዩ እስኪያስፈራ ብሩሹን አሹሎ እየወጋ ሳለው አበዛበት ጣር ደም በደም አረገው በጣም ጨከነበት፤ ገ/ክርስቶስ ክርስቶስ ላይ ከፉ የቆዳውም ዓይነት፤ በደም ተከልሎ ዘሩ እስኪጠፉ እየሳለ ወጋው እየወጋ ሳለው ዘሩ እስከማይለይ መልኩ ዝም ብሎ ደሙ እስኪናገር የትም ያለ ፍቅር እንዳይኖረው አገር እንዳንለው ፈረንጅ እንዳንለው ጥቁር እንዳንለው ቀይ በመስቀል ላይ ሞቶ ያየውን ስቃይ በቆዳ በቀለም እንዳናሳጣው ሰው በደሙ ተሰቅሎ ሰው ያዳነውን ሰው ሰዎች ሲሟገቱ ከቀናት ባንዱ እለት በቀለሙ ጉዳይ ሲከራከሩበት በተመፃዳቂ የምሁር አንደበት ባንዱ አፍ ሲጠቁር ባንዱ እፍ ሲነጣ መታገስ አቃተው ሰዓሊው ተቆጣ ስሜቱ ገንፍሎ በብሩሽ ጫፍ ወጣ ሀሳቡን የሚገልፅ ቀለም እስከሚያጣ ሸራ ላይ ሰቀለው እንጨት አመሳቅሎ አልወጣልህ አለው ፍቅር ስሎ ስሎ በሳለው እየወጋ በደማው እየቀባ ክርስቶስ ደማ እንጅ ዘሩ አልተሰቀለም እንጨቱ ላይ ያለው እውነት ይህ አይደለም እያለ ሲናገር በስዕሉ አንደበት ገ/ክርስቶስም ለክርስቶስ የሚሆን ቀለም እስኪያልቅበት በነጭ ሸራ ላይ እስካሁን የሚወርድ ደም አፈሰሰበት ቀለም ቀይ ቀለም የደም ቀለም የጥላ ቀለም የሁሉም ነው እንጅ የማንም አይደለም ፍቅር ዘር አይለይም። ቴዎድሮስ ካሳሁን/ ቴዲ አፍሮ / ለሰዓሊ ገብረ ክርስቶስ ደስታ የተፃፈ 2001 ዓ.ም የቅድስት ሥላሴ ፍጡር የእመብርሃን ባሪያ ባለ ከበሮው ኪሩብኤል!

About