@user3860607472102:

ранен но не убит 💪
ранен но не убит 💪
Open In TikTok:
Region: UA
Sunday 14 June 2026 22:51:43 GMT
12271
1062
32
28

Music

Download

Comments

maryna.kulish
❤️❤️❤️ :
💙💛🥰🥰🥰ГЕРОЯМ СЛАВА
2026-06-15 04:50:52
9
reginaaa0306
Регинчик :
котики наші
2026-06-15 16:15:54
1
yurego84
Yura Zariychuk :
Україна понад усе 🇺🇦🇺🇦🇺🇦💪💪💪
2026-06-15 12:55:07
4
igoraabm4v5
ТЦК - выродки :
как на нэдолугих действует пропаганда
2026-06-15 20:47:17
0
user2882933767236
МОДЖАХЕД. :
💪
2026-06-15 19:11:27
0
nazik_.2008
на азрБкад :
🥰🥰🥰
2026-06-14 23:09:24
4
uma09062
Misis_Valemonta30 :
🥰🥰🥰
2026-06-14 22:53:16
3
oksana.r777
оксана :
❤️‍🔥❤️‍🔥❤️‍🔥🙏🙏🙏🙏
2026-06-15 10:32:03
2
_964794
К_9 Кінолог :
🔥🔥🔥
2026-06-15 11:35:58
2
mr_awap
Ромчик :
🇺🇦💪
2026-06-14 22:57:51
3
user5255750880466
Ветеран :
🥰🥰🥰
2026-06-15 10:38:05
2
user42820824939043
наташа фляйшер :
🥰🥰🥰🥰🥰
2026-06-15 03:05:13
3
user8352124198072
🎧𝖆𝖓𝖌𝖊𝖑𝖎𝖝🎧 :
🥰
2026-06-15 01:42:05
2
beloved8937
Stalevi_UA🇺🇦🇺🇦 :
🥰🥰
2026-06-15 07:21:10
1
olga26295
Olga :
🙏🙏🙏
2026-06-15 05:25:48
2
user9405765157624
Толя молдован Слава Україні :
❤️❤️❤️
2026-06-15 09:14:34
2
user491181567455
влад :
💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪
2026-06-15 10:52:01
2
user4322023620857
user4322023620857 :
❤️❤️❤️
2026-06-15 09:48:56
2
denuskornijcuk
😎☠️_forewer_De_2005_21_☠️😎 :
💙💛💙💛💙💛
2026-06-15 15:13:14
0
To see more videos from user @user3860607472102, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

‎
‎" 31 ሰዎች ሞተዋል ፤ 29 ሰዎች ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ደሴና ኮምቦልቻ ሆስፒታሎች ሕክምና ላይ ይገኛሉ " - ኮማንደር ብርሃኑ ከተማ ⚫ ‎" ተሽከርካሪው መንገድ ስቶ 170 ሜትር ጥልቀት ያለው ገደል ውስጥ ነው የወደቀው ! ከደሴ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ 60 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 - 070898 ኢት የሆነ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ዛሬ ማለዳ 12:30 ላይ ኮምቦልቻ አቅራቢያ ልዩ ስሙ 'ሐረጎ' በተባለ ቦታ ከባድ አደጋ አጋጥሞታል። የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ብርሃኑ ከተማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ ተሽከርካሪው ለጊዜው ባልታወቀ ምክንያት መንገድ ስቶ 170 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል ውስጥ በመግባቱ እስካሁን የ31 ሰዎች ሕይወት አልፏል። በአደጋው ቀላልና ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው 29 ሰዎች ደግሞ በደሴና ኮምቦልቻ ሆስፒታሎች የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው የሚገኝ ሲሆን የፖሊስ የትራፊክ ክፍልም የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ እየደረገ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል። አንድ የዓይን እማኝ ተጓዥ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል " ከከሚሴ ወደ ደሴ እየተጓዝኩ ነበር፤ ሐረጎ ስንደርስ ከባድ አደጋ ደርሶ መኪናዎች ሁሉ ቆመው መንገድ ተዘጋግቶ ነበር። ወርደን ስናይ የሆነውን ለመግለጽ እጅግ ከባድና ዘግናኝ ነው " ሲሉ ተናግረዋል። " ብዙ አስክሬን ነበር ፤ ከዳገቱ ተንከባለው ወርደዋል ፤ ግማሾቹ በዛው ዳገቱ ጫካ ውስጥ ናቸው፤ ሌሎቹ ተስፈጥረው አስፓልቱን አልፈው ታች ወርደዋል " ያሉት ተጓዡ፣ " አንድ ሀይሩፍ ሦስት የተጎዱትን ይዞ አብረን ደሴ ሪፈራል አስገብተናቸዋል " ሲሉም አሽከርካሪውን አመስግነዋል። ቦታው ላይ ተገኝው ባዩት መሰረት ስንት ሰዎች እንደሞቱ ስንጠይቃቸው፣ " አራት ሰዎች መትረፋቸውን አይቻለሁ " ብለው፣ የሟቾች ቁጥር በርካታ መሆኑን ገልጸዋል። ምንም እንኳን ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡት የኮምብልቻ ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ እና ሌላ መረጃ አቀባይ የሟቾች ቁጥር 28 እና 24 እንደሆነ ቢገልጹም የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ብርሃኑ ከተማ ግን የሟቾች ቁጥር 31 መሆኑን ገልጸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የሹፌሩም ህይወት ማለፉን ሰምቷል። ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ/ም

About