@caankanentes5: france 🇫🇷 one dey i.a france 🇫🇷 #tiktokfrance #fyp #foryoupage

caanka nentes 🇫🇷✈️
caanka nentes 🇫🇷✈️
Open In TikTok:
Region: SO
Wednesday 17 June 2026 19:24:29 GMT
10651
1037
8
93

Music

Download

Comments

safiajey
💙bilyan dhan 🅱️Ⓜ️🇬🇶🇸🇴 :
Insha Allah 🤲❤️
2026-06-18 20:09:23
0
tahseen.alrashdy
Tahseen Alrashdy :
2026-06-17 22:16:33
0
moh_updi
LOR€NSO 🇱🇾🇮🇹 :
I. a one day
2026-06-19 14:30:02
0
user7511314284635
jude Bellingham :
inchallah one day
2026-06-19 20:03:47
0
jutt_5911a7
ریحان ججہ🦅💀 :
❤️❤️❤️
2026-06-18 16:01:57
0
wll___naazir10
LL__NaZir10🥏 :
🔥🔥🔥
2026-06-17 22:56:14
0
madridcome4
☾︎𝐰𝐥𝐥 𝐯𝐢𝐧𝐢🇧🇷☽︎ :
🥰🥰🥰
2026-06-19 11:26:41
0
To see more videos from user @caankanentes5, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕ/ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ.....  Qeelleemmo booweno kayinseemmo...👏👏👏 ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ነገሌ አርሲ ጋር የተጫወተው ሲዳማ ቡና 1-1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ ሁለት ጨወታ እየቀረው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በሊጉ ታሪክ ደግሞ ዋንጫውን ያሳካ 11ኛው ቡድን ሆኖ የባለመሶብ ወርቁ ዋንጫ ባለክብር ሆኗል🤝 ነገሌ አርሲ የሊጉ ክስተት እና ጠንካራው ተፎካካሪ ሆኖ ጨርሷል👏 ሲዳማ ቡና እና ደጋፊው 👉አመቱን ሙሉ ክለቡ ባለበት ቦታ ሁሉ የተገኘ ...በነጭ እና ቡናማው የቆሎ መለያ አሸብርቆ ለሊጉ ድምቀት የሆነ 👉 በረጅም የመንገድ ጉዞ ዝናብ እና ፀሀይ ሳይበግረው ሀዋሳ፣ አዳማ እና አዲስ አበባ ከተሞችን ያዳረሰ  ደጋፊ🤝 አሊቶዎቹ ከ30 በላይ ሳምንታትን በደረጃው አናት ላይ ሆነው ቆይተዋል...ዳራ ቀባዶ ላይ የተጣለ መሰረት ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ፕ/ሊግ አሸናፊነት ተሸጋግሯል። የ19 አመታት ጥበቃ 👉 የአንድ ወጣት እድሜ የናፍቆት ዘመን...  ከመንግስቱ ሳሳሞ እስከ አንበሴ አበበ ...ከዶማርሶ ዶና እስከ ከነዓን በለጠ....ከዘላለም  ሽፈራው(ሞሪኒሆ) እስከ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ...ከዘርዓይ መሉ እስከ ያሬድ ገመቹ..ከዘነበ ከበደ (አዩካ ) እስከ ደግፌ አለሙ....ከኤሪክ ሙራንዳ እስከ ያሬድ ባየህ...ከይገዙ ቦጋለ እስከ መስፍን ታፈሰ (ቹኑኬ )...ከፍፁም ተፈሪ(ፈቹል ) እስከ ዮሴፍ ዮሐንስ ...ከቀስቴ እስከ ብርሃኑ በቀለን ጨምሮ ብዙዎች በዚህ ቡድን ታሪክ ውስጥ አሻራቸውን አስቀምጠዋል...ዋንጫውን ለማሳካት ጫፍ ከመድረስ አስቸጋሪ የውጤት ቀውስ ውስጥ እስከ መግባትም ደርሷል 👉 የዛሬው የዋንጫው ባለቤት ሲዳማ ቡና👏👏 መላው የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏 Roori Sidaama🙌#ethiopian_tik_tok #viralvideo #viralvideo #teamethiopia🇪🇹 #1millionviews
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕ/ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ..... Qeelleemmo booweno kayinseemmo...👏👏👏 ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ነገሌ አርሲ ጋር የተጫወተው ሲዳማ ቡና 1-1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ ሁለት ጨወታ እየቀረው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በሊጉ ታሪክ ደግሞ ዋንጫውን ያሳካ 11ኛው ቡድን ሆኖ የባለመሶብ ወርቁ ዋንጫ ባለክብር ሆኗል🤝 ነገሌ አርሲ የሊጉ ክስተት እና ጠንካራው ተፎካካሪ ሆኖ ጨርሷል👏 ሲዳማ ቡና እና ደጋፊው 👉አመቱን ሙሉ ክለቡ ባለበት ቦታ ሁሉ የተገኘ ...በነጭ እና ቡናማው የቆሎ መለያ አሸብርቆ ለሊጉ ድምቀት የሆነ 👉 በረጅም የመንገድ ጉዞ ዝናብ እና ፀሀይ ሳይበግረው ሀዋሳ፣ አዳማ እና አዲስ አበባ ከተሞችን ያዳረሰ ደጋፊ🤝 አሊቶዎቹ ከ30 በላይ ሳምንታትን በደረጃው አናት ላይ ሆነው ቆይተዋል...ዳራ ቀባዶ ላይ የተጣለ መሰረት ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ፕ/ሊግ አሸናፊነት ተሸጋግሯል። የ19 አመታት ጥበቃ 👉 የአንድ ወጣት እድሜ የናፍቆት ዘመን... ከመንግስቱ ሳሳሞ እስከ አንበሴ አበበ ...ከዶማርሶ ዶና እስከ ከነዓን በለጠ....ከዘላለም ሽፈራው(ሞሪኒሆ) እስከ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ...ከዘርዓይ መሉ እስከ ያሬድ ገመቹ..ከዘነበ ከበደ (አዩካ ) እስከ ደግፌ አለሙ....ከኤሪክ ሙራንዳ እስከ ያሬድ ባየህ...ከይገዙ ቦጋለ እስከ መስፍን ታፈሰ (ቹኑኬ )...ከፍፁም ተፈሪ(ፈቹል ) እስከ ዮሴፍ ዮሐንስ ...ከቀስቴ እስከ ብርሃኑ በቀለን ጨምሮ ብዙዎች በዚህ ቡድን ታሪክ ውስጥ አሻራቸውን አስቀምጠዋል...ዋንጫውን ለማሳካት ጫፍ ከመድረስ አስቸጋሪ የውጤት ቀውስ ውስጥ እስከ መግባትም ደርሷል 👉 የዛሬው የዋንጫው ባለቤት ሲዳማ ቡና👏👏 መላው የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏 Roori Sidaama🙌#ethiopian_tik_tok #viralvideo #viralvideo #teamethiopia🇪🇹 #1millionviews

About