@hhta23: #မြို့သူတွေမဖြတ်သန်းဘူးတဲ့lifestyle #ချစ်စရာလေးမလား🙈 #မျက်စိမနောက်ကြေး😂😂 #creatorsearchinsights

🌻𝙳𝚊𝚠 𝙷𝚗𝚒𝚗 🌻
🌻𝙳𝚊𝚠 𝙷𝚗𝚒𝚗 🌻
Open In TikTok:
Region: MM
Saturday 20 June 2026 08:57:54 GMT
14754
3273
73
22

Music

Download

Comments

user6791020335855
user6791020335855 :
ချစ်တယ်နော်🥰🥰🥰
2026-06-20 09:00:05
2
braxtonhuggs
braxtonhuggs :
wow 👌
2026-06-26 23:22:07
0
chitlay91514
chitlay :
❤️
2026-07-02 10:42:09
0
yeyint.paing7
yeyint paing :
လွမ်းနေရောပေါ့🥺
2026-06-20 09:01:40
0
u.nay.myo69
U Nay Myo :
မျှော့တွယ်မယ်နော်😳😂😂
2026-06-22 23:50:12
0
aungzawmin8563
Nayaung@24680 :
အရမ်းလှတာဘဲဗျာ💋💋💋
2026-06-20 12:19:19
0
mgmgw365
OB :
😂😂😂😂
2026-06-26 13:20:02
0
htet.myat.aung9593
Htet Myet Aung :
[Photo] 😂😂🤭🤭🤭🥰🥰🥰🥰🥰🥰
2026-06-20 14:16:52
0
ko.ye3962
ဥိးဥိးချစ်တဲ့ခလေးလေး :
လ ှလိက်တာ🌹🌹
2026-06-29 07:56:50
0
lusoelay94805
Lsoe lay :
ချစ်ထား
2026-06-26 09:29:11
0
min.chit.lay288
Min chit Lay :
ချိစရာလေးဗျားးး🥰😅
2026-06-25 00:39:42
0
ko.phyo94945
ko phyo :
ခင်လို့ရလား
2026-06-22 04:40:43
0
tayza.aung463
TayZa Aung :
မမချော
2026-06-25 03:35:18
0
ko.thae581
Ko Thae :
ချောတယ်နော်မမ
2026-06-22 14:04:19
0
user502444271342
Naing gyi😎 :
🥰🥰လှနေတာပဲrqပြန်အုံး🥰🥰
2026-06-22 07:07:55
0
user4236337287926
Aung Aung :
ကြိုက်
2026-06-22 16:50:04
0
min.aung0980
Min aung 🥰 :
ရွုံးပွတ်တော်ပေကုန်တော်မယ်😄😄😄😄😄😄🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
2026-06-21 14:54:47
0
aungthuralin83
aungthuralin3182 :
😳😳
2026-06-20 09:00:42
0
mg.kyaw.min.tun3
Mg Kyaw min Tun :
🥰🥰🥰
2026-06-20 09:00:03
0
htetthumg
Htet Thu mg :
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
2026-06-20 09:00:49
0
usermawal1
သူရိန်လင်း :
🥰🥰🥰
2026-06-23 08:57:36
0
user0843036
ko sai sài :
🥰🥰🥰🥰🥰🥰
2026-06-20 08:59:53
0
To see more videos from user @hhta23, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የእግዚአብሔር ን ዕቡእ ስሞች በመጠቀም ጥሩ ነገር መስራት  እግዘብሔር የሚወደው ነገር ነው ። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ስሙን ላልተገባ አላማ ሰውን ለመጉዳት መጠቀም ትልቅ ስህተት እንደሆነ እንድታውቁት እፈልጋለሁ ። ውድ የቲክ ቶክ ተከታታዮች እንድታውቁት የምፈልገው ሁለት አይነት ሀይላት አሉ እነርሱም የቅዱሳን መላእክት ሀይል እና የእርኩሳን መናፍት ሀይል ናቸው ። እነዚህን ሁለቱንም የፈጠረው አምላካችን እግዘብሔር ነው  ይህም ማለት እነዚህ ሁሉ ከእግዚአብሔር በታች መሆናቸውን እወቁ የእግዘብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ደሞ እነዚህን ሀይላት ማዘዝ እንችላለን ነገር ግን በ እግዚአብሔር ዕቡእ ስሞች ተጠቅመን እነዚህን ሀይላት ያልተገባ ነገር እንዲሰሩልን ማድረግ ጥንቆላ ይባላል  እንዲህ ያደረገ ደሞ በምድርም በሰማይም ቅጣቱ ከባድ ነው ። ጠቢቡ ሰለሞን ክፉ መናፈስትን በእግዚአብሔር ዕቡእ ስሞች በማዘዝ  ቤተ መቅደሱን አስገንብቷል ድንጋይ አሸክሞ የእግዘብሔርን ቤተ መቅደስ  አሰርቷል ታድይያ ይህን ያረገው የእግዚአብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ነው ። ይህንንም መርበብተ ሰሎሞን ላይ በግልፅ ማየት ትችላላችሁ። ጥንቆላ  የጥንቆላ ስርአትና አመጣጥን ስንመለከት  ወደ እነ ዝማዝያ ታሪክ ወደ ኋላ ይወስደናል   ሁለት መቶዎቹ የስማዝያ ነገዶች የወደቁ መላእክት አይደሉም  መላእክት አፈጣጠራቸው ረቂቅ ነው  የሚፈጠሩትም ከ 3 ባህሪያተ ነፍስ ብቻ ነው  እነዚህን 200 ነገዶች ግን ያመጣቸው የወሲብ ስሜት ነው ይሄ ደሞ ያለው የሰው ልጅ እንጂ መላእክት የላቸውም  እነዚህ 200 ነገዶች ወደ ሰው ልጅ የመጡት ከደብረ ቅዱስ ነው  ፍትወት ወይም ዝሙት ደሞ የሚገኘው በ አራቱ ባህርያተ ስጋ ሲሆን እንዚህም መላእክት ሳይሆኑ ከመላእክት ወገን የሚባሉ መሆናቸውን ልትገነዘቡ ይገባል።  እነዚህ ከመላእክት ወገን ናቸው የተባሉበት ምክንያት በመንፈሳው እወቀታቸው በመንፈሳዊ ጥበብ ስለበቁ እንደ መላእክት ተቆጥረው ደብረ ቅዱስ በሚባል ቦታ ተለይተው ይኖሩ ነበር ። በልኡል ማእረግ አንድም በሰማይ ማእረግ የተሰጣቸው ናቸው ለምሳሌ ለአንድ ሰው የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጠው ነገር ግን ግን ዶክተር እንዳልሆነ ሁሉ እነዚህም በማእረግ ከመላእክት እኩል ሆኑ እንጂ መላእክት አልነበሩም ። በአጠቃላይ እነዚህ የወደቁት 200 ነገዶች ስጋ የለበሱ ሰዎች ናቸው     ለምሳሌ አቡነ ተክለ ሀይማኖት በቅተው ልክ እነደ መልአክ ክንፍ አብቅለዋል  ይህ ማለት ከመላእክት ወገን ሆነዋል ማለት ነው ነገር ግን መልአክ አይደሉም። ይህም ማለት እነዚህም 200 ነገዶች ልክ እንደ አቡነ ተክለ ሀይማኖት ከበቁ እና እደ መላእክት ከሆኑ ቦሀላ ተመልሰው የሰው ልጅን ተመኙ በ ዝሙት ተነደፉ ማለት ነው።  እነዚህ 200 ነገዶች 18 አለቆች አሏቸው አስራ ስምንቱም በመፅሐፈ ሄኖክ ተቀምጥዋል ዋና አለቃቸውም ስማዝያ ይባላል በቀጣይ ትምርቴ  የ 18 ንቱን ስም እና ከሰው ልጅ ጋር የሰሩትን ስራ ይዤ ቀርባለሁ ፍካሬ ጥበብ ይቆየን ......... የመጀመሪያው አለቃቸው ዝማዝያ ሁለተኛው ኡራኪበራምኤል  3 ኛው አኪቢኤል  4 ኛ  ጣሚኤል ራሙኤል  ዳንኤል  አዜቃኤል ሱሩቃኤል  አስኤል  አርሞርስ በጥርኤል  አናንኤል  ዘቂቢ  ሳምሳፒኤል ሰርትኤል  ጡርኤል  ዮምያኤል  አራዝያል  እነዚህ አስራ ስምንቱ የሁለት መቶዎቹ ነገድ አለቃ ነበሩ እነሱ እና 200 ዎቹ ተስማምተው ከሰው ልጅ ጋር ዝሙት ፈፅመዋል ። በዚህም አላበቃም ሌሎችንም የክፋት ትምህርት ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። ማለትም በከዚህ በፊት ትምህርቴ ጥንቆላ ያልኩትን ጥንቆላን ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። እነዚህ 200 ነገዶች ሰማያዊ የሆነውን እውቀት እና ጥበብ ተረድተው አውቀው ነበር ። እና ቀጥታ ምንድነው ያደረጉት ያንን የሚያቁትን ጥበብ ላገቧቸው ሴቶች  አጣመው ጠምዝዘው እንዴት ላልተገባ አላማ እንደሚያውሉት ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። ገናናው ንጉስ የሰማዩ የምድሩ ጌታ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ጥበብ እና ዕቡእ ስሞች ላልተገባ ነገር እንዴት እንደምንጠቀም አስተማሯቸው ። ከነዚህም  አሚዛራክ የተባለው  በቅድሚያ ያስተማረው ስር መማስን ቅጠል መበጠስን  ነበር። ልታውቁ የሚገባው ቅጠል መበጠስ ስር መማስን አሚዛራክ ያስተማረው ለተንኮል እንዴት እንደምነጠቀመው ነው። እንጂ ስራ ስሮች እፅዋቶች ለሰው ልጅ መጥፊያ እና ተንኮል መስሪያ ሁነው አይደለም ። እግዚአብሔር ለኖህ የ700 ዐፅዋትን ጥበብ በቀጥታ ሰቶታል ነገር ግን ልጆቹ ሲታመሙ እንዲድኑበት ቁስል ሲወጣ እንዲያጠፋበት ለህክምና እንዲጠቀምት  700 የዕፅዋትን ጥበብ ሰቶታል ። እነዚህ ግን ነገሩን ገልብጠው ለክፍትእንዴት እንደምንጠቀመው ነው ያስተማሩት ጥንቆላ ይሄ ነው ።  አጋንንትን መሳብንም አስተምሯል አጋንንት እንዴት እንደሚሳቡ ያስተማሩት ግን ሰውን ለመጉዳት እንዴት እንደምንጠቀምበት እንጂ ለጥሩ አለማ እንዴት እንደምናውለው አላስተማሩም እነዚህ 200 ነገዶች ። አሁን ችግሩ ዕፅዋት መበጠሱ አጋንንትን መሳቡ ሳይሆን የቻናሌ ተከታታዮች ልታውቁ የሚገባው ጥፋቱ አጋንንትን መሳብ ዕፅዋትን መበጠስ ሳይሆን የምንጠቀምበት አላማ ነው የምንጠቀመው ለመልካም ነገር እና ለድህነት ለመፍትሔ ከሆነ ይሄ ፈጣሪ የሚወደው ነገር ነው ። ነገር ግን እንደ አሚዛራክ ገልብጠን ሰውን ለመጉዳት የምንጠቀም ከሆነ የእኛም እጣ ፋንታ እንደነሱ ይሆናል ። በዚህም ቲክ ቶክ የምንማረው ዕፅዋትን እንዴት ለመድሀኒት እንደምንጠቀም  አጋጋንትን ስበን እንዴት መልካም ስራ እንደምናሰራ በላያችን ላይ ያሉ ክፉ መናፍስተን እንዴት እንደምናርቅ ነው ። #በመሪጌታነት -ስም_የሚያጭበረብሩትን_ተጠንቀቁ #መሪጌታ_ፅጌ #የማዳም_ቅመሞች
የእግዚአብሔር ን ዕቡእ ስሞች በመጠቀም ጥሩ ነገር መስራት እግዘብሔር የሚወደው ነገር ነው ። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ስሙን ላልተገባ አላማ ሰውን ለመጉዳት መጠቀም ትልቅ ስህተት እንደሆነ እንድታውቁት እፈልጋለሁ ። ውድ የቲክ ቶክ ተከታታዮች እንድታውቁት የምፈልገው ሁለት አይነት ሀይላት አሉ እነርሱም የቅዱሳን መላእክት ሀይል እና የእርኩሳን መናፍት ሀይል ናቸው ። እነዚህን ሁለቱንም የፈጠረው አምላካችን እግዘብሔር ነው ይህም ማለት እነዚህ ሁሉ ከእግዚአብሔር በታች መሆናቸውን እወቁ የእግዘብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ደሞ እነዚህን ሀይላት ማዘዝ እንችላለን ነገር ግን በ እግዚአብሔር ዕቡእ ስሞች ተጠቅመን እነዚህን ሀይላት ያልተገባ ነገር እንዲሰሩልን ማድረግ ጥንቆላ ይባላል እንዲህ ያደረገ ደሞ በምድርም በሰማይም ቅጣቱ ከባድ ነው ። ጠቢቡ ሰለሞን ክፉ መናፈስትን በእግዚአብሔር ዕቡእ ስሞች በማዘዝ ቤተ መቅደሱን አስገንብቷል ድንጋይ አሸክሞ የእግዘብሔርን ቤተ መቅደስ አሰርቷል ታድይያ ይህን ያረገው የእግዚአብሔርን ዕቡእ ስሞች በመጥራት ነው ። ይህንንም መርበብተ ሰሎሞን ላይ በግልፅ ማየት ትችላላችሁ። ጥንቆላ የጥንቆላ ስርአትና አመጣጥን ስንመለከት  ወደ እነ ዝማዝያ ታሪክ ወደ ኋላ ይወስደናል  ሁለት መቶዎቹ የስማዝያ ነገዶች የወደቁ መላእክት አይደሉም መላእክት አፈጣጠራቸው ረቂቅ ነው የሚፈጠሩትም ከ 3 ባህሪያተ ነፍስ ብቻ ነው እነዚህን 200 ነገዶች ግን ያመጣቸው የወሲብ ስሜት ነው ይሄ ደሞ ያለው የሰው ልጅ እንጂ መላእክት የላቸውም እነዚህ 200 ነገዶች ወደ ሰው ልጅ የመጡት ከደብረ ቅዱስ ነው ፍትወት ወይም ዝሙት ደሞ የሚገኘው በ አራቱ ባህርያተ ስጋ ሲሆን እንዚህም መላእክት ሳይሆኑ ከመላእክት ወገን የሚባሉ መሆናቸውን ልትገነዘቡ ይገባል። እነዚህ ከመላእክት ወገን ናቸው የተባሉበት ምክንያት በመንፈሳው እወቀታቸው በመንፈሳዊ ጥበብ ስለበቁ እንደ መላእክት ተቆጥረው ደብረ ቅዱስ በሚባል ቦታ ተለይተው ይኖሩ ነበር ። በልኡል ማእረግ አንድም በሰማይ ማእረግ የተሰጣቸው ናቸው ለምሳሌ ለአንድ ሰው የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጠው ነገር ግን ግን ዶክተር እንዳልሆነ ሁሉ እነዚህም በማእረግ ከመላእክት እኩል ሆኑ እንጂ መላእክት አልነበሩም ። በአጠቃላይ እነዚህ የወደቁት 200 ነገዶች ስጋ የለበሱ ሰዎች ናቸው   ለምሳሌ አቡነ ተክለ ሀይማኖት በቅተው ልክ እነደ መልአክ ክንፍ አብቅለዋል ይህ ማለት ከመላእክት ወገን ሆነዋል ማለት ነው ነገር ግን መልአክ አይደሉም። ይህም ማለት እነዚህም 200 ነገዶች ልክ እንደ አቡነ ተክለ ሀይማኖት ከበቁ እና እደ መላእክት ከሆኑ ቦሀላ ተመልሰው የሰው ልጅን ተመኙ በ ዝሙት ተነደፉ ማለት ነው። እነዚህ 200 ነገዶች 18 አለቆች አሏቸው አስራ ስምንቱም በመፅሐፈ ሄኖክ ተቀምጥዋል ዋና አለቃቸውም ስማዝያ ይባላል በቀጣይ ትምርቴ የ 18 ንቱን ስም እና ከሰው ልጅ ጋር የሰሩትን ስራ ይዤ ቀርባለሁ ፍካሬ ጥበብ ይቆየን ......... የመጀመሪያው አለቃቸው ዝማዝያ ሁለተኛው ኡራኪበራምኤል 3 ኛው አኪቢኤል 4 ኛ  ጣሚኤል ራሙኤል ዳንኤል አዜቃኤል ሱሩቃኤል አስኤል አርሞርስ በጥርኤል አናንኤል ዘቂቢ ሳምሳፒኤል ሰርትኤል ጡርኤል ዮምያኤል አራዝያል እነዚህ አስራ ስምንቱ የሁለት መቶዎቹ ነገድ አለቃ ነበሩ እነሱ እና 200 ዎቹ ተስማምተው ከሰው ልጅ ጋር ዝሙት ፈፅመዋል ። በዚህም አላበቃም ሌሎችንም የክፋት ትምህርት ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። ማለትም በከዚህ በፊት ትምህርቴ ጥንቆላ ያልኩትን ጥንቆላን ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። እነዚህ 200 ነገዶች ሰማያዊ የሆነውን እውቀት እና ጥበብ ተረድተው አውቀው ነበር ። እና ቀጥታ ምንድነው ያደረጉት ያንን የሚያቁትን ጥበብ ላገቧቸው ሴቶች አጣመው ጠምዝዘው እንዴት ላልተገባ አላማ እንደሚያውሉት ለሰው ልጅ አስተምረዋል ። ገናናው ንጉስ የሰማዩ የምድሩ ጌታ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ጥበብ እና ዕቡእ ስሞች ላልተገባ ነገር እንዴት እንደምንጠቀም አስተማሯቸው ። ከነዚህም  አሚዛራክ የተባለው በቅድሚያ ያስተማረው ስር መማስን ቅጠል መበጠስን  ነበር። ልታውቁ የሚገባው ቅጠል መበጠስ ስር መማስን አሚዛራክ ያስተማረው ለተንኮል እንዴት እንደምነጠቀመው ነው። እንጂ ስራ ስሮች እፅዋቶች ለሰው ልጅ መጥፊያ እና ተንኮል መስሪያ ሁነው አይደለም ። እግዚአብሔር ለኖህ የ700 ዐፅዋትን ጥበብ በቀጥታ ሰቶታል ነገር ግን ልጆቹ ሲታመሙ እንዲድኑበት ቁስል ሲወጣ እንዲያጠፋበት ለህክምና እንዲጠቀምት 700 የዕፅዋትን ጥበብ ሰቶታል ። እነዚህ ግን ነገሩን ገልብጠው ለክፍትእንዴት እንደምንጠቀመው ነው ያስተማሩት ጥንቆላ ይሄ ነው ። አጋንንትን መሳብንም አስተምሯል አጋንንት እንዴት እንደሚሳቡ ያስተማሩት ግን ሰውን ለመጉዳት እንዴት እንደምንጠቀምበት እንጂ ለጥሩ አለማ እንዴት እንደምናውለው አላስተማሩም እነዚህ 200 ነገዶች ። አሁን ችግሩ ዕፅዋት መበጠሱ አጋንንትን መሳቡ ሳይሆን የቻናሌ ተከታታዮች ልታውቁ የሚገባው ጥፋቱ አጋንንትን መሳብ ዕፅዋትን መበጠስ ሳይሆን የምንጠቀምበት አላማ ነው የምንጠቀመው ለመልካም ነገር እና ለድህነት ለመፍትሔ ከሆነ ይሄ ፈጣሪ የሚወደው ነገር ነው ። ነገር ግን እንደ አሚዛራክ ገልብጠን ሰውን ለመጉዳት የምንጠቀም ከሆነ የእኛም እጣ ፋንታ እንደነሱ ይሆናል ። በዚህም ቲክ ቶክ የምንማረው ዕፅዋትን እንዴት ለመድሀኒት እንደምንጠቀም አጋጋንትን ስበን እንዴት መልካም ስራ እንደምናሰራ በላያችን ላይ ያሉ ክፉ መናፍስተን እንዴት እንደምናርቅ ነው ። #በመሪጌታነት -ስም_የሚያጭበረብሩትን_ተጠንቀቁ #መሪጌታ_ፅጌ #የማዳም_ቅመሞች

About