@daytraderced1: Asia session been growing on me lately!!! #NQ #Nasdaq #FuturesTrading #DayTrader #ICT

daytraderced1
daytraderced1
Open In TikTok:
Region: US
Monday 22 June 2026 00:51:22 GMT
1012
57
7
2

Music

Download

Comments

213.dz07
🇩🇿 :
imagine shi hit BE right u ss😭
2026-06-22 01:46:50
1
sadiaarshad_
Sadia Arshad :
Which strat u follow?
2026-06-23 22:47:17
0
des.gotfanss
des :
caught this exact move
2026-06-22 03:18:34
1
theblaccjacc
Blacc ♠️ Jacc :
Luv dis fa u🙏🏾
2026-06-22 02:41:06
1
propanedadon2
Propanedadon :
💪💯 yesssiirrrr
2026-06-22 13:11:54
0
To see more videos from user @daytraderced1, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጁን 30 መቃረቡን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉን ማጠናከሩን አስታወቀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መጤ ጠል ቡድኖች ማንኛውም በአገሪቱ ውስጥ የሚገኝ ህገ ወጥ ስደተኛ እስከ ጁን 30 ለቆ እንዲወጣ ትእዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ ከተገኘ ግን ንብረቱን እንደሚዘርፉና ህይወቱን እንደሚያጠፉ ጭምር ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፀጥታ ሀይሉን ለማጠናከር መወሰኑን አስታውቋል፡፡  የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡#ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #greenscreen
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጁን 30 መቃረቡን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉን ማጠናከሩን አስታወቀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መጤ ጠል ቡድኖች ማንኛውም በአገሪቱ ውስጥ የሚገኝ ህገ ወጥ ስደተኛ እስከ ጁን 30 ለቆ እንዲወጣ ትእዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ ከተገኘ ግን ንብረቱን እንደሚዘርፉና ህይወቱን እንደሚያጠፉ ጭምር ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፀጥታ ሀይሉን ለማጠናከር መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡#ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #greenscreen

About