Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@ildamholic: yildizzz… your man is so fine. #yilser #halef #ilhanşen #birandamlayilmaz #fyp
ildamholic
Open In TikTok:
Region: GR
Monday 22 June 2026 19:36:32 GMT
8922
1414
12
80
Music
Download
No Watermark .mp4 (
0.84MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
0.79MB
)
Watermark .mp4 (
0MB
)
Music .mp3
Comments
Dhenyfer Dias :
Eu entendo a Yildiz por não ter desistido dele
2026-06-25 18:49:22
0
زهرا :
♥️♥️😍😍😍😍
2026-06-22 23:59:12
1
To see more videos from user @ildamholic, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
1080 60fps 🎧🌱🌥🌤
#motivation #inspiration #success
تمارين للجزء السفلى على الكنبه لا للحجج شو تمرينكم لليوم؟ #تنحيف_الوزن #حرق_دهون #تحدى_نسف_الكرش_مع_fatifit #تحدى_الرشاقه_مع_fatifit #fatifitchannel #تنحيف_كرش #تنحيف #رياضه_منزلية #رياضه_منزلية #شد_الجسم #جيش_فاتى #حوريات_فاتي
مطر وقران مافي احلا 🤍#explore #LetsGoalJetour #fyp #الكورة_يبيلها_ليز
ተአምረ ማርያምን ማን ጻፈው? ጥልጥልያ በምትባል አገር ባለች አንዲት ቤተክርስቲያን ውስጥ በኤጲስ ቆጶስነት የሚያገለግል የተባረከ ደግ ሰው ነበር። ስሙም ደቅስዮስ ይባላል። ይህም ሰው እመቤታችንን ከመውደዱ የተነሳ ተአምሯን እየጻፈ ይሰበስብ ነበር። በአንድ ቀንም እመቤታችን ተገልጻ መጽሐፉን በእጇ ይዛ "የጻፍከው መጽሐፍ በጣም ጥሩ ነው፤ ወደጄዋለሁ። ስለጻፍክልኝ አመሰግንሃለሁ" ብላ ተሰወረች። ደቅስዮስ እመቤታችን ከተገለጠችለት በኋላ የበለጠ ፍቅሯ አደረበትና ጨምሮ ለመጻፍ ተነሳ፤ እመቤታችን በዚህ ዓለም ሳለችና ካረገች በኋላ የሠራችውን ተአምር አዘጋጀ። ታኅሣሥ ሃያ ሁለት ቀን ቅዱስ ገብርኤል ድንግል ማርያምን ባበሰራት ዕለት በዓሏን አከበረ ወቅቱም ጾም ነበረ። ይህም ከልደት በዓል ስምንት ቀን ቀደም ብሎ ነው። በዚህ ጊዜ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በእጇ የከበረ ልብስ እና ወንበር ይዛ ተገለጠችለት እንዲህም አለችው፡- « በዕውነት አገልጋይ ወዳጄ ደቅስዮስ ሆይ እኔ አመሰግንሃለሁ ባንተም ደስ አለኝ ሥራህንም ወደድሁ፤ በእኔ ደስ እንዲልህ ያበሰረኝ ገብርኤል የሚባል መልአክ ባበሰረበት ቀን በዓሌን አክብረሃልና ስለኔም ሰውን ሁሉ ደስ አሰኝተሃልና፤ እኔም ዋጋህን ልሰጥህ እወዳለሁ አንተ በዚህ ዓለም በሰው ፊት እንዳከበርኸኝ አከብርህ ዘንድ እወዳለሁ፤ ትለብስ ዘንድ ይችን ልብስ እነሆ አምጣልሃለሁ ትቀመጥበትም ዘንድ ይህን ወንበር አምጣልሃለሁ። ከሰው ወገን አንድ እንኳ ይህችን ልብስ ሊለብሳት በዚችም ወንበር ላይ ሊቀመጥባት የሚቻለው የለም። ይህን የነገርኩህን ነገር ያፈረሰ ቢኖር እኔ ተበቅዬ እርሱን አጠፋዋለሁ። » ብላ ተሰወረች። ደቅስዮስ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ያቺን ልብስና ወንበር በክብር ስፍራ በቤተክርስቲያን ተቀምጣ ነበር። ከእሱ በኋላ የተሾመው ኤጲስ ቆጶስ ልብሷን ሊለብሳት ወንበሯንም ሊቀመጥባት ፈለገ። ካህናቱና ዲያቆናቱ ስለ ልብሷና ወንበሯ ተአምር ነግረው እንዳያደርገው አስጠነቀቁት። ያ ኤጲስ ቆጶስ ግን "ከእኔ በፊት የነበረው እንደኔ ሰው ነው፣ ምን ይለየናል" አለና ልብሱን ለበሰ በወንበሩም ተቀመጠ። ወዲያው ወደቀ፣ ሞተም። በቤተክርስቲያን የነበሩ ሁሉ ከተደረገው ተአምር የተነሳ አደነቁ። እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም የበለጠ ክብርና አገልግሎት አደረጉ። የክብር እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተአምሯን ለጻፈ ለደቅስዮስ በሰው እጅ ያልተሠራ፣ ምድራዊ ያልሆነ ሰማያዊ ልብስ እና ወንበር ሰጠችው። እርሱም ተአምሯን ጽፎ ሰጠን፣ እነሆ አሁን ድረስ በየቤተክርስቲያኑ በየዕለቱ ለምዕመናን ይነበባል። እመቤታችን ከደቅስዮስ በረከት ታሳትፈን። አሜን።🙏 ቁልፍ ትምህርቶች ትሕትናና መታዘዝ፡ አዲሱ ኤጲስ ቆጶስ ማስጠንቀቂያውን ባለመቀበሉና ራሱን ከደቅስዮስ ጋር በማስተካከሉ (በትዕቢቱ) ምክንያት ቅጣት ደርሶበታል። የተአምረ ማርያም መነሻ፡ መጽሐፉ ዛሬ በቤተክርስቲያን የምንጠቀምበትና የምንሰማው በደቅስዮስ አማካኝነት የተዘጋጀ መሆኑን ያረጋግጣል። ክብር፡ እግዚአብሔርና እመቤታችን ለሚወዷቸውና ለሚያገለግሏቸው ቅዱሳን ልዩ ሰማያዊ ክብር እንደሚሰጡ ያሳያል።
Áo thun.ba lỗ sọc @Thơ mét 49✌️
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy