@cunnlove: Haaland giữ vững phong độ , Na Uy dành chiến thắng đầy vất vả trước Senegal #xhh #norway #haaland #worldcup #capcut

barcamancity
barcamancity
Open In TikTok:
Region: VN
Tuesday 23 June 2026 02:23:40 GMT
13052
387
9
271

Music

Download

Comments

68gbvn.asia.diytng.lc.l
𝓪𝓾𝟖𝟖.𝓭𝓲𝔂-lộc lá :
Khẳng định mai a7 ghi poker😁
2026-06-23 16:17:10
1
baonii_shin
💤 BảooNii 🍉 :
cho mik xin ảnh thứ nhất đc ko ạ
2026-06-23 07:41:29
1
v.khang19.5
v.khang :
siu anh tôi
2026-06-23 02:59:28
2
thinh_xuan1
Ufk “🥋🥊🤼‍♂️” :
Mấy sao v mn
2026-06-23 07:28:32
1
To see more videos from user @cunnlove, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

✅ ማስታወሻ ⤵️⤵️ ❓የዘንድሮው የዓሹራ ፆም የሚሆነው መቼ ነው?? ▶️ ዓሹራ በሂጅሪ አቆጣጠር ከአራቱ ከተከበሩ ወራቶች ውስጥ በሚመደበውና በሂጅሪ ካላንደር የመጀመርያ ወር በሆነው ሙሐረም ወር ውስጥ የሚገኝ 10ኛው ቀን ነው። ☑️ ሙሐረም 10 (ዓሹራ) ልዩ ቀን የሆነበት ምክንያት ደግሞ ነብዩላህ ሙሳ( ዐለይሂ ሰላም) ከግፈኛውና አባገነን ከሆነው ፊርዐውን ግፍና በደል ነፃ የወጡበት ቀን፤ ፊርዐዉንና ተከታዮቹ ደግሞ የሰመጡበት ቀን በመሆኑ ነው። 📌 የ አላህ መልዕክተኛ( ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዐሹራ ቀንን  መፆም ያለፈውን የአንድ አመት  ወንጀልን ያስምራል ብዬ እከጅላለሁ ብለዋል። 📌 ዋናው የሚፆመው ቀን 10ኛው ቀን ሲሆን ነገር ግን 9 ኛው የሚፆምበት ምክንያት ደግሞ አይሁዶችን ለመቃረን ነው። 📌 ለዚሁ ምክንያት ነው የአላህ መላክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የመጨረሻቸው የሆነውን የዐሹራ 10ኛ ቀን ከፆሙ በኋላ ለቀጣይ አመት  አላህ ካደረሰኝ አይሁዶችን ለመቃረን(ከነሱ ጋር ላለመመሳሰል) ዘጠነኛውም ቀን ጨምሬ(ማለትም ከዋናው ዐሹራ ቀን አንድ ቀን አስቀድመው በመጨመር )እፆማለሁኝ ብለው ነበር።  👉የአላህ መልዕክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለቀጣዩ አመት ዓሹራ ሳይደርሱ በአላህ ውሳኔ ወደ አኺራ ተሸጋገሩ። 🗓 ስለዚህ የዘንድሮው 1448ኛው ሂጅሪ የዓሹራ 10ኛ ቀን በ ኢትዮጵያ አቆጣጠር የፊታችን ሐሙስ ማለትም (18/10/18E.C) ሲሆን  ዘጠነኛው ደግሞ የፊታችን እሮብ የሚሆነው (17/10/18E.C) ነው። 🚨 በመሆኑም የፊታችን እሮብ ዓሹራ ዘጠነኛውና የፊታችን ሐሙስ ዓሹራ አስረኛውና ዋናው በመሆኑ ሁላችንም በፆምና በዒባዳ ልናሳልፋቸው ይገባናል።
✅ ማስታወሻ ⤵️⤵️ ❓የዘንድሮው የዓሹራ ፆም የሚሆነው መቼ ነው?? ▶️ ዓሹራ በሂጅሪ አቆጣጠር ከአራቱ ከተከበሩ ወራቶች ውስጥ በሚመደበውና በሂጅሪ ካላንደር የመጀመርያ ወር በሆነው ሙሐረም ወር ውስጥ የሚገኝ 10ኛው ቀን ነው። ☑️ ሙሐረም 10 (ዓሹራ) ልዩ ቀን የሆነበት ምክንያት ደግሞ ነብዩላህ ሙሳ( ዐለይሂ ሰላም) ከግፈኛውና አባገነን ከሆነው ፊርዐውን ግፍና በደል ነፃ የወጡበት ቀን፤ ፊርዐዉንና ተከታዮቹ ደግሞ የሰመጡበት ቀን በመሆኑ ነው። 📌 የ አላህ መልዕክተኛ( ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዐሹራ ቀንን  መፆም ያለፈውን የአንድ አመት  ወንጀልን ያስምራል ብዬ እከጅላለሁ ብለዋል። 📌 ዋናው የሚፆመው ቀን 10ኛው ቀን ሲሆን ነገር ግን 9 ኛው የሚፆምበት ምክንያት ደግሞ አይሁዶችን ለመቃረን ነው። 📌 ለዚሁ ምክንያት ነው የአላህ መላክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የመጨረሻቸው የሆነውን የዐሹራ 10ኛ ቀን ከፆሙ በኋላ ለቀጣይ አመት  አላህ ካደረሰኝ አይሁዶችን ለመቃረን(ከነሱ ጋር ላለመመሳሰል) ዘጠነኛውም ቀን ጨምሬ(ማለትም ከዋናው ዐሹራ ቀን አንድ ቀን አስቀድመው በመጨመር )እፆማለሁኝ ብለው ነበር። 👉የአላህ መልዕክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለቀጣዩ አመት ዓሹራ ሳይደርሱ በአላህ ውሳኔ ወደ አኺራ ተሸጋገሩ። 🗓 ስለዚህ የዘንድሮው 1448ኛው ሂጅሪ የዓሹራ 10ኛ ቀን በ ኢትዮጵያ አቆጣጠር የፊታችን ሐሙስ ማለትም (18/10/18E.C) ሲሆን  ዘጠነኛው ደግሞ የፊታችን እሮብ የሚሆነው (17/10/18E.C) ነው። 🚨 በመሆኑም የፊታችን እሮብ ዓሹራ ዘጠነኛውና የፊታችን ሐሙስ ዓሹራ አስረኛውና ዋናው በመሆኑ ሁላችንም በፆምና በዒባዳ ልናሳልፋቸው ይገባናል።

About