@jabir.etr0: የሀዘን መግለጫ በተለያዩ የኃላፊነት እርከኖች ህዝባቸውንና ሀገራቸውን በታማኝነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ዴታሞ ከድር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ አቶ ዴታሞ ከድር በነበራቸው የስራ ቆይታ በተለይም በሀላባ ዞን ምክር ቤት በቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢነትና በምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ በመሆን ሌት ከቀን በመስራት የማይረሳ አሻራ ጥለው አልፈዋል። ከዚህ በፍት በመምህርነታቸው ሙያ ለብዙዎች የእንጀራ አባት ሆነዋል። ከግል ጥቅማቸው ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም በታማኝነትና በቁርጠኝነት አገልግለዋል። በአሁኑ ሰዓት ሰዓት የሀላባ ዞን መንገድና ትራንስፖርት ልማት መምሪያ ምክትልና ትራንስፖርት ዘርፍ ሀላፊ ስያገለግሉ እንደነበሩ ይታወቃል። በመሆኑም የሀላባ ዞን አስተዳደር የተከበሩ በአቶ ዴታሞ ከድር ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል።

jabo react
jabo react
Open In TikTok:
Region: ET
Friday 26 June 2026 15:28:21 GMT
5209
87
1
4

Music

Download

Comments

jabirredi115
redi :
😥😥😥😥😥
2026-06-26 16:00:10
0
To see more videos from user @jabir.etr0, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About