@useer163783854296: si el autor no se da cuenta del fallo, el lector nunca querrá volver a leerlo #viral #foryo #xzcyba #fyp #parati

👤
👤
Open In TikTok:
Region: ES
Saturday 27 June 2026 07:22:12 GMT
69416
8789
3
715

Music

Download

Comments

To see more videos from user @useer163783854296, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

✅#​ነገ ማለት ገና ያልተገለጠ ምስጢር ነው፤ ያንን ምስጢር ደግሞ ውብ አድርጎ የመሳል ስልጣን ያለው የሰማዩ አባት ብቻ እንደሆነ አንዘንጋ። ዛሬ ላይ የቆምንበት መሬት ቢናወጥና ማዕበሉ ቢበረታ እንኳ፣ የህይወታችን መሪ በእርሱ እጅ ላይ እስከሆነ ድረስ አንሰጥምም። ትናንትን በሰላም ያሻገረን አምላክ፣ የነገውንም መንገድ በበረከትና በምህረት እንደሚሞላው 🌷ሙሉ እምነት ሊኖረን ይገባል። እያንዳንዱ ስብራትህ የእርሱን ጠጋኝ እጅ ለማየት የሚረዳህ አጋጣሚ እንጂ የጉዞህ ማብቂያ አለመሆኑን አስተውል። የሰው ልጅ እቅድና አቅም ገደብ ቢኖረውም፣ የእግዚአብሔር አሰራርና ፍቅር 🌸ግን ማለቂያ የሌለው ዘላለማዊ ምንጭ ነው። ስለዚህ ልብህ በሰላም ይመታ፣ አእምሮህም ካልተፈጠረው የነገ ጭንቀት ነፃ ይውጣ፤ እርሱ ለአንተ የሚያስባት ሐሳብ የፍጻሜ ተስፋ የምትገኝባት የበጎነት ሐሳብ ናትና። ወደ ኋላ ተመልከተህ ያለፍካቸውን ተራሮች ስታይ፣ ዛሬ ለገጠመህ ጋራ መሸበር እንደሌለብህ ራሰህን አሳምነው። በእምነት የምትራመደው እያንዳንዱ እርምጃ፣ በፈጣሪ ቸርነት ተደግፎ ወደ ብርሃናማው ማረፊያህ 🌻እንደሚያደርስህ ቅንጣት ታህል አትጠራጠር። ሸክምህን ለእርሱ ሰጥተህ ስታርፍ፣ በውስጥህ የሚፈጠረው ያ የማይነወጽ ሰላም ከማንኛውም ምድራዊ ሀብት በላይ ዋጋ እንዳለው ትረዳለህ። በአምላክ ✅እቅድ ውስጥ የሚኖር ሰው ነገን አይፈራም፤ ምክንያቱም ንጋቱ የቱንም ❤ያህል ቢዘገይ፣ በፈጣሪ እጅ የተጻፈው ታሪካችን መጨረሻው ምንጊዜም ያማረ ነው።        --🌷ፀሐፊ.ቃኘው እሸቱ (ዳዊት) ሰላም ፍቅር ይምጣ🙏🙏 #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹#ti̇ktok
✅#​ነገ ማለት ገና ያልተገለጠ ምስጢር ነው፤ ያንን ምስጢር ደግሞ ውብ አድርጎ የመሳል ስልጣን ያለው የሰማዩ አባት ብቻ እንደሆነ አንዘንጋ። ዛሬ ላይ የቆምንበት መሬት ቢናወጥና ማዕበሉ ቢበረታ እንኳ፣ የህይወታችን መሪ በእርሱ እጅ ላይ እስከሆነ ድረስ አንሰጥምም። ትናንትን በሰላም ያሻገረን አምላክ፣ የነገውንም መንገድ በበረከትና በምህረት እንደሚሞላው 🌷ሙሉ እምነት ሊኖረን ይገባል። እያንዳንዱ ስብራትህ የእርሱን ጠጋኝ እጅ ለማየት የሚረዳህ አጋጣሚ እንጂ የጉዞህ ማብቂያ አለመሆኑን አስተውል። የሰው ልጅ እቅድና አቅም ገደብ ቢኖረውም፣ የእግዚአብሔር አሰራርና ፍቅር 🌸ግን ማለቂያ የሌለው ዘላለማዊ ምንጭ ነው። ስለዚህ ልብህ በሰላም ይመታ፣ አእምሮህም ካልተፈጠረው የነገ ጭንቀት ነፃ ይውጣ፤ እርሱ ለአንተ የሚያስባት ሐሳብ የፍጻሜ ተስፋ የምትገኝባት የበጎነት ሐሳብ ናትና። ወደ ኋላ ተመልከተህ ያለፍካቸውን ተራሮች ስታይ፣ ዛሬ ለገጠመህ ጋራ መሸበር እንደሌለብህ ራሰህን አሳምነው። በእምነት የምትራመደው እያንዳንዱ እርምጃ፣ በፈጣሪ ቸርነት ተደግፎ ወደ ብርሃናማው ማረፊያህ 🌻እንደሚያደርስህ ቅንጣት ታህል አትጠራጠር። ሸክምህን ለእርሱ ሰጥተህ ስታርፍ፣ በውስጥህ የሚፈጠረው ያ የማይነወጽ ሰላም ከማንኛውም ምድራዊ ሀብት በላይ ዋጋ እንዳለው ትረዳለህ። በአምላክ ✅እቅድ ውስጥ የሚኖር ሰው ነገን አይፈራም፤ ምክንያቱም ንጋቱ የቱንም ❤ያህል ቢዘገይ፣ በፈጣሪ እጅ የተጻፈው ታሪካችን መጨረሻው ምንጊዜም ያማረ ነው። --🌷ፀሐፊ.ቃኘው እሸቱ (ዳዊት) ሰላም ፍቅር ይምጣ🙏🙏 #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹#ti̇ktok

About