@suu.galgui: Honorable Abdou Mbow🥰

Suñu Galgui🇸🇳
Suñu Galgui🇸🇳
Open In TikTok:
Region: SN
Tuesday 30 June 2026 14:52:07 GMT
5615
349
30
19

Music

Download

Comments

madamekande34
madame kande34 :
vivi sonko rek vie inchallah 2029🥰🥰🥰❤️❤️❤️❤️❤️
2026-06-30 16:40:18
0
samba.guisse11
Samba Guisse :
on t'aime
2026-06-30 16:31:49
1
mami.barry0
Mami Barry :
fière de toi🥰🥰🥰
2026-06-30 15:04:33
1
rokhayatoure8
rokhayatoure8 :
Abdou Mbow est très courageux
2026-06-30 15:59:38
1
cheikhecisse525
cheikhecisse525 :
merci
2026-06-30 17:01:52
0
dyw80hwaqsa9
dyw80hwaqsa9 :
je suis Abdou Mbow
2026-06-30 15:50:16
2
marie.camara151
Marie Camara :
tu es un grand homme Abdou Mbow🥰🥰🥰
2026-06-30 16:17:33
0
siradisiradji
Siradi Siradji et :
merci beaucoup abdou
2026-06-30 16:13:42
0
oumarane1
oumarane1 :
merci beaucoup abdou mbow🙏🙏🙏❤️❤️❤️❤️❤️
2026-06-30 16:58:32
0
dembacamara58
aly camara :
c'est pas vrai c'est toi 🤣🤣🤣
2026-06-30 17:31:27
0
alassane.diao26
alassanediao28 :
amo morom bilahi
2026-06-30 15:25:36
1
user6830357626813
mamado :
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰Merci
2026-06-30 15:14:00
0
fatuoze
fatuoze :
franchement ma bééggg si yowww ❤️🙏❤️❤️🙏
2026-06-30 16:29:59
0
user9825888379544
barhamouniass seringe :
Merci beaucoup
2026-06-30 17:02:49
0
abouk221
ABOU 🇸🇳 221✅ :
Merci beaucoup 👍👍👍👍👍
2026-06-30 16:37:10
0
ibrahimasamoura2
IBRO2026 🇸🇳🇨🇵 :
merci beaucoup 💪💪💪💪💪💪❤️❤️❤️❤️❤️❤️
2026-06-30 15:14:25
0
user6982197515807
Sileymane Sarr :
vraiment merci beaucoup Abdou Mbow
2026-06-30 18:05:09
0
user548803433
user2860804416498 adjia gaye :
wakh nga deugue
2026-06-30 15:00:40
1
well.dembouz
THS🇸🇳🇸🇳 :
les insultes c'est le point fort de pastef.
2026-06-30 17:00:32
0
ndiaye4781
Ndiaye :
🥰🥰🥰🥰💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚@🇸🇳
2026-06-30 17:54:13
0
mbayesy212
Mbaye Sy212 :
❤️❤️❤️❤️💯💯💯💯
2026-06-30 17:00:03
0
sowsow095
sowsow :
👍👍👍
2026-06-30 17:09:29
0
To see more videos from user @suu.galgui, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#duetwith #ታዳሽ ብአዴኖች  አንጃም ይሁን አጀንዳ ሊሆኑን አይችሉም ! ብልፅግና ከፍሎ ፣ አደራጅቶ እና  ስምሪት ሰጦ የሚልካቸው ምስለኔ ራስ-ጠል ታዳሽ ብአዴኖች በመሪዎቻችን እና በድርጅታችን ላይ የሚያደርጉትን ስም ማጥፋት  የተልዕኳቸው አንድ አካል ነው ። ታዳሽ ብአዴኖች ያኔም  ይሁን አሁን ተጠሪነታቸው ለብአዴን ሲሆን ልዩነቱ ትላንት ከ አገኘሁ ተሻገር ዛሬ ደግሞ ከ አረጋ ከበደ ትዕዛዝ መቀበላችሁ ብቻ ነው ። ከብአዴን የሚቀበሉት ትዕዛዝም በአማራ ጉዳይ ህዝቡ ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን እንዳይቋጭ የዘመናት ጥያቄውን ያሣኩለታል ብለው የሚያስቡትን የቁርጥ ቀን ልጆች ስም በማጠልሸት  ፣ በህዝብ ዘንድ የማይፈለጉ አድረጎ በመስራት ፣ እርስ በእርስ እንደ ተጣሉ አድርጎ በማውራት እና የሰሩትን የጀግንነት ታሪክ በማደብዘዝ  ከ አረጋ ከበደ ቢሮ የሚቀበሉት ተልዕኮ ነው ። ዓላማውም ግብሩም መላላክ የሆነው ብአዴንን ብቸኛ የአማራ ወኪል በማድረግ ከዚህ በፊት በአማራ ህዝብ ላይ ይደርስ የነበረው ስርዓታዊ እና መዋቅራዊ ጥቃት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማስቻል ነው ። የመላላክ ስራ የሚሰራው አካል የድርጅታችን አ.ፋ.ብ.ን መሪዎችን ካልተሳደበ ፔሮሉ በአረጋ ከበደ ትዕዛዝ ስለ ሚቆረጥትበት ትክክለኛ ትችት እንዲተች ሳይሆን ትዕዛዝ የሚሰጠው ስድብን ወይም ስም ማጥፋትን እንደ ፖለቲካ ማስፈፀሚያ መሣሪያ እንዲጠቀም ብቻ ነው ።  በአማራ ትግል ውስጥ ካንሰር ሴል ለመጣል ሲዳክር የከረመው የታዳሽ ብአዴን ውላጅ የትግል ቀበኛ አስመሳይነቱ ሲነቃበት ባላየ 'ማህረቤን ያያችኋት' መጫወት ጀምሯል ። ይሄ አስመሳይ አይደለም ፆታ እና አንደበቱን ቀይሮ እራሱ ወጦ ቢቀባጥር ከአሁን በኋላ የሚፈርስ ድርጅት እና ጊዜውን የሚያባክን ትውልድ አለመፈጠሩን ከወዲሁ ትረዱ ዘንድ ለማሳሰብ እንገደዳለን ። አሁን የግለሰብ ድርጅት የለንም ። አሁን ላይ ግለሰቦች በድርጅት ግንባታ ሚና ሊኖራቸው ይችላል እንጅ ድርጅት የማፍረስ ግን አቅምም ሞራልም የለቸውም ። ምክንያቱም መሪ ድርጅታችን አ.ፋ.ብ.ን አቅምም አቋምም ፤ መሪዎችም መመሪያም ፤ ሰራዊትም ህዝብም ፤ሐሳብም ሐብትም ፤ ያለው ትልቅ ተቋም ስለሆነ ። ታዳሹ ብአዴን ሚዲያ ላይ አንድ አማራ ይልህና ከጀርባ ጎንደር ፣ ጎጃም ፣ ወሎ ፣ ሽዋ ብሎ መሪዎችን እስከ መጡበት አካባቢ ሳይቀር ከፋፍሎ የሚያቧድን  የግዑዛን ስብስብ ነው ። ይሄ ስብስብ ከተመስገን ጥሩነህ እስከ አገኘው ተሻገር ፤ ከታየ አፅቀ ስላሴ እስከ አብዱ ሁሴን  እግር ስር ተደፍቶ የጨው እና የክብሪት የማይሆን ሳንቲም በመቀበል የአማራን  ህዝብ ክብሩን እና ነፃነቱን ለማሣጣት በዕቅድ የሚዳክሩ የሐሳብ ተቀባይነት የሌላቸው የላም አውራዎች ናቸው ። ይሄ ስብስብ ለሞተው የብልፅግና ስርዓትን የሰማዕታት መምሪያን በኃላፊነትን ተሰባስቦ መምራት ይችል ይሆናል እንጅ  ከአ.ፋ.ብ.ን የፋኖ ትግል ብቅ እንዳይሉ ሁነው የፊት እግራቸውን ከቆረጥንባቸው ከርመናል ። ያው ፀጥ ሲል ስለ ማይወዱ እና በጫጫታ ላይ የተመሠረተ ብልፅግና ወለድ  የገቢ ምንጭ ስላላቸው ድምፅ የማያጫውት ስፒከር ባዩ ቁጥር ከእኛ ሰፈር እንዳለው መስማት የተሳነው ሰውየ ካልዘፈነፈንኩ ስለሚሉ ንቆ ከመተው እና ሌላ ስራ ከመስራት ውጭ ለበሽታቸው መድሐኒት በመፈለግ ውድ ጊዚያችን ልናባክን በፍፁም አይገባም  ። እነ ክርስቲያንን በማሳጎር  እነ ዶ/ር ደሳለኝን በሀገራቸው ባይተዋር እንዲሆኑ ከብልፅግና ጋር ውል የወሰደው ኃይል የህዝብን ድምፅ አጭበርብረው ተመርጠናል በማለት  እና ተወካይ ተወካይ ለመሽተት አደስ እና አርቲ ተቀብተው  ፣ እጣን አጭሰው ቢመጡም ህዝቡ ጆሮውን ብቻ ሳይሆን አፍንጫውን ጭምር ይዞባቸው የተለመደውን ብአዴናዊ መደናገጥ እያስተጋቡት ይገኛሉ ። የአማራ ትግል በፖስታ ቤት በኩል ስለ ሕልውና ትግሉ የሚልከው መልዕክት ስለሌለ ወይም የፈራ ይመለስን የሚሽር ትውልድ ስላልተፈጠረ አታስቡ ሱፍ ለብሳችሁ ካራባት አርጋችሁ አማራ አማራ መጫወት ትችላላችሁ አልከለከልናችሁም ። አንፈልግም ካላችሁ ደግሞ ፋኖን  የምታገኙት መሣሪያ ይዛችሁ ከስርዓቱ ሚሊሻዎች ጋር ተጠርንፋችሁ በመሰለፍ ስምሪት ወስዳችሁ ተኩስ ስትገጥሙት ብቻ ነው ።   በእርግጥ የአማራ ፋኖ ፦ ለወሰን እና ማንነት የተዋደቀ እንጅ ብልፅግና ስርዓትን አምጦ ለማዋለድ የታገለ የአማራ ወጣት የለምም ። አልነበረምም ። ለአማራ ነፃነት ወጣን እንጅ ለጎንደር ፤ ለጎጃም ፤ ለወሎ እና ለሽዋ ክልል ይሁኑ ብለን ጫካ አልወጣን ። ብልፅግና ስርዓት ከመንበሩ ወርዶ በዘር ማጥፋት ወንጀል ይጠየቅ አልነ እንጅ የኦሮሞ ፣ የትግራይ ፣ የሶማሌ ፣ የአፋር ፣ የደቡብ ፣ የቤኔሻንጉል እና የጋምቤላ ህዝብ ጠላታችን ነው ብለን ትግል አልጀመርነም። ሁሉም ቤተ እመነቶች በስርዓቱ ዘንድ እኩል ህጋዊ ከለላ የላቸውም አልነ እንጅ ሙስሊሞች ወይ ካቶሊኮች ተለይተው ይጥፉ አላልነም። የአማራ ብሔርተኝነት ርዕዮተ ዓላማችን ነው አልነ እንጅ ኢትይጵያ  አገራችን አይደለችም አላልነም ። አዲስ አበባ በአማሮች የተቆረቆረች የሁሉም ኢትዮጵያዊ ከተማ ናት አልነ እንጅ የአማሮች ብቻ ናት አላልነም  ምን ያስደነግጣችኋል ? በነዚህ አመክንዮዎች ማሸነፍ ያልቻሉ  ዘንቦ ባርቶዎች መሪዎቻችን  ምን አርጉ ነው የሚሏቸው ። ሰሞኑንማ ብአዴን የስምምነት ውላችሁ ሊቆረጥ ነው  ሳንቲም አንሰጣችሁም ብላቸዋለች መሰል  በመንጫጫት የ over time ስራ  ጀምረዋል ።  ከአብይ Thank you card (ሳንቲም ) ለማግኘት በቤተ መንግሱቱ ዙሪያ ከሚገኘው የእንስሳት ማቆያ ውስጥ የማይጠፉትን ታዳሽ ብአዴኖች ሰብሰብ አድርገህ የአማራን ህዝብን እያስተዳደረው  ፣ ፍትህ እየሰጠው  ፣ ግብር እየሰበሰበ እና የደህንነት ጥበቃ እየሰጠው ያለ ማነው ብለህ ብትጠይቃቸው  ?  አብይ በእናቱ እኮ አማራ ነው ይሆናል መልሳቸው ። ታዳሽ ብአዴኖች  አንጃም ይሁን አጀንዳ ሊሆኑን አይችሉም  ። አዲስ ትውልድ ፤ አዲስ አስተሳሰብ ፤ አዲስ ተስፋ !
#duetwith #ታዳሽ ብአዴኖች አንጃም ይሁን አጀንዳ ሊሆኑን አይችሉም ! ብልፅግና ከፍሎ ፣ አደራጅቶ እና ስምሪት ሰጦ የሚልካቸው ምስለኔ ራስ-ጠል ታዳሽ ብአዴኖች በመሪዎቻችን እና በድርጅታችን ላይ የሚያደርጉትን ስም ማጥፋት የተልዕኳቸው አንድ አካል ነው ። ታዳሽ ብአዴኖች ያኔም ይሁን አሁን ተጠሪነታቸው ለብአዴን ሲሆን ልዩነቱ ትላንት ከ አገኘሁ ተሻገር ዛሬ ደግሞ ከ አረጋ ከበደ ትዕዛዝ መቀበላችሁ ብቻ ነው ። ከብአዴን የሚቀበሉት ትዕዛዝም በአማራ ጉዳይ ህዝቡ ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን እንዳይቋጭ የዘመናት ጥያቄውን ያሣኩለታል ብለው የሚያስቡትን የቁርጥ ቀን ልጆች ስም በማጠልሸት ፣ በህዝብ ዘንድ የማይፈለጉ አድረጎ በመስራት ፣ እርስ በእርስ እንደ ተጣሉ አድርጎ በማውራት እና የሰሩትን የጀግንነት ታሪክ በማደብዘዝ ከ አረጋ ከበደ ቢሮ የሚቀበሉት ተልዕኮ ነው ። ዓላማውም ግብሩም መላላክ የሆነው ብአዴንን ብቸኛ የአማራ ወኪል በማድረግ ከዚህ በፊት በአማራ ህዝብ ላይ ይደርስ የነበረው ስርዓታዊ እና መዋቅራዊ ጥቃት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማስቻል ነው ። የመላላክ ስራ የሚሰራው አካል የድርጅታችን አ.ፋ.ብ.ን መሪዎችን ካልተሳደበ ፔሮሉ በአረጋ ከበደ ትዕዛዝ ስለ ሚቆረጥትበት ትክክለኛ ትችት እንዲተች ሳይሆን ትዕዛዝ የሚሰጠው ስድብን ወይም ስም ማጥፋትን እንደ ፖለቲካ ማስፈፀሚያ መሣሪያ እንዲጠቀም ብቻ ነው ። በአማራ ትግል ውስጥ ካንሰር ሴል ለመጣል ሲዳክር የከረመው የታዳሽ ብአዴን ውላጅ የትግል ቀበኛ አስመሳይነቱ ሲነቃበት ባላየ 'ማህረቤን ያያችኋት' መጫወት ጀምሯል ። ይሄ አስመሳይ አይደለም ፆታ እና አንደበቱን ቀይሮ እራሱ ወጦ ቢቀባጥር ከአሁን በኋላ የሚፈርስ ድርጅት እና ጊዜውን የሚያባክን ትውልድ አለመፈጠሩን ከወዲሁ ትረዱ ዘንድ ለማሳሰብ እንገደዳለን ። አሁን የግለሰብ ድርጅት የለንም ። አሁን ላይ ግለሰቦች በድርጅት ግንባታ ሚና ሊኖራቸው ይችላል እንጅ ድርጅት የማፍረስ ግን አቅምም ሞራልም የለቸውም ። ምክንያቱም መሪ ድርጅታችን አ.ፋ.ብ.ን አቅምም አቋምም ፤ መሪዎችም መመሪያም ፤ ሰራዊትም ህዝብም ፤ሐሳብም ሐብትም ፤ ያለው ትልቅ ተቋም ስለሆነ ። ታዳሹ ብአዴን ሚዲያ ላይ አንድ አማራ ይልህና ከጀርባ ጎንደር ፣ ጎጃም ፣ ወሎ ፣ ሽዋ ብሎ መሪዎችን እስከ መጡበት አካባቢ ሳይቀር ከፋፍሎ የሚያቧድን የግዑዛን ስብስብ ነው ። ይሄ ስብስብ ከተመስገን ጥሩነህ እስከ አገኘው ተሻገር ፤ ከታየ አፅቀ ስላሴ እስከ አብዱ ሁሴን እግር ስር ተደፍቶ የጨው እና የክብሪት የማይሆን ሳንቲም በመቀበል የአማራን ህዝብ ክብሩን እና ነፃነቱን ለማሣጣት በዕቅድ የሚዳክሩ የሐሳብ ተቀባይነት የሌላቸው የላም አውራዎች ናቸው ። ይሄ ስብስብ ለሞተው የብልፅግና ስርዓትን የሰማዕታት መምሪያን በኃላፊነትን ተሰባስቦ መምራት ይችል ይሆናል እንጅ ከአ.ፋ.ብ.ን የፋኖ ትግል ብቅ እንዳይሉ ሁነው የፊት እግራቸውን ከቆረጥንባቸው ከርመናል ። ያው ፀጥ ሲል ስለ ማይወዱ እና በጫጫታ ላይ የተመሠረተ ብልፅግና ወለድ የገቢ ምንጭ ስላላቸው ድምፅ የማያጫውት ስፒከር ባዩ ቁጥር ከእኛ ሰፈር እንዳለው መስማት የተሳነው ሰውየ ካልዘፈነፈንኩ ስለሚሉ ንቆ ከመተው እና ሌላ ስራ ከመስራት ውጭ ለበሽታቸው መድሐኒት በመፈለግ ውድ ጊዚያችን ልናባክን በፍፁም አይገባም ። እነ ክርስቲያንን በማሳጎር እነ ዶ/ር ደሳለኝን በሀገራቸው ባይተዋር እንዲሆኑ ከብልፅግና ጋር ውል የወሰደው ኃይል የህዝብን ድምፅ አጭበርብረው ተመርጠናል በማለት እና ተወካይ ተወካይ ለመሽተት አደስ እና አርቲ ተቀብተው ፣ እጣን አጭሰው ቢመጡም ህዝቡ ጆሮውን ብቻ ሳይሆን አፍንጫውን ጭምር ይዞባቸው የተለመደውን ብአዴናዊ መደናገጥ እያስተጋቡት ይገኛሉ ። የአማራ ትግል በፖስታ ቤት በኩል ስለ ሕልውና ትግሉ የሚልከው መልዕክት ስለሌለ ወይም የፈራ ይመለስን የሚሽር ትውልድ ስላልተፈጠረ አታስቡ ሱፍ ለብሳችሁ ካራባት አርጋችሁ አማራ አማራ መጫወት ትችላላችሁ አልከለከልናችሁም ። አንፈልግም ካላችሁ ደግሞ ፋኖን የምታገኙት መሣሪያ ይዛችሁ ከስርዓቱ ሚሊሻዎች ጋር ተጠርንፋችሁ በመሰለፍ ስምሪት ወስዳችሁ ተኩስ ስትገጥሙት ብቻ ነው ። በእርግጥ የአማራ ፋኖ ፦ ለወሰን እና ማንነት የተዋደቀ እንጅ ብልፅግና ስርዓትን አምጦ ለማዋለድ የታገለ የአማራ ወጣት የለምም ። አልነበረምም ። ለአማራ ነፃነት ወጣን እንጅ ለጎንደር ፤ ለጎጃም ፤ ለወሎ እና ለሽዋ ክልል ይሁኑ ብለን ጫካ አልወጣን ። ብልፅግና ስርዓት ከመንበሩ ወርዶ በዘር ማጥፋት ወንጀል ይጠየቅ አልነ እንጅ የኦሮሞ ፣ የትግራይ ፣ የሶማሌ ፣ የአፋር ፣ የደቡብ ፣ የቤኔሻንጉል እና የጋምቤላ ህዝብ ጠላታችን ነው ብለን ትግል አልጀመርነም። ሁሉም ቤተ እመነቶች በስርዓቱ ዘንድ እኩል ህጋዊ ከለላ የላቸውም አልነ እንጅ ሙስሊሞች ወይ ካቶሊኮች ተለይተው ይጥፉ አላልነም። የአማራ ብሔርተኝነት ርዕዮተ ዓላማችን ነው አልነ እንጅ ኢትይጵያ አገራችን አይደለችም አላልነም ። አዲስ አበባ በአማሮች የተቆረቆረች የሁሉም ኢትዮጵያዊ ከተማ ናት አልነ እንጅ የአማሮች ብቻ ናት አላልነም ምን ያስደነግጣችኋል ? በነዚህ አመክንዮዎች ማሸነፍ ያልቻሉ ዘንቦ ባርቶዎች መሪዎቻችን ምን አርጉ ነው የሚሏቸው ። ሰሞኑንማ ብአዴን የስምምነት ውላችሁ ሊቆረጥ ነው ሳንቲም አንሰጣችሁም ብላቸዋለች መሰል በመንጫጫት የ over time ስራ ጀምረዋል ። ከአብይ Thank you card (ሳንቲም ) ለማግኘት በቤተ መንግሱቱ ዙሪያ ከሚገኘው የእንስሳት ማቆያ ውስጥ የማይጠፉትን ታዳሽ ብአዴኖች ሰብሰብ አድርገህ የአማራን ህዝብን እያስተዳደረው ፣ ፍትህ እየሰጠው ፣ ግብር እየሰበሰበ እና የደህንነት ጥበቃ እየሰጠው ያለ ማነው ብለህ ብትጠይቃቸው ? አብይ በእናቱ እኮ አማራ ነው ይሆናል መልሳቸው ። ታዳሽ ብአዴኖች አንጃም ይሁን አጀንዳ ሊሆኑን አይችሉም ። አዲስ ትውልድ ፤ አዲስ አስተሳሰብ ፤ አዲስ ተስፋ !

About