@lqlyo: 😳 #shameless #iangallagher #mickeymilkovich #что

lqlyo
lqlyo
Open In TikTok:
Region: FI
Saturday 04 July 2026 14:25:07 GMT
14881
4561
23
575

Music

Download

Comments

ksuuiii27
ксеня :
АХАХАХААХ МНЕ ПЛОХО
2026-07-06 14:59:48
107
u3e1name1
• :
микки Милкович обои 🥰
2026-07-05 14:06:15
56
_67darkangel67_
†✞𝓓𝓪𝓻𝓴 𝓐𝓷𝓰𝓮𝓵 ✞† :
лысый это я пою
2026-07-06 12:34:21
20
vspak547
Vspak :
ХАХАХАХХАХА
2026-07-04 18:17:35
10
may901258
May :
КАНОН
2026-07-10 05:04:52
1
call_of_duty896913
๑|идинахуц :
ЭТО ОЧЕНЬ ПОХОЖЕ НА НИХ БЛЯТЯЬЧЬЧБ
2026-07-15 11:36:56
3
dlslalf
𝘔𝘐𝘋𝘕𝘐𝘎𝘏𝘛` :
Извините за спам! Кто хочет вступить во флуд по многим фд — @millartvd, @cxwsaj
2026-07-28 08:14:37
0
To see more videos from user @lqlyo, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

📢 በዘይሴ ማህበረሰብ ላይ እየተፈጸመ ያለው የግፍ ግድያ በአስቸኳይ ይቁም! ፍትህ! ብዙ ወጣቶች እየሞቱ ነው? በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በዘይሴ ኤልጎ ቀበሌ (በንዑስ ፋንጎ ቀጠና) ዛሬ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ገደማ የተፈጸመው ድርጊት እጅግ ዘግናኝ እና ሰብአዊነት የጎደለው ነው! የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች አራት (4) ወጣት ልጆችን ከቤታቸው በኃይል በማውጣት በወላጆቻቸውና በቤተሰቦቻቸው ፊት ለፊት በጥይት ረ*ሽ*ነዋ*ቸዋል። ይህ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈጸመ ግልጽ የሰብአዊ መብት ረገጣና የለየለት ጭካኔ ነው። የእነዚህ ወጣቶችና የየአካባቢው ማህበረሰብ ብቸኛ
📢 በዘይሴ ማህበረሰብ ላይ እየተፈጸመ ያለው የግፍ ግድያ በአስቸኳይ ይቁም! ፍትህ! ብዙ ወጣቶች እየሞቱ ነው? በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በዘይሴ ኤልጎ ቀበሌ (በንዑስ ፋንጎ ቀጠና) ዛሬ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ገደማ የተፈጸመው ድርጊት እጅግ ዘግናኝ እና ሰብአዊነት የጎደለው ነው! የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች አራት (4) ወጣት ልጆችን ከቤታቸው በኃይል በማውጣት በወላጆቻቸውና በቤተሰቦቻቸው ፊት ለፊት በጥይት ረ*ሽ*ነዋ*ቸዋል። ይህ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈጸመ ግልጽ የሰብአዊ መብት ረገጣና የለየለት ጭካኔ ነው። የእነዚህ ወጣቶችና የየአካባቢው ማህበረሰብ ብቸኛ "ወንጀል" ገዥውን የብልፅግና ፓርቲ አለመምረጣቸው እና የራሳቸውን የፖለቲካ ምርጫ (ኢዜማን) መደገፋቸው ብቻ መሆኑን ከቦታው መረጃ አጋርተውናል። የዘይሴ ማህበረሰብ ላይ ደረሰ የተባለውን ይህንን እጅግ አሳዛኝ ዜና የሰማነው በ7ተኛ ሀገራዊ ምርጫ ማግስት ነበር። ብዙ ንፁሃን ላይ ጥቃት ተሰንዝሯል፤ አሁንም ግድያዎች እንደቀጠሉ ናቸው የሚመለከተው አካል ይድረስልን እያሉ ይገኛሉ። የዜጎች በሰላም የመኖር መብትና የፖለቲካ ምርጫቸው ሊከበር ይገባል። በዲሞክራሲያዊ መንገድ የፈለጉትን ፓርቲ መምረጥ ሞት ሊያስፈርድ አይገባም! የመንግስት ስልጣንና የህዝብ ትጥቅ ዜጎችን ለመጠበቅ እንጂ፣ በፖለቲካ አመለካከት ልዩነት ምክንያት የገዛ ህዝብን ለመ*ጨ*ፍ*ጨ*ፊ*ያ መሆን የለበትም። ⚠️የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች (የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ጨምሮ) እና የሚዲያ አካላት፡ በዘይሴ ማህበረሰብ ላይ እየተፈጸመ ላለው የሰብአዊ መብት ጥሰት በአስቸኳይ ድምፅ እንድትሆኑና ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ እንጠይቃለን። ዛሬ ላይ በዘይሴ ወጣቶች ላይ የደረሰው ግፍ ነገ በማንኛውም ዜጋ ላይ ሊደርስ ስለሚችል፣ ይሄንን የፖለቲካ ጭቆና እና ግድያ በጋራ እንኮንን! የወጣቶቹ ደም በከንቱ አይፈስም! ለተገደሉ ወጣቶች ቤተሰቦችና ለዘይሴ ማህበረሰብ መፅናናትን እንመኛለን። Via Wollo Addis

About