@tramanh_ngdo: là mùa hè nhưng lại phại săn nắng 😤🌞 #dailyvlog #HợpTácCùngCeraVe #CeraVeDryTouchFluid #vohinhcannang

Trâm Anh Nguyễn Đỗ ☾
Trâm Anh Nguyễn Đỗ ☾
Open In TikTok:
Region: VN
Thursday 09 July 2026 08:29:00 GMT
25774
787
10
18

Music

Download

Comments

iahtna
Na :
Tay gạt nước ở ghế mà cậu vẫn dùng tay thoa kcn ạ 😳
2026-07-09 16:06:05
7
dyy1y43uxo2w
Ngọc Nguyễn :
quần đùi ở đâu thế b cả áo nữa
2026-07-10 12:07:12
0
son.tran3749
dạa(^_^) :
Chị ơi reppp em
2026-07-09 09:25:04
0
namphuongdays
Nam Phuong Day :
ahhhh năng lượng wa 🫶🫶🫶
2026-07-09 12:31:49
1
chiphapppp
Chi Phap :
cho đi công ziên zới
2026-07-09 13:03:56
1
To see more videos from user @tramanh_ngdo, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የቀበሌ ቤት ለሶስተኛ ወገን ስለማስተላለፍ! *********** የቀበሌ ቤትን የተከራየ ማንኛውም ሰው በሞት ሲለይ ወይም ከአካባቢው  በተለያየ ምክንያት ሲለቅ ቤቱን ለቤቶችና አስተዳደር ቢሮ እንዲመልስ ይደረጋል። ሆኖም ሟች በተከራየው ቤት ውስጥ የሚከተሉት ፦ 1/ የተከራይ ሚስት ወይም ባል ስለመሆናቸው ሕጋዊ የጋብቻ ማስረጃ ሲቀርብ ቤቱን መረከብ ይችላል ። 2/ የተከራይ ልጆችና በሕጋዊ መንገድ በጉዲፈቻ ያደጉ ልጆች በቤቱ ውስጥ እየኖሩ ስለመሆናቸው በወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 3/ ዕድሚያቸው ከ18 ዓመት በታች ሆነው በቤት ውስጥ መኖር የጀመሩና ሟች እስከሞተበት ቀን ድረስ ቤት ውስጥ ከወላጆቻቸው ተለይተው እንደ ልጅ መኖራቸው በወረዳው የቤተሰብ አባላት መመዝገቢያ ቅፅ ውስጥ መመዝገቡ ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 4/በችግር ምክንያት ከተከራይ ጋር በጥገኝነት የሚኖር የባል ወይም የሚስት እናት ወይም አባት ስለመሆናቸው በቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን ሊረከቡ ይችላሉ። 5/  ከላይ ከ 1-4 የተገለፁት ሁሉ ወራሾች ስለመሆናቸውና በስማቸው ወይም በትዳር አጋራቸው ስም የጋራ መኖሪያ ቤት፣የግል መኖሪያ ቤት ፣የቤት መስሪያ ቦታ ከመንግሥት የተከራዩት ቤት የሌላቸው ወይም ከ1997 ዓ.ም ቡኃላ ቤት በሽያጭ ወይም በስጦታ ያላስተላለፋ መሆኑ በማስረጃ ሲረጋገጥ ቤቱን በቀድሞ ኪራይ ተመን መሠረት በአዲስ ውል እንዲከራዩ እነዚህ ሰዋች ይፈቀድላቸዋል ማለት ነው ።  ተከራይሚስትለባልንጀራ የቀበሌ ቤትን የተከራየ ማንኛውም ሰው በሞት ሲለይ ወይም ከአካባቢው  በተለያየ ምክንያት ሲለቅ ቤቱን ለቤቶችና አስተዳደር ቢሮ እንዲመልስ ይደረጋል። ሆኖም ሟች በተከራየው ቤት ውስጥ የሚከተሉት ፦ 1/ የተከራይ ሚስት ወይም ባል ስለመሆናቸው ሕጋዊ የጋብቻ ማስረጃ ሲቀርብ ቤቱን መረከብ ይችላል ። 2/ የተከራይ ልጆችና በሕጋዊ መንገድ በጉዲፈቻ ያደጉ ልጆች በቤቱ ውስጥ እየኖሩ ስለመሆናቸው በወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 3/ ዕድሚያቸው ከ18 ዓመት በታች ሆነው በቤት ውስጥ መኖር የጀመሩና ሟች እስከሞተበት ቀን ድረስ ቤት ውስጥ ከወላጆቻቸው ተለይተው እንደ ልጅ መኖራቸው በወረዳው የቤተሰብ አባላት መመዝገቢያ ቅፅ ውስጥ መመዝገቡ ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 4/በችግር ምክንያት ከተከራይ ጋር በጥገኝነት የሚኖር የባል ወይም የሚስት እናት ወይም አባት ስለመሆናቸው በቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን ሊረከቡ ይችላሉ። 5/  ከላይ ከ 1-4 የተገለፁት ሁሉ ወራሾች ስለመሆናቸውና በስማቸው ወይም በትዳር አጋራቸው ስም የጋራ መኖሪያ ቤት፣የግል መኖሪያ ቤት ፣የቤት መስሪያ ቦታ ከመንግሥት የተከራዩት ቤት የሌላቸው ወይም ከ1997 ዓ.ም ቡኃላ ቤት በሽያጭ ወይም በስጦታ ያላስተላለፋ መሆኑ በማስረጃ ሲረጋገጥ ቤቱን በቀድሞ ኪራይ ተመን መሠረት በአዲስ ውል እንዲከራዩ እነዚህ ሰዋች ይፈቀድላቸዋል ማለት ነው ።  ተከራይሚስትለባልንጀራው፣ለልጅ፣ለሞግዚት፣የኪራይ ውል በስሙ እንዲያድሱለት ህጋዊ ውክልና መስጠት ይችላል።ነገር ግን ተከራይ ከነዚህ አካላት ውጪ ለሌላ ወገን በውክልና ስም ቤቱን አስተላልፎ አምስት አመትና ከዚያ በላይ በቤት ውስጥ ካልኖረ የቤት ኪራይ ውል እንዲቋረጥ በማድረግ መንግስት ቤቱን ይረከባል  ማለት ነው።ይህም የመንግስት ቤቶች አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 5/2011 ላይ በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል።
የቀበሌ ቤት ለሶስተኛ ወገን ስለማስተላለፍ! *********** የቀበሌ ቤትን የተከራየ ማንኛውም ሰው በሞት ሲለይ ወይም ከአካባቢው በተለያየ ምክንያት ሲለቅ ቤቱን ለቤቶችና አስተዳደር ቢሮ እንዲመልስ ይደረጋል። ሆኖም ሟች በተከራየው ቤት ውስጥ የሚከተሉት ፦ 1/ የተከራይ ሚስት ወይም ባል ስለመሆናቸው ሕጋዊ የጋብቻ ማስረጃ ሲቀርብ ቤቱን መረከብ ይችላል ። 2/ የተከራይ ልጆችና በሕጋዊ መንገድ በጉዲፈቻ ያደጉ ልጆች በቤቱ ውስጥ እየኖሩ ስለመሆናቸው በወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 3/ ዕድሚያቸው ከ18 ዓመት በታች ሆነው በቤት ውስጥ መኖር የጀመሩና ሟች እስከሞተበት ቀን ድረስ ቤት ውስጥ ከወላጆቻቸው ተለይተው እንደ ልጅ መኖራቸው በወረዳው የቤተሰብ አባላት መመዝገቢያ ቅፅ ውስጥ መመዝገቡ ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 4/በችግር ምክንያት ከተከራይ ጋር በጥገኝነት የሚኖር የባል ወይም የሚስት እናት ወይም አባት ስለመሆናቸው በቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን ሊረከቡ ይችላሉ። 5/ ከላይ ከ 1-4 የተገለፁት ሁሉ ወራሾች ስለመሆናቸውና በስማቸው ወይም በትዳር አጋራቸው ስም የጋራ መኖሪያ ቤት፣የግል መኖሪያ ቤት ፣የቤት መስሪያ ቦታ ከመንግሥት የተከራዩት ቤት የሌላቸው ወይም ከ1997 ዓ.ም ቡኃላ ቤት በሽያጭ ወይም በስጦታ ያላስተላለፋ መሆኑ በማስረጃ ሲረጋገጥ ቤቱን በቀድሞ ኪራይ ተመን መሠረት በአዲስ ውል እንዲከራዩ እነዚህ ሰዋች ይፈቀድላቸዋል ማለት ነው ። ተከራይሚስትለባልንጀራ የቀበሌ ቤትን የተከራየ ማንኛውም ሰው በሞት ሲለይ ወይም ከአካባቢው በተለያየ ምክንያት ሲለቅ ቤቱን ለቤቶችና አስተዳደር ቢሮ እንዲመልስ ይደረጋል። ሆኖም ሟች በተከራየው ቤት ውስጥ የሚከተሉት ፦ 1/ የተከራይ ሚስት ወይም ባል ስለመሆናቸው ሕጋዊ የጋብቻ ማስረጃ ሲቀርብ ቤቱን መረከብ ይችላል ። 2/ የተከራይ ልጆችና በሕጋዊ መንገድ በጉዲፈቻ ያደጉ ልጆች በቤቱ ውስጥ እየኖሩ ስለመሆናቸው በወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 3/ ዕድሚያቸው ከ18 ዓመት በታች ሆነው በቤት ውስጥ መኖር የጀመሩና ሟች እስከሞተበት ቀን ድረስ ቤት ውስጥ ከወላጆቻቸው ተለይተው እንደ ልጅ መኖራቸው በወረዳው የቤተሰብ አባላት መመዝገቢያ ቅፅ ውስጥ መመዝገቡ ሲረጋገጥ ቤቱን የሚረከቡ ይሆናል። 4/በችግር ምክንያት ከተከራይ ጋር በጥገኝነት የሚኖር የባል ወይም የሚስት እናት ወይም አባት ስለመሆናቸው በቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ሲረጋገጥ ቤቱን ሊረከቡ ይችላሉ። 5/ ከላይ ከ 1-4 የተገለፁት ሁሉ ወራሾች ስለመሆናቸውና በስማቸው ወይም በትዳር አጋራቸው ስም የጋራ መኖሪያ ቤት፣የግል መኖሪያ ቤት ፣የቤት መስሪያ ቦታ ከመንግሥት የተከራዩት ቤት የሌላቸው ወይም ከ1997 ዓ.ም ቡኃላ ቤት በሽያጭ ወይም በስጦታ ያላስተላለፋ መሆኑ በማስረጃ ሲረጋገጥ ቤቱን በቀድሞ ኪራይ ተመን መሠረት በአዲስ ውል እንዲከራዩ እነዚህ ሰዋች ይፈቀድላቸዋል ማለት ነው ። ተከራይሚስትለባልንጀራው፣ለልጅ፣ለሞግዚት፣የኪራይ ውል በስሙ እንዲያድሱለት ህጋዊ ውክልና መስጠት ይችላል።ነገር ግን ተከራይ ከነዚህ አካላት ውጪ ለሌላ ወገን በውክልና ስም ቤቱን አስተላልፎ አምስት አመትና ከዚያ በላይ በቤት ውስጥ ካልኖረ የቤት ኪራይ ውል እንዲቋረጥ በማድረግ መንግስት ቤቱን ይረከባል ማለት ነው።ይህም የመንግስት ቤቶች አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 5/2011 ላይ በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል።

About