@saris.abo5: መብል በሐዲስ ኪዳን:

Saris Abo5
Saris Abo5
Open In TikTok:
Region: ET
Tuesday 21 July 2026 17:00:00 GMT
54087
2536
56
916

Music

Download

Comments

babijr.1998
Babi JTJr. :
so, is it possible to eat pork? 🤷‍♂️
2026-07-22 09:22:38
1
ale.kesemay.singe
Ale kesemay, singefa yemiay :
eeeeerrrrrr
2026-07-22 22:33:55
0
nebiyu.samuel86
user56921365341 :
አይይይ አገላለጽ ና አረዳድ ሐዲስ ኪዳን የተረዳ ሊቅ
2026-07-23 02:37:15
1
filiks2024
ፊልክስ2025 :
መሃል ላይ ቀሩ ወይ ተፈቅዶል ወይም አልተፈቀደም በሉንጅ
2026-07-22 03:35:33
2
meaza.asrat6
Meaza Asrat :
እና በብሉይ ኪዳን አናምንም ነው ሚሉን ወይስ ምንድነው
2026-07-22 11:27:26
0
zemedai
zed :
'' አዳም ከበደለ በኋላ ብዙ ነገሮች በርኩሰት ውስጥ ነው ያሉት '' ይህ ማለት ምን ማለት ነው? ይብራራልን ። ምክንያቱም አዳም ከበደለም በኋላ ጌታ ለምግብነት የለያቸው (ያነጻቸው ) እንሰሳት እስከዛሬ ድረስ ባሉበት ሁኔታ ነው ያሉት ። እንደተረዳነው የክርስቶስ መሞት ከእንስሳት መንፃትን መርከስ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም።
2026-07-21 19:11:02
0
hobby15011
hobby 521 :
አንድ ጥያቄ ብቻ መልሱልኝ የምታቁ ይሄ ሁሉንም ሀይማኖት ይመለከታል ከፈጣሪ directe ወርዶ የተነገረ ቃል ትርቁም ለምን አስፈለገዉ አስተዉሉ ለኛ በራሳችን ቋንቋ ተተርጉሞልን ለምንሰማዉ ሳይሆን ምሳሌ ሀዋሪያት ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረዉ ቋንቋ እራሱ እየተተረጎመ ነዉ የሚነገረን እሱ እንዲህ ያለዉ እንደዚህ ለማለት ፈልጎ ነዉ እየተባለ ለምን ይተረጎማል ቁራንም በተመሳሳይ ለምን እኮ ለምን ለምሳሌ አንድ ሳይንስ ሳይንቲስቱ በዚህ በዚህ መንገድ ስሩ ብሎ የፃፈዉን ሳንስ አንድ ሀኪም እንዲህ ለማለት ፈልጎ ነዉ ብሎ በራሱ የሆነ ፍች ሰጥቶ ቢያክም ስንት ሰዉ ይሞታል ነዉ ወይስ የኔ ቃል ትርጉም ያስፈልገዋል እኔ የተናገርኩትን ተርጉማቹህ ተጠቀሙ ብሎ ተናግሯል ለምን በቀጥታ እንድንረዳዉ አልፈቀደልንም በቅን ልቦና መልሱልኝ
2026-07-22 07:16:31
0
shabakaking6
king @ ሻባካ :
ደም ያለበት ሲባል ጥሬ ስጋ ነዋ?
2026-07-23 10:08:33
0
tedadis
Ted :
ግን የኛ ሰው ምን ያህል ከእውቀት እንደራቀ የሚያሳየው ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
2026-07-22 20:44:16
1
tewodrostedy397
tewodros :
kale hiwot yasemalem tikikilegna temirit new
2026-07-22 13:38:46
1
desalegn6841
x :
የምር መምህር
2026-07-22 04:44:09
1
dani.21702
Dani 21 :
ሚላዬ 10q
2026-07-22 06:18:08
0
beni66914
beni :
ጎበበዝ
2026-07-22 03:08:42
0
abricalelectricals
abrical electricals :
ጎሽ
2026-07-22 01:39:32
0
yohannesmesfin80
jony :
አልገባኝም የኔታ
2026-07-21 18:18:50
0
adugnamengstie506
Adugna Mengstie :
hii
2026-07-21 17:36:04
0
qomos_fares
ቆሞስ አባ ፋሬስ :
ጎበዝ
2026-07-22 02:42:45
0
aba.gebre.silase6
Aba Gebre silase :
እና ሁሉ መልካም የተባለው ስለምግብ የተጠቀሰ ነው ማለት ነው ? ኧረ ጥሩ አይደለም ኦሪቱ ይሻላል በሐዲስ ኪዳን የምግብ ሥርዓት ያልተሠራ በኦሪት ስላለ ነው ስለምግብ እንኳን ክርስቶስ ሐዋርያትም ስለምግብ አላስተማሩም ምክያቱም ዘሌዋውያን ተጽፏል ። የአሁኑ የሐዲስ ኪዳን መምህራን ተብየዎች ስለምግብ ባያስተምሩ ጥሩ ነው ስላልተለመደ ነው እንጂ ሁሉን መብላት ይቻላል ሲል አንድ ሰው ነግሮኛል እኔ ስላልተለመደ ነው የሚል መጽሐፍ ይጥቀሱ ስላቸው መጥቀስ አልቻሉም በጣም ያስጠላል አዲስ አስተምህሮ
2026-07-21 17:40:04
1
ephrem.beyene4
Ephrem beyene :
እኔ ይሄ ሰውዬ የሚሰጠውአስተያየት ሁሉ የምንፍቅና ነው
2026-07-22 09:10:28
0
aeschegarw
አስቸጋሪው :
እሽ ጥሬ ስጋ መብላት ይችላል
2026-07-21 17:48:23
0
abyeelectron
abyeelectron :
ወገን በዚህን ዘመን ቅባቱና ፀጋው ነው ከመናፍቁ በላይ ያስቸገረው ምክኛቱም ካባ ለብሰው የማዕረግ ስም ተሰቷቸው መምህራን ተብለው ተቀላቅለዋል ማንንም አትመኑ please be care full
2026-07-22 13:11:37
0
tedroskidane1
Tedros Kidane :
ተርት
2026-07-21 21:46:33
1
redurutha2
አቤንኤዘር :
ኦርቶዶክስ እኮ ግሩም ናት በገጸ ንባብ ሳይሆን በጥልቀት ለሁሉም መልስ አላት
2026-07-22 11:49:34
1
habtamunega492
Habtamu :
buna metetat yfekedal weys ayfekedm
2026-07-22 10:49:26
0
zelion1
worku :
25፤በሥጋ፡ገበያ፡የሚሸጠውን፡ዅሉ፡ከኅሊና፡የተነሣ፡ሳትመራመሩ፡ብሉ፤ 26፤ምድርና፡በርሷ፡የሞላባት፡ዅሉ፡የጌታ፡ነውና። 27፤ከማያምኑ፡ሰዎች፡አንዱም፡ቢጠራችኹ፡ልትኼዱም፡ብትወዱ፡ከኅሊና፡የተነሣ፡ሳትመራመሩ፡ የሚያቀርቡላችኹን፡ዅሉ፡ብሉ። ቆሮ 10:25-27
2026-07-22 13:29:11
1
To see more videos from user @saris.abo5, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About