@htinh_vvd10: đc:)))#xuhuong #xuhuongtiktok #meme

HTinh༗༗
HTinh༗༗
Open In TikTok:
Region: VN
Tuesday 21 July 2026 12:22:35 GMT
23075
360
49
75

Music

Download

Comments

mylinhtran2436
ai đang đọc cái này là gay :
nhạc Hạ còn vương nắng thì sao
2026-08-19 14:37:04
1
taz.nhu_20.5
nhuu. :
xh ta
2026-08-15 17:13:38
0
hue.o26
K💖h :
2026-08-17 06:55:20
0
lm.gia.b.si.a
băng đảo lừa :
khớp
2026-08-18 03:49:38
0
thien.jet30
Minhthien :
2026-08-20 09:11:47
0
dw_lamz012
young lamz. :
beat nào cx khớp
2026-08-13 10:51:11
0
bjliuhj
minh🐜🇻🇳 :
https://vt.tiktok.com/ZSXVgf25Q/
2026-07-21 12:59:21
1
butesung831.com
butesung :
2026-08-02 09:49:59
0
miil.nqoc
౨ৎ⋆˚。⋆Nazny ⋆ 𐙚₊ :
tim nó sẽ khớp
2026-08-21 11:06:35
1
kana70707
ko có trình @ t phước :
hợp vậy
2026-08-09 05:40:32
0
To see more videos from user @htinh_vvd10, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ወንድማችንን በሞት አጣነው‼  የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዬ የደሴ ዘጋቢ የነበረው ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ‼  በሙያው ለዓመታት በታማኝነትና በልዩ የሙያ ስነ-ምግባር ሲያገለግል የነበረው ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ ትናንት ሌሊት በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። ይህ ዜና በቤተሰቦቹ፣ በስራ ባልደረቦቹ እና በበርካታ ወዳጆቹ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘን ጥሏል። ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ የጋዜጠኝነት ሙያን በተለየ ፍቅርና ትጋት የሚያከብር፣ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ውስጥ በመስራት ጉልህ አሻራ ያሳረፈ ባለሙያ ነበር።  በተለይም በደሴ ከተማ በሚገኘው ፋና ኤፍ ኤም 96.0 እና በሌሎችም ታዋቂ ሚዲያዎች ላይ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግል የነበረ ሲሆን፣ በሙያዊ ብቃቱና በቅንነቱ በብዙዎች ዘንድ ይወደድና ይከበር ነበር። የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ (ቪኦኤ) የአማርኛ ክፍል የደሴ ዘጋቢ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ሲሰራ የነበረው መስፍን፣ በደሴና አካባቢዋ ያሉ ሁነቶችንና የህብረተሰብ ድምጾችን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ በማድረስ ረገድ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል።  በቪኦኤ ላይ ለሚያቀርባቸው ዘገባዎች
ወንድማችንን በሞት አጣነው‼ የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዬ የደሴ ዘጋቢ የነበረው ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ‼ በሙያው ለዓመታት በታማኝነትና በልዩ የሙያ ስነ-ምግባር ሲያገለግል የነበረው ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ ትናንት ሌሊት በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። ይህ ዜና በቤተሰቦቹ፣ በስራ ባልደረቦቹ እና በበርካታ ወዳጆቹ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘን ጥሏል። ጋዜጠኛ መስፍን አራጌ የጋዜጠኝነት ሙያን በተለየ ፍቅርና ትጋት የሚያከብር፣ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ውስጥ በመስራት ጉልህ አሻራ ያሳረፈ ባለሙያ ነበር። በተለይም በደሴ ከተማ በሚገኘው ፋና ኤፍ ኤም 96.0 እና በሌሎችም ታዋቂ ሚዲያዎች ላይ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግል የነበረ ሲሆን፣ በሙያዊ ብቃቱና በቅንነቱ በብዙዎች ዘንድ ይወደድና ይከበር ነበር። የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ (ቪኦኤ) የአማርኛ ክፍል የደሴ ዘጋቢ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ሲሰራ የነበረው መስፍን፣ በደሴና አካባቢዋ ያሉ ሁነቶችንና የህብረተሰብ ድምጾችን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ በማድረስ ረገድ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። በቪኦኤ ላይ ለሚያቀርባቸው ዘገባዎች "ከደሴ" በማለት የሚሰጠው የቦታ ስያሜ፣ የደሴ ከተማን ስም በተደጋጋሚ እንዲነሳና እንዲታወቅ በማድረግ ረገድ ልዩ ትዝታ ያለው ነው። መስፍን አራጌ በጋዜጠኝነት ሙያው ብቻ ሳይሆን በደሴ ከተማ ውስጥ በተለያዩ የማህበራዊ ስራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ በማድረግም ይታወቃል። የህብረተሰብ ችግሮችን ለመፍታትና በጎ ተግባራትን ለማከናወን የሚያደርገው ጥረት፣ ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር ያለውን ቁርኝት ያጠናከረ ነበር። ትናንት እሁድ ሌሊት በድንገት ልቡን ሲያመው፣ በቅርብ ወደሚገኝ ሆስፒታል ቢወሰድም፣ የህክምና ባለሙያዎች ህይወቱን ለማዳን ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ገና በለጋ እድሜው የተለየው ምርጡ ወንድማችን ለጋዜጠኝነት ሙያ የነበረው ፍቅርና መስዋዕትነት ለትውልድ የሚተላለፍ አርአያ ሆኖ ይኖራል። ለጋዜጠኛ መስፍን አራጌ ቤተሰቦች፣ የስራ ባልደረቦች እና ወዳጆች በሙሉ መጽናናትን እንመኛለሁ። video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 #breakingnews #WasuMohammed #tiktok #foryou #foryoupage

About