Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@laneige_anz: Prep. Hydrate. Glow. ✨ Shop the Cream Skin Mask now at @SEPHORA AUS + NZ & @Adore Beauty 🩵 #LaneigeANZ
laneige_anz
Open In TikTok:
Region: AU
Wednesday 22 July 2026 07:47:26 GMT
283
22
8
1
Music
Download
No Watermark .mp4 (
0.9MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
0.9MB
)
Watermark .mp4 (
1.78MB
)
Music .mp3
Comments
JoeyK🇦🇺 :
This mask looks like the perfect make-up prep!!!
2026-07-22 22:11:47
0
unknown75587 :
When are we getting the açai mango smoothie lip products
2026-07-22 14:52:37
0
Sahana :
🥰🥰🥰
2026-07-22 07:50:43
0
Kayleigh Ready 🎀 :
🤍🤍✨
2026-07-22 08:01:39
0
To see more videos from user @laneige_anz, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
Hiệu ứng 3D cực ngầu lột xác không gian nghệ thuật - Giá tốt nhất chỉ có tại xưởng sản xuất! 🧱🎨#xưởngsảnxuất #congnghe #checkinvietnam #marketing #xuhuong
Lamine Yamal 🥶. || Ib: @eval.oz || #lamineyamal #barcelona #fyp #fypシ゚ #foryou
ኢትዮጵያ የዓለም ፖስታ ድርጅት አባል የሆነችው 1900 ዓ.ም. ሲሆን ሥራው የተጀመረው ግን በ1886 ዓ.ም. ግድም ነው ። ኢትዮጵያ ከዓለም የፖስታ ድርጅት እስክትገባ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ ሚኒስቴሩ አልተቋቋመም ነበር ። ዳግማዊ አጤ ምኒልክ የኢትዮጵያ የፖስታ ሥራ በዓለም ታውቆ ተቀባይ እንዲኖረው ለማድረግ ጥረዋል። በአገሪቱ ላይ የነበረው ችግር ኢትዮጵያን ከዓለም ፖስታ ማኅበር ማስ ገባት ብቻ ሳይሆን በሞያው የሰለጠነ ሰው ማግኘቱም ነበር ። ዳግማዊ አጤ ምኒልክ በ1885 ዓ ም የካቲት 10 ቀን ከፖስታ ማኅበር ለመግባት ደብዳቤ ቢጽፉ “መጀመሪያ የፖስታ ሥራ ማካሄ ዱን ይጀምሩ” የሚል መልስ አገኙ ። ምኒልክም በፈረንሣይ አገር ፓሪስ ከተማ ውስጥ በመልካቸው የተቀረፀ ቴምብር በ1886 ዓ.ም. በጥቅምት ወር አሳትመው ገበያ ላይ በማዋል ሥራውን ጀመሩ ። በተቻለ መጠን ሥራውን ካቋቋሙና ካስጀመሩ በኋላ በተግባሩ ለሚረ ዳቸው ለስዊስ መንግሥት ፕሬዚዳንት የሚከተለውን ደብዳቤ ፃፉ ። ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ። ዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከስዊስ መንግሥት ሪፑብሊክ ፕሬዚዳንት ሰላም ለርስዎ ይሁን ። በ፲፰፻፹፭ በየካቲት ፲ ቀን የኢትዮጵያ መንግሥት ቀድሞ ከነበሩት የክርስቲያን ነገሥታት አንድ ተብሎ የሚጠራ ስለሆነ ያገሬም ሕዝብ ከሮፓ ጋራ እያደረ እየተቃረበ እንዲሄድ ብዬ ለእናንተ መንግሥት ከፖ ስታ ማኅበር ልግባ ብዬ ላክሁ። እርስዎም ከዚህ ማኅበር ልግባ ካሉ እንደ ፖስታ ሥርዓት የፖስታውን መንገድ በሚገባ ቀኑ ሳይተላለፍ ማድረግ ይገባዎታል ብለው ላኩብኝ ። አሁንም እኔ ከትልቁ ከተማዬ ከእንጦጦ አንኮበር፡ ከእንጦጦ ሐረር፡ ከሐረር ጂቡቲ በሥራት እንዲመ ላለስ አደረግሁ። ይህም መመላለስ በ፰ በ፰ ቀን ሳይጐድል ይመላለ ሳል ። ከጂቡቲም ፖስታ ጋራ ከፍራንሲስ መንግሥት ጋራ በጣም ስለረዱኝ ፖስታችን ተጋጥሟልና እነዚያንም ማመስገን ይገባኛል ። እናንተም በወገናችሁ ከኔ መንግሥት አንስቶ ከሮፓ ሕዝብ ጋራ የሚ ያጋጥመውን ለፖስታ የሚያስፈልገውን የኔን መንግሥት ፖስታ የሚያጋጥመውን ነገር ሁሉ እንድታቀኑልኝ ተስፋ አለኝ ። እኔም በመ ንግሥቴ ሥራት እንዲገባ'ደግሞም አገሬ ከሮፓ ክርስቲያን ሕዝብሁሉ ጋራ በጣም እንዲለማመድ ብዬ ለዚህ ለፖስታ የሚገባ ነገር ሁሉ ጠንክሬአለሁ ። በዚሁ በፖስታ ነገር በመዠመሪያ ስለላኩሁልዎ ደብዳቤ የኢጣሊያን መንግሥት አንዳንድ ምክንያት አንስቶ ነበር ብለው ላኩብኝ ። ከዚህ መንግሥት ጋራ ተዋውዬ የነበረው ውል ሳንስማማ ብንቀር በሚገባ ሆኖ ፈረሰ ። የተጨረሰውም በየካቲት በ፭ ቀን በ ፲፰፻፹፭ መጨረሻ ሆነ፤እንዲህ ከሆነ ዛሬ የኢጣሊያ መንግሥት ለዚህ ነገር የሚፈልገው ምክንያት ሁሉ አለ ብልሃት ነው። ሙሴ ኢልግን እጅግ ያገለገለኝ የኔ መሐንዲስ ለዚህ ለፖስታ ማኅበር ለመግባት የሚያስፈልገውን ጉዳይ ሁሉ ለመፈፀም ሙሉ ሥልጣን ሰጥቼዋለሁ ። በመጋቢት ፲ ቀን በ፲፰፻፹፯ ዓመተ ምሕረት ተፃፈ ። በዘመኑ የፖስታ ማኅበር ዋና መሥሪያ ቤት በስዊስ ውስጥ በበርኔ ከተማ ነበር ። ዳግማዊ ምኒልክ ለስዊሱ ፕሬዚዳንት ደብዳቤ የፃፉበትም አንዱ ምክንያት ይሄ ነበር ። ኢትዮጵያ በፖስታ ሥራ እንቅ ስቃሴዋን ከጀመረች በኋላ በቀጥታ ከማኅበሩ እንድትገባ ምኒልክ የሚ ከተለውን ደብዳቤ በኢትዮጵያ የፈረንሣይ ሚኒስትር ለነበሩት ፃፉ ። ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከሚኒስትር ክሎቢኮብስኪ ሰላም ላንተ ይሁን ። የኢትዮጵያ ቴሌግራፍና ፖስታ እንደ ሮፓ መንግሥት ደንብ ከኡኒዮን ፖስታ እንዲገባ አስታውቅሃለሁ ። ሌሎቹ መንግሥቶች እንደሚከፍሉት ገንዘብ እኛም ባመት ባመት እንደደንቡ ለኡኒዮን ፖስታል እንሰጣለን ። የፖስታና የቴሌግራፍ ሠራተኞች ከዚህ ቀደም ስድስት ሰዎች እንድታስመጣልን ጠይቀን ነበር ። አሁንም በቶሎ እንድታስመጣልን ይሁን ። ደመወዛቸውንም እንደ ሥራቸው መጠን ከመቶ አንስቶ እስከ መቶ አምሳ ድረስ በተዋረድ እንሰጣለን ። ደግሞ ስለ መንግሥታችን ጥቅም ቴሌግራፋችን በሥራት በትክክል እንዲሄድ የምድር ባቡር ኩምፓንዮች ባቆሙት የስልክ ብረት ላይ እስከ ወሰና ችን ድረስ የስልክ ሽቦ እንዲዘረጋበት የፈረንሳይ መንግሥት እስከ ወሰኑ ድረስ ሽቦ ዘርግቶ ከኢትዮጵያ ወሰን የስልክ ሽቦ ጋራ እንዲ ጋጠም ለመላላክ እንዲመቸን ብታደርግልን ደስ ይለኛል ። ጥር ፳፪ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም. ኢትዮጵያ ከዓለም የፖስታ ድርጅት ከገባች በኋላ የፖስታው ሥራ በሚገባ ይካሄድ ጀመር ። በዘመኑ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረው ግሊከን “ ...የፖስታ አገልግሎት ተቋቁሟል ። በየሳምንቱ አንድ ጊዜ ከአዲስ አበባ ወደ ሐረር የሚሔድ የምኒልክ መልክተኛ አለ ። ....” ሲል ጽፏል ። #ምኒልክ የፖስታ ድርጅትን ካቋቋሙ በኋላ ሥራው የተጀመረው ወዲያውኑ ነው ። ሙሴ ኢልግ ወደ አገሩ ዙሪክ ሔዶ በነበረበት ጊዜ ምኒልክ በጻፉለት ደብዳቤ “....ፖስታ ማበጀታችን እንኳን ያንተ የወዳጃችን ደብዳቤና የማንም ነጋዴ ደብዳቤ ሁሉ እንዲመላለስበት ነበር ። ያንተ ደብዳቤ መጥፋቱ ፖስታ ለምን ተደላደለ ብለህ አኩር ፈህ ይሆን ወይስ የምድር ባቡር እስከ አዲስ አበባ ድረስ እስቲበጅ መጠበቅህ ይሆን ። ያለዚያ ያንተን ደብዳቤ የሚውጥ አውሬ ከመንገድ ላይ እንዳለ ቁርጡን አስታውቀኝ ።....” ብለዋል፤ ይህን ደብዳቤ የጻፉት ሐምሌ 13 ቀን 1887 ዓ.ም. ነው ። በዚያ ዘመንም ማለት ኢትዮጵያ ፖስታ ማህበር ከመግባትዋ 13 ዓመት በፊትም የፖስታው ሥራ ይካሄድ እንደነበረ ይገመታል ።ኢትዮጵያ ከዓለም የፖስታ ማህበር ከገባች በኋላ በማመላለሱ ተግባር በኩል ከፍተኛ ችግር ደርሶ ነበር ። 🔻አጤምኒልክ፤ጳውሎስኞኞ፤266-8
Your world map has been lying to you your whole life. Think you know the real size of the world? The Mercator projection distorts everything. Look at how massive Africa actually is compared to what we're shown! #geography #maps #funfacts #education #learning Save this. Send it to someone who needs to see it. #fyp #mindblown #DidYouKnow #LearnOnTikTok #Science #viral #SoviAI
🌞 Hè về rực rỡ, Da đẹp như thơ🌴 🔥 Team mê skincare ơi, bạn đã sẵn sàng cho mùa hè rực rỡ chưa? #serum #tonerpad #xuhuonglamdep #borigin #skincare #beauty
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy