@nikatdaily1: 🔴ጠመንጃ እንድትይዝ የገፋፋህ ጠላትህ ሳይሆን... መንግስትህ ነው! ሀሳብን በሀሳብ መሞገት ሲያቅት፣ ካቴና ብቸኛ መፍትሄ ሲሆን አገር የት ትደርሳለች? ክርስቲያን ታደለ እና የታሰሩ ጋዜጠኞች የፍትህ መጓደል ማሳያ ናቸው። ይህ የሁላችንም ህልውና ጉዳይ ነው። እስቲ ሀሳባችሁን በጨዋነት ኮሜንት ላይ አጋሩኝ። 👇 #Ethiopia #FreeSpeech #JusticeForEthiopia #ChristianTadele #FreedomOfPress
ንቃት Daily (Nikat Daily)
Region: ET
Tuesday 28 July 2026 16:31:49 GMT
Music
Download
Comments
Tsehaye :
የት አገር ሁነህ ነው የልብህ የህዝብ ብሶት የምትወራው ወንደማችን! ፈጣሪ የባርክህ
2026-07-28 17:01:34
749
Behailu Mekonen :
Raw fact
2026-08-21 05:47:08
0
ቅን ጣት :
በመናገር ብቻ ቢሆን ለምን ጀዋር አልታሰረም 🤔?
2026-07-29 12:26:28
28
yiman :
ጀግና የጀግና ልጅ ተባረክ በምክናያት ነው የምንከተልህ።።።
2026-07-28 17:03:51
217
mu ri :
ፖለቲካ ለኛ ለወጣቶች አይጠቀመንም ለፖለቲከኞች እተወዉ ባይሆ 0 ተነስተን ሂወታችን የምንቀየረበት ሀስብ ወይም መንገድ ካለህ አመላክተን ወድም።
2026-08-01 11:16:06
10
Hayder Musema :
እኔ የምገርመኝ ሀሳቡ ከየት ነው የምመጣልህ ወንድውሜ
2026-08-07 17:42:03
21
Mulugeta Assefa :
የተናገርካቸው ሀሳቦች ሁሉ ትክክል ነው
2026-08-05 13:46:52
23
እግረ መንገድ On Z way :
ስንቱን አስሮ እና አፍኖ እንደሚዘልቀው እናያለን ??😪
2026-07-28 17:04:18
31
GOS ማንቼ :
ግብርም እየከመረብን ያለው ጠመንጃ እንድንሸከም ነው መሰለኝ
2026-07-29 09:12:53
23
Caalaan Sabaaf✊ :
2026-07-29 14:17:29
7
SHALOM :
መጨረሻችን ያሣምረው እንጅ በጣም ከባድ ነው ምርር ንድድ ሢልሕ ጠመንጃ አማራጭ ነው
2026-07-29 04:14:44
20
fentahunguadie :
አንተንም ያስተማረች እናትና የወለደች ማህፀን የተባረከች ነች በእውነቱ🙏🙏🙏
2026-07-29 01:49:59
11
ገመቹ ደቦ :
ለማንም
2026-07-28 18:35:46
5
Flex B. :
ለማንም አይጠቅምም የአሸባሪውን መንግሰት ማስወገድ ብቻ ነው
2026-07-29 05:27:02
15
sula :
ወንድሜ ፈጣሪ ይጠብቅህ
2026-07-29 09:58:51
6
Nate Man :
የልቤን ነው የተናገርከውሺአመትኑርልንአቦ
2026-07-29 09:46:14
5
YG5 :
"እዉነትን ማፈን ለራስ መቃብር መቆፈር ነዉ"
2026-07-29 04:18:35
5
B ትዝታየ ነሸ :
አንተ ዉነትም አማራ ነህ💪💪💪💪💪
2026-08-09 16:42:52
6
tm tsegaw :
በትክክል
2026-07-28 16:38:52
7
Abel :
PP GAME OVER !
2026-07-28 17:05:13
7
Chalachew Z Mom... :
ለውጭ ጠላት ይጠቅማል
2026-08-01 19:54:51
5
ሃፍቶም በላይ ተድላ :
አረ ኣንተ ትለያለህ የህዝብ ትርግታ ልብ በደንብ ኣንበሆዋል
2026-08-06 06:48:40
6
የብ/ጀ አሳመነው ፅጌ ዘር ነኝ አልፈራም አልኮራ :
በቃ ትቺላለክ አንበሳየ
2026-08-07 05:49:27
10
መምህር ዕዝራ :
ያለህበት ግን የት ነዎ
2026-07-28 17:51:12
6
John1219 :
አሁን ከጧቱ 11 ሰዓት ነው
2026-07-29 07:47:57
7
To see more videos from user @nikatdaily1, please go to the Tikwm
homepage.